en
Feedback
መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

Open in Telegram
981
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ፈገግታ ሱና ነው ፈገግ በሉ‼️ ================= ✍ሁለት አይሁዶች በሀይለኛ በረሀማ ቦታ እየተጓዙ ሳለ በጣም ይርባቸዋል ይጠማቸዋል፣ || ከዚያ ልክ እየተጓዙ እያሉ የሆነ ቦታ የተወሰኑ ሙስሊሞች እንስሳዎቻቸውን ውሀ ሊያጠጡ አርፈው ተመለከቱ ፡ አንድኛው የሁዲ ስሙ አብረሀም ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ሸምዑን ይባላል አብረሀም ለጓደኛው ሸምዑን እንዲህ ይለዋል " ሸምዑን ከነዚህ ከሙስሊሞች በጣም ርቦናል ብለን ትንሽ የምንበላው ምግብ እንዲሰጡን ብንጠይቃቸው ምን ይመስለሀል ?? ሙስሊም መስለን እንሸውዳቸው እንዳጋጣሚ ስማችንንም ሊጠይቁን ስለሚችሉ የሙስሊም ስም እንነግራቸዋለን እኔ ራሴን አሊ ነኝ እላቸዋለሁ አንተ ደሞ አብደላህ ነኝ ትላቸዋለህ ይለዋል፣ ከዚያም ሸምዑን እንዲህ አለው ፡ በጌታየ ስም እምላለሁ በፍፁም እንደሱ አላደርግም በረሀብ እሞታለሁ እንጂ ለምግብ ብየ የማላምንበትን ነገር አልናገርም አልዋሽም ይለዋል፣ ከዚያ አብረው ተያይዘው ወደ ሙስሊሞቹ ዘንድ ሄዱ፣ ልክ ሲደርሱ እንደተራቡና ምግብ በጣም እንደሚያስፈልጋቸው ይነግሯቸዋል፣ ከዚያም ሙስሊሞቹ እስኪ ስማችሁን ንገሩን አሏቸው፣ አብረሀም ቀደም አለና እኔ ሙስሊም ነኝ ስሜም አሊ ይባላል አለ ቀጠለና ሸምዑን " እኔ አይሁድ ነኝ ስሜም ሸምዑን ይባላል አለ"፣ ከዚያ የሙስሊሞቹ ዋና እንዲህ አለ፣ ለአይሁዱ ምግብ ስጡትና ይብላ፣ አሊ አንተ ደሞ ያው እንደምታውቀው ወሩ የረመዳን ፆም ወር ነው ሙስሊም ስለሆንክ በቀን መብላት አይፈቀድልህምና ልክ ማታ የመግሪብ አዛን ሲል ጠብቀህ ያኔ አብረህ ከኛ ጋር ታፈጥራለህ አለው .... || አንድ ውሸት 100 ውሸቶችን ይዛብህ ትመጣለችና በማንኛውም አጋጣሚ እውነትን ብቻ ተናገር!! «……መስሊም አይዎሽም»። ❤️ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)❤️ https://t.me/susui_slamic_channal

ሸረሪት ይበላል? ትንሹ ልጅ፡- ‹‹አባዬ ሸረሪት ይበላል?›› አባት፡- ‹‹አንተ ልጅ ምግብ ላይ እንደዚህ አይነት ወሬ አታዉራ አላልኩህም? ዝም ብለህ ብላ፡፡›› ምግቡ ተበልቶ ሲያበቃ ‹‹ቅድም ስለ ሸረሪት ልትነግረኝ ነበር አይደል? አሁን ንገረኝ፡፡›› read more...............

በኔ ቦታ ሆናችሁ አንብቡት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 #ለበይክ_አልኩ_አምላኬ_? ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ የሰማዩ ጌታ የምድሩ ባልተቤት፡ ሀጂን አጎናፅፈኝ ብያለሁኝ አቤት፡ ንፁህ ባሪያ እንድሆን ወንጀሌ እንዲጠራ፡ ሔጄ ልሰልለው የአረፋን ጎራ፡ መርዋና ሶፋን ልመላለስበት፡ ሙልተዘሙን ይዠ ዱአዕ ላድርግበት፡ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ መካና መድናን ሔጄ ልዘይረው፡ ጠጠሩን ሚና ላይ እንድወረውረው፡ ሁሌ በየ አመቱ ምኞት ከሚያጠምቀኝ፡ አረፋ ሲመጣ ሁሌ ከሚጨንቀኝ፡ በአካል መጓዝን ጌታዬ ወፍቀኝ፡ #ያ_አሏህ_እባክህ! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ከተራራ እሚገዝፍ ወንጀልን አርግዠ፡ በሀጂ በዑምራ ውደታ ተክዠ፡ በተአምራት ምድር በፍቅሯ ተይዠ፡ ናፈቀኝ መድና ልመልከት ሀረሙን፡ ፈቃድ ስጠኝና ልጠጣው ዘምዘሙን፡ ልየው ያንን ቦታ ያን የታሪክ አንባ፡ ያ አሏህ አባክህ ልዟዟር በከዕባ፡ እባክህ ለመንኩህ እያፈሰስኩ እንባ፡ ውሳኔህን ስጠኝ ያ አሏህ እባክህ፡ ከሰፊው እዝነትህ ከማያልቀው ባንክህ፡ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ #ያ___አሏህ__!! ህፀፄ ገዘፈ አመፄም በረታ፡ እያደር ጨመረ ከጧት ወደ ማታ፡ በል ጥሪየን ስማኝ አዛኝ የኔ ጌታ፡ በርቀት እያሰብኩ ናፍቆት ከሚንጠኝ፡ መካ ውሰድና እጥፍ ደስታ ስጠኝ፡ የኢስራዑን ቦታ ባይኔ ልመልከተው፡ ነፍሴ ብትመለስ ወንጀሏን ብትተው፡ #ለበይክ__አምላኬ_ሆይ_!! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ እድሉ ይሰጠኝ እኔም ታሪክ ልስራ፡ ለበይክ ልበልህ በሚና ጎዳና በአረፋ ጎራ፡ ለመንኩህ ያረቢ በዛት በሲፈትህ፡ እድለኛ አድርገኝ አንተ በረህመትህ፡ አስደስተኝና ሰጥተህ ሀጀን መብሩር፡ ከዱንያም በአኸይራ ዘና ብዬ ልኑር፡ እየተጎነጨሁ የዘምዘምን ውሀ፡ አንተኑ ልገዛህ በአረብ በረሀ፡ #እሽ_በለኝ_አሏህ!! የወህዩን መፍለቂያ አይቸው ልፈወስ፡ ተአምር እያየሁ በዛው ልንከላወስ፡ ሐጂ ካስደረከኝ ልቅር ሳልመለስ፡ ፈቃድህ ከሆነ እዛው ቀኔ ይድረስ፡ ሀጀረል አስወድን ልሳመው በደስታ፡ እሽ በለኝ አሏህ አንተ የኔ ጌታ፡ ወንጀሌ ቢበዛም እኔም ነኝ ፍጥረትህ፡ በል ሀጂን ግጠመኝ አንተው በምረትህ፡ አቅምና ችሎታ ገንዘብ ባይኖረኝም፡ መላ ፍጠርልኝ እኔ አላስቻለኝም፡ በድንቅ ችሎታህ አንዱን ካንዱ አድርገህ፡ ሀረም ላይ ውሰደኝ መፍትሔ ፈልገህ፡ #ያ__አሏህ__!! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ አልቻልኩም ያ አሏህ አሁንስ ከፍቶኛል፡ መውጫና መግቢያዬ ቀኑ ጨልሞኛል፡ ከላይም ከታችም ወንጀል አስምጦኛል፡ የአርሹ ባለቤት የአለም ፈጣሪ፡ ከእናት በላይ አዛኝ እጂጉን መሀሪ፡ ያ አሏህ እባክህ በል ሀጂን ወፍቀኝ፡ ሀዘን በዝቶብኛል ደስታ ያጥለቅልቀኝ፡ እንደ አድስ ልወለድ መንገደም ይሁን ቀኝ፡ #ለበይክ_አልኩ_አምላኬ__!! ወዜ ተመጠጠ የልጂነት መልኬ፡ ልብሴም አልሆን አለኝ ገዝቸው በልኬ፡ ስለዚህ ከንግድህ ሀጂ ይሁን ታሪኬ፡ መካና መድናን ከማየው በስልኬ፡ በአካል ውሰደኝ ለበይክ አልኩ አምላኬ፡ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ተፃፈ በ @PRINCE_TAM ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ https://t.me/susui_slamic_channal

🔺˝ሰላት መተውን(ማቋረጥን˝🔺 🔻የተመለከት አጠር ያለ ትምህርት 🔺(( مَا جَاءَ فِي تَرْكِ الصَّلَاةِ )) ⬅️ عَنْ جَابِرٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ : سَمِعْتُ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ : (( إِنَّ بَيْنَ الرَّجُلِ وَبَيْنَ الشِّرْكِ وَالْكُفْرِ تَرْكَ الصَّلَاةِ )) 📚 صحيح مسلم - رقم : (82) ➡️ጃቢር አላህ ስራውን ይውደድለትና ነብዩ ﷺ 「በአንድ ሰውና በሽርክ እንዲሁም በኩፍር(በክህደት) መሀከል ያለው መለያ ሰላት ነው። ሲሉ ሰምቺያለው ብሎዋል። 📚(ኢማሙ ሙስሊም ሀዲስ ቁጥር 82 ላይ ዘግበውታል)። ⬅️ عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ بُرَيْدَةَ ، عَنْ أَبِيهِ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( الْعَهْدُ الَّذِي بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمُ الصَّلَاةُ، فَمَنْ تَرَكَهَا فَقَدْ كَفَرَ )) 📚 صححه الألباني في صحيح الترمذي رقم 2621 ➡️ ዓብደላህ ኢብኑ ቡረይዳህ ከአባቱ እንደሰማው ነብዩ ﷺ 「 በእኛ በሙስሊሞችና በካፊሮች(በከሀዲያን) መካከል ያለው መጠበቂያ ኪዳን ሰላት ነው።በመሆኑም ሰላት ን የተወ(ያቋረጠ) ሰው በእርግጥ ከፍሮዋል(ክዶዋል)」 ብለዋሉ ብሎዋል 📚(ኢማሙ አልባኒይ ይህን ሀዲስ ሰሂሁ ቲርሚዚይ ቁጥር 2621 ላይ) ጠንካራ(ሰሂህ) ነው ብለውታል። ⬅️ قال الإمام ابن عثيمين رحمه الله : ﺗﺮﻙ اﻟﺼﻼﺓ ﻛﻔﺮ ﻣﺨﺮﺝ ﻋﻦ اﻟﻤﻠﺔ ، ﻭﺇﺫا ﻛﺎﻥ ﻟﻪ ﺯﻭﺟﺔ اﻧﻔﺴﺦ ﻧﻜﺎﺣﻪ ﻣﻨﻬﺎ ، ﻭﻻ ﺗﺤﻞ ﺫﺑﻴﺤﺘﻪ ، ﻭﻻ ﻳﻘﺒﻞ ﻣﻨﻪ ﺻﻮﻡ ﻭﻻ ﺻﺪﻗﺔ ، ﻭﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﺃﻥ ﻳﺬﻫﺐ ﺇﻟﻰ ﻣﻜﺔ ﻓﻴﺪﺧﻞ اﻟﺤﺮﻡ ، ﻭﺇﺫا ﻣﺎﺕ ﻓﺈﻧﻪ ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﺃﻥ ﻳﻐﺴﻞ ﻭﻻ ﻳﻜﻔﻦ ﻭﻻ ﻳﺼﻠﻰ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﻻ ﻳﺪﻓﻦ ﻣﻊ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ، ﻭﺇﻧﻤﺎ ﻳﺨﺮﺝ ﺑﻪ ﺇﻟﻰ اﻟﺒﺮ ﻭﻳﺤﻔﺮ ﻟﻪ ﺣﻔﺮﺓ يرمى ﻓﻴﻬﺎ ، ﻭﻣﻦ ﻣﺎﺕ ﻟﻪ ﻗﺮﻳﺐ ﻭﻫﻮ ﻳﻌﻠﻢ ﺃﻧﻪ ﻻ ﻳﺼﻠﻲ ﻓﺈﻧﻪ ﻻ ﻳﺤﻞ ﻟﻪ ﺃﻥ ﻳﺨﺪﻉ اﻟﻨﺎﺱ ﻭﻳﺄﺗﻲ ﺑﻪ ﺇﻟﻴﻬﻢ ﻟﻴﺼﻠﻮا ﻋﻠﻴﻪ ، ﻷﻥ اﻟﺼﻼﺓ ﻋﻠﻰ اﻟﻜﺎﻓﺮ ﻣﺤﺮﻣﺔ . 📚 الفتاوى : (36/12) ➡️ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና 「ሰላት መተው(ማቋረጥ) ከኢስላም ሚያስወጣ(ሚያከፍር) ተግባር ነው። አንድ ሰላት የተው(ያቋረጠ) ሰው ያረደው እርድ( ስጋ) በክቶዋል መብላቱ ሀራም ነው። ባለትዳር ከነበረ(ች) ኒካው ይፈርሳል። ፆሙም ሆነ ሰደቃው ተቀባይነት የለውም፣ መስጂድልሀራም(መካ ያለው ካዕባእ) ያለበት መስጂድ መግባት አይችልም። ወደ ሰላት መስገድ ሳይመለስ ከሞተ ጀናዛው(አስክሬኑ) አይታጠብም፣አይከፈንም፣አይሰገድበትም፣ እንዲሁም ከሙስሊሞች ጋር በሙስሊሞች የቀብር ስፍራ አይቀበርም ራቅ ወዳለ ስፍራ ለብቻው ያለላህድ አውሬ አወጥቶ እንዳይበላው ያህል እንደነገሩ ቆፈር ቆፈር ተደርጎ ይቀበራል። ጥብቅ ማሳሰቢያ ማናችንም ሙስሊሞች የማይሰግድ ቤተሰብ ሲሞትብን ለዪልኝታና ለሰዎች ወሬ በመፍራት ህዘበ ሙስሊሙን አታሎ የማይሰግድ ሰው ጀናዛ(አስክሬን) ላይ እንዲስገድ ከማድረግ መታቀብ ይገባናል። ምክንያቱም በሂይወት ዘመኑ በማይሰግድ የነበረ ሰው ጀናዛው(አስክሬኑ) ላይ መስገድ ክልክል(ሀራም) ነውና። https://t.me/susui_slamic_channal

በ ስምንት(8) ዐይነት ሁኔታዎች መላዒካዎች ዱዐ ያደርጉልሀል‼️ ‏1⃣ " عند وقوفك في الصف الأول في الصلاة" /በሰላት ሰዐት በመጀመርያው ሰፍ(መስመር) ላይ ስትሰግድ/ في سنن ابن ماجة من حديث البراء، وحديث عبد الرحمن بن عوف: ((إن الله وملائكته يصلون على الصف الأول)) صححه الالباني ‏2⃣ " عند جلوسك في المسجد تنتظر الصلاة وعند الأنتهاء من الصلاة" /መስጅድ ውስጥ በጀመዐ ሰግደክ ቀጣዩን ሰላት እስኪደረርስ ስትጠባበቅ/ في صحيح مسلم عن أبي هريرة قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: ((إن الملائكة تصلي على أحدكم ما دام في مجلسه، تقول: اللهمّ اغفر له، اللهم ارحمه. ما لم يحدث)) ‏3⃣ " عند عيادة مريض " /የታመመ የሆነ ሰው ስትጠይቅ/ روى أبو داود عن علي بن أبي طالب رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: ((ما من رجل يعود مريضاً ممسياً، إلا خرج معه سبعون ألف ملك يستغفرون له حتى يصبح، وكان له خريف في الجنّة، ومن أتاه مصبحاً خرج معه سبعون ألف ملك، يستغفرون له حتى يمسي، وكان له خريف في الجنة)) صححه الالباني موقوفا ‏4⃣ " عند زيارة أخ لك في الله " /ወንድምክ ለአላህ ብለክ ስትጠይቅ/ أخرج مسلم عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " أَنَّ رَجُلًا زَارَ أَخًا لَهُ فِي قَرْيَةٍ أُخْرَى، فَأَرْصَدَ اللَّهُ لَهُ عَلَى مَدْرَجَتِهِ مَلَكًا، فَلَمَّا أَتَى عَلَيْهِ قَالَ : أَيْنَ تُرِيدُ ؟ قَالَ : أُرِيدُ أَخًا لِي فِي هَذِهِ الْقَرْيَةِ. قَالَ : هَلْ لَكَ عَلَيْهِ مِنْ نِعْمَةٍ تَرُبُّهَا ؟ قَالَ : لَا، غَيْرَ أَنِّي أَحْبَبْتُهُ فِي اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ. قَالَ : فَإِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكَ بِأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَبَّكَ كَمَا أَحْبَبْتَهُ فِيهِ ". ‏5⃣ " عند الدعاء لأخيك بظهر الغيب " /ሩቅ ላለ ወንድምክ ዱዐ ስታደርግ/ ففي صحيح مسلم وسنن ابن ماجة عن أبي الدرداء عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: ((دعوة المرء المسلم لأخيه بظهر الغيب مستجابة، عند رأسه ملك، كلما دعا له بخير قال الملك الموكل به: آمين، ولك بمثل)) ‏6⃣ " عند تعليم الناس الخير " / ለሰው ልጆች መልካምን(እስልምናን) ስታስተምር/ روى الترمذي في سننه عن أبي أمامة أن الرسول صلى الله عليه وسلم قال: ((إن الله وملائكته وأهل, السموات والأرض حتى النملة في جحرها، وحتى الحوت، ليصلون على معلم الناس الخير)) صححه الألباني ‏7⃣ " عند نومك على طهارة " /በውዱዕ ላይ ሆነክ ከተኛክ/ ، روى الإمام ابن حبان وغيره مرفوعا: (من بات طاهرًا، بات في شعاره ملك، فلا يستيقظ إلا قال الملك: اللهم اغفر لعبدك فلان، فإنه بات طاهرًا) قال الشيخ الألباني في صحيح الترغيب والترهيب: حسن لغيره. ‏8⃣ " عند تناولك السحور “ / ሱሁርን በምትጠቀምበት ጊዜ/ في صحيح ابن حبان ومعجم الطبراني الأوسط بإسناد حسن، عن ابن عمر رضي الله عنهما: أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: ((إن الله تعالى وملائكته يصلون على المتسحرين)) صححه ا!لألباني https://t.me/susui_slamic_channal

💐አጅግ በጣም አስተማሪ💐 🍂አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የአላህን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የአላህ እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " 🎀በማለት መለሱለት🎀 አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የአላህን ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ 💐" አላህ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አላሀምዱሊላህ" በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ #forward አርጉላቸዉ #share💐 https://t.me/susui_slamic_channal

በኔ ቦታ ሆናችሁ አንብቡት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 #ለበይክ_አልኩ_አምላኬ_? ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ የሰማዩ ጌታ የምድሩ ባልተቤት፡ ሀጂን አጎናፅፈኝ ብያለሁኝ አቤት፡ ንፁህ ባሪያ እንድሆን ወንጀሌ እንዲጠራ፡ ሔጄ ልሰልለው የአረፋን ጎራ፡ መርዋና ሶፋን ልመላለስበት፡ ሙልተዘሙን ይዠ ዱአዕ ላድርግበት፡ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ መካና መድናን ሔጄ ልዘይረው፡ ጠጠሩን ሚና ላይ እንድወረውረው፡ ሁሌ በየ አመቱ ምኞት ከሚያጠምቀኝ፡ አረፋ ሲመጣ ሁሌ ከሚጨንቀኝ፡ በአካል መጓዝን ጌታዬ ወፍቀኝ፡ #ያ_አሏህ_እባክህ! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ከተራራ እሚገዝፍ ወንጀልን አርግዠ፡ በሀጂ በዑምራ ውደታ ተክዠ፡ በተአምራት ምድር በፍቅሯ ተይዠ፡ ናፈቀኝ መድና ልመልከት ሀረሙን፡ ፈቃድ ስጠኝና ልጠጣው ዘምዘሙን፡ ልየው ያንን ቦታ ያን የታሪክ አንባ፡ ያ አሏህ አባክህ ልዟዟር በከዕባ፡ እባክህ ለመንኩህ እያፈሰስኩ እንባ፡ ውሳኔህን ስጠኝ ያ አሏህ እባክህ፡ ከሰፊው እዝነትህ ከማያልቀው ባንክህ፡ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ #ያ___አሏህ__!! ህፀፄ ገዘፈ አመፄም በረታ፡ እያደር ጨመረ ከጧት ወደ ማታ፡ በል ጥሪየን ስማኝ አዛኝ የኔ ጌታ፡ በርቀት እያሰብኩ ናፍቆት ከሚንጠኝ፡ መካ ውሰድና እጥፍ ደስታ ስጠኝ፡ የኢስራዑን ቦታ ባይኔ ልመልከተው፡ ነፍሴ ብትመለስ ወንጀሏን ብትተው፡ #ለበይክ__አምላኬ_ሆይ_!! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ እድሉ ይሰጠኝ እኔም ታሪክ ልስራ፡ ለበይክ ልበልህ በሚና ጎዳና በአረፋ ጎራ፡ ለመንኩህ ያረቢ በዛት በሲፈትህ፡ እድለኛ አድርገኝ አንተ በረህመትህ፡ አስደስተኝና ሰጥተህ ሀጀን መብሩር፡ ከዱንያም በአኸይራ ዘና ብዬ ልኑር፡ እየተጎነጨሁ የዘምዘምን ውሀ፡ አንተኑ ልገዛህ በአረብ በረሀ፡ #እሽ_በለኝ_አሏህ!! የወህዩን መፍለቂያ አይቸው ልፈወስ፡ ተአምር እያየሁ በዛው ልንከላወስ፡ ሐጂ ካስደረከኝ ልቅር ሳልመለስ፡ ፈቃድህ ከሆነ እዛው ቀኔ ይድረስ፡ ሀጀረል አስወድን ልሳመው በደስታ፡ እሽ በለኝ አሏህ አንተ የኔ ጌታ፡ ወንጀሌ ቢበዛም እኔም ነኝ ፍጥረትህ፡ በል ሀጂን ግጠመኝ አንተው በምረትህ፡ አቅምና ችሎታ ገንዘብ ባይኖረኝም፡ መላ ፍጠርልኝ እኔ አላስቻለኝም፡ በድንቅ ችሎታህ አንዱን ካንዱ አድርገህ፡ ሀረም ላይ ውሰደኝ መፍትሔ ፈልገህ፡ #ያ__አሏህ__!! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ አልቻልኩም ያ አሏህ አሁንስ ከፍቶኛል፡ መውጫና መግቢያዬ ቀኑ ጨልሞኛል፡ ከላይም ከታችም ወንጀል አስምጦኛል፡ የአርሹ ባለቤት የአለም ፈጣሪ፡ ከእናት በላይ አዛኝ እጂጉን መሀሪ፡ ያ አሏህ እባክህ በል ሀጂን ወፍቀኝ፡ ሀዘን በዝቶብኛል ደስታ ያጥለቅልቀኝ፡ እንደ አድስ ልወለድ መንገደም ይሁን ቀኝ፡ #ለበይክ_አልኩ_አምላኬ__!! ወዜ ተመጠጠ የልጂነት መልኬ፡ ልብሴም አልሆን አለኝ ገዝቸው በልኬ፡ ስለዚህ ከንግድህ ሀጂ ይሁን ታሪኬ፡ መካና መድናን ከማየው በስልኬ፡ በአካል ውሰደኝ ለበይክ አልኩ አምላኬ፡ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ተፃፈ በ @PRINCE_TAM ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ https://t.me/susui_slamic_channal

🔥አንተ የዋትሳፕ፣የቴሌግራም፣የፌስቡክ፣… ፕሮፋይልህን ነፍስ ያለው ነገር ያደረክ ሰው ሆይ ⚠️ ✍አንብባቹ ስጨርሱ ሼር አርጉት يامن تضع صورة من صور ذوات الأرواح على أيقونة الواتس آب غيرها امتثالا لأمر الله ورسوله አንተ የዋትሳፕ ፕሮፋይልህን ነፍስ ያለው ነገር ያደረክ ሰው ሆይ!!! የአላህንና የመልእክተኛውን ትእዛዝ ለማክበር ለመፈፀም ስትል ቀይረው። 🔴 " سبعة عشر حديثا የተከበርከው ወንድሜ የተከበርሽው እህቴ ተመልከት/ች 17 ስእልን ፎቶን በተመለከተ የመጡ ሀዲሶችን እየተቃረንን ነው። መልእክተኛውን እንወዳለን እያልን እንሞግት የለ?!!! ታድያ ምነው ትዛዛቸውን ወደ ጎን ተውን?!!! 🔥🔥🔥 ً عن التصوير والمصورين " 📷📷📷 ይሄውና የተቃረናቸውን ሀዲሶች እንመልከታቸው ⬇⬇ 📍 ولازال أغلب المسلمين إلا من رحم ربي يصورون ويحتفظون بالصور وكأنه مباح بل أو مستحب ............. ሙስሊሙ መሀበረሰብ አብዘሀኛው ክፍል ፎቶን ከማንሳትና ሴቭ ከማድረግ አልተወገደም ልክ እንደ ሀላል እየተጠቀሙት ይገኛሉ። 👇👇👆👆 اقرأ ....... (1-)عن عبدالله بن مسعود، قال: سمعت رسول الله - - يقول: [إن أشدّ الناس عذاباً عند الله يوم القيامة المصورون] رواه البخاري (5950)،ومسلم (2109). ይሄውና ሀዲሶቹ.... አብደላህ ኢብኑ መስኡድ አላህ ይዘንለትና የአላህ መልእክተኛን ﷺ እንድህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ ይላል፦ የቂያማ እለት ቅጣት የሚበረታባቸው ሰዎች እነዛ ስእለ የሚስሉት (ፎቶ) የሚያነሱት ናቸው። ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል። 🔃🔃🔃 (2- )عن أبي جحيفة أن النبي- ﷺ -:[نهى عن ثمن الدم وثمن الكلب وكسب البغي ولعن آكل الربا وموكله والواشمة والمستوشمة والمصور] . رواه البخاري. አቢ ጁሀይፋ አላህ ይውደድለትና ከነብዩ ﷺ ይዞ እንድህ ሲል ያስተላልፋል፦ ነብዩ ﷺ የደምን ዋጋና የውሻን ዋጋ ከልክለዋል የሴተኛ አዳሪንም ገንዘብ መጠቀምን ከልክለዋል, አራጣ የሚበላን አብዪውን ተወካዩን, ነቃሽ ተነቃሽንና, ሰኣሊን ረግመዋል። ቡኻሪ ዘግበውታል። ወንድምና እህቶቼ ተመልከቱ ስንቶቻችን ነን የመመረቂዬ እያን ምንም የማይጠቅመንን ፎቶ የምናነሳውና የምንይዘው ስንቶቻችን ነን ፕሮፋይላችንን ፌስቡክ, ኢሞ, ዋትስ አፕ, ቫይበር, ላይ የምንጠቀመው ባየው ሰው ልክ አላህ ፊት መረጃ አለብን የዛን ግኡዝ ሁሉ የሚናገርበት እለት በኛ ላይ መረጃ አጠራቀምን ሰበሰብን ምን ይውጠን ይሆን?!!! እንኳን አላህ ፊት ተከሰን ቀርበን ይቅርና እዚሁ ጠፊ አለም ላይ ተከሰን ስንቀርብ እንደት እንርበተበታለን እንደት እንሸማቀቃለን?!! ምናልባትም እዚህ ጠበቃ እንይዝ ይሆናል እዛኛው አለም ላይ ግን ጌታችን አላህ ፊት ስንቀርብ ግን ከመልካም ስራ ውጪ ምንም ጠበቃ የለም ቤዛ ፊዳ ተቀባይነት የለውም። እናንተ ሱራን እንደ ሀላል የምትጠቀሙ ሰዎች ሆይ ይሄውና ነብያችን ሱራን የሚጠቀምን ረግመዋል ከነብዩ ﷺ እርግማን ሱራን ባለመጠቀም ሽሹ አምልጡ። ⚪⚫⚪⚫ ዛቻው በሁለት ሀዲስ ብቻ አያቆምም እንደሚከተለው ይቀጥላል፦ ⬇ ⬇ ⬇ ⬇ 3- قال - ﷺ - :[ يخرج عنق من النار يوم القيامة لها عينان تبصران و أذنان تسمعان و لسان ينطق يقول : إني وكلت بثلاثة : بكل جبار عنيد و بكل من دعا مع الله إلها آخر و بالمصورين ] “السلسلة الصحيحة” (2 / 25) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንድህ ይላሉ፦ የቂያማ ቀን የእሳት የሆነ አንገት ይወጣል ሁለት ተመልካች አይኖች ያሏት ሁለት የሚሰሙ ጆሮዎች ያሏት የሚናገር ምላስ ያለው ይወጣና በሶስት ነገሮች ተመድቢያለሁ ይላል፦ አንባገነን ኩራተኛ በሆነ ከአላህ ጋር ሌላን አመላክ የጠራንና ሰአሊዎችን እንድቀጣ ታዝዣለሁ ይላል። ይህን ዛቻ ልብ ብሎ ያየ የሆነ ትክክለኛ አቅል ያለው ሰው ትክክለኛ ግንዛቤ ይገነዘባል ነብዩ ሲናገሩ ሱራን ከሽርክ ጋር አቆራኝተው ነው የተናገሩት ይህም ማለት ሱራ ከታላላቅ ወንጀሎች ይመደባል ማለት ነው። ዛሬ ግን ብንመለከት በሰርግ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይህ ዛቻ ተረስቶ የካፊሮችን ሱና በመከተል ካሜራ ተይዞ እየተሸራመሙ መነሳትን ልክ ነብዩ ﷺ እንወዳያመልጣችሁ ያሉን ይመስል የነብዩ ሀዲስ ተቃራኒ እየሰራን እንገኛለን። ✔✔✔ ⬇ ⬇ ⬇ ⬇ 4- عن ابن عباس رضي الله عنهما أن النبي - ﷺ - قال: "كل مصور في النار يجعل له بكل صورة صورها نفساً فتعذبه في جهنم" (رواه مسلم)، ኢብኑ አባስ አላህ ይውደድላቸውና ነብዩ ﷺ እንድህ ብለዋል ይሉናል፦ ሰአዪ ሁሉ የእሳት ነው በሳላት ስእል ሁሉ ነፍስ ይደረግበትና እሳት ውስጥ ትቀጣዋለች ይላሉ። ሙስሊም ዘግበውታል። አንድ ሰው እንደት በራሱ ስሎ እራሱ ይቀጣል?!!! ይህን ስእል መተው እየቻለ ግን በግደዬለሽነትም ይሁን በእንቢተኝነት አልታዘዝም ባይነትን እያንፀባረቀ አላህና መልእክተኛውን በማመፁ ይባስ ብሎ ሞባይልና ቤቱ ላይ ያስቀመጠው አልበቃ ብሎት አለም ላይ ያላችሁ ሰዎች ሆይ እየው እኔ አላህንና መልእክተኛውን አልታዘዝም ፕሮፋይሌን ፎቶ ገጭ ብየ አድርጌዋለሁ ያለ ይመስላል። ነብዩም ኡመቴ ይቅር ይባልላቸዋል እነዛ የሰሩትን አደባባይ የሚያወጡት ሲቀሩ ብለዋል። 🔻🔺🔻 (5-)عن عائشة رضي الله عنها عن النبي - ﷺ - قال: "أشد الناس عذاباً يوم القيامة الذين يضاهون بخلق الله" (رواه البخاري ومسلم) እናታችን አኢሻ አላህ ይውደድላትና ነብዩ እንድህ ብለዋል ስትል ታስተላልፋለች፦ የቂያማ ቀን ቅጣት የሚበረታባቸው እነዛ ከአላህ ከሚፈጥረው ፍጡር ጋር ለማመሳሰል የሚሞክሩት ናቸው። ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል። ♻♻♻ #ተ_ቀ_ላ_ቀ_ሉ👇👇 ቻናላችን👇join https://t.me/susui_slamic_channal

📢ቴሌግራም ተጠቃሚ ሆናቹሁ እስከ አሁን ይሄን ቻናል ሳይኖራቹ ቴሌግራም እየተጠቀማቹ ነዉ?😳🙆‍♂ ሊያመልጣቹ የማይገባ ሁሌም ሊኖራቹ የሚገባ ቻናል ነዉ👌 ገብታቹ እዩ🙄 በቻናሉ ትገረማላቹ 🌹አሁኑኑ Join በሉ⤵️⤵️⤵️

📢ሙስሊም ሆናችሁ እስከ አሁን ይሄን ቻናል ሳይኖራቹ ቴሌግራም እየተጠቀማቹ ነዉ?😳🤔 ሊያመልጣቹ የማይገባ ሁሌም ሊኖራቹ የሚገባ ቻናል ነዉ👌 ገብታቹ እዩ🙄 በቻናሉ ትገረማላቹ 🌹አሁኑኑ Join በሉ⤵️⤵️⤵️

❥:::::::::የማለዳ ጥበብ ::::::::::::::❥ ልብህ_በቁረአን የማይገሰፅ ከሆነ ነፍስህን ተጠራጠር ::አሏህ ይህን ቁረአን በተራሮች ላይ ቢያወርደዉ በተኮታኮተ ነበር ብሎናል:: ልብህ ግን ቁረአን እየተነበበለት አይገሰፅም! አላህ ይዘንልን! لَوْ أَنزَلْنَا هَـٰذَا الْقُرْآنَ عَلَىٰ جَبَلٍ لَّرَأَيْتَهُ خَاشِعًا مُّتَصَدِّعًا مِّنْ خَشْيَةِ اللَّهِ ۚ وَتِلْكَ الْأَمْثَالُ نَضْرِبُهَا لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ [ ሱረቱ አል-ሐሽር - 21 ]✍ ይህንን ቁርኣን በተራራ ላይ ባወረድነው ኖሮ ከአላህ ፍራቻ (የተነሳ) ተዋራጅ ተሰንጣቂ ኾኖ ባየኸው ነበር፡፡ ይህችንም ምሳሌ ይገመግሙ ዘንድ ለሰዎች እንገልፃለን፡፡ #ሼር #ሼር 📐::::::::::::::ቴሌግራማችን::::::::::::::📐 https://t.me/susui_slamic_channal

📥::::::::አስተማር ታሪክ::::::::::📥 በጣም ከረጅም ጊዜ በፊት አንድ ማታ ላይ ነው እናቴ አንድ ዳቦና በጣም የተቃጠለ ብስኩት ለአባቴ አቀረበችለት፡፡ ነገር ግን አባቴ ብስኩቱን በልቶ ወደኔ ዞሮ "የትምህርት ቤት ውሎህ እንዴት ነበር?" አለኝ....ምን እንዳልኩት አላስታውስም...የማስታውሰው እናቴ ብስኩት ተቃጠለብኝ ብላ ይቅርታ መጠየቋ ነበር ! አባቴ መቼም ልረሳው የማልችለው መልስ ነበር ለእናቴ የሰጣት.... "የኔ ማር ...የተቃጠለ ብስኩት እወዳለሁ" የዛን ቀን ማግስት ወደ መኝታዬ ልሄድ ስል አባቴን አንድ ጥያቄ ጠየኩት "አባዬ ግን አንተ በእውነት የተቃጠለ ብስኩት ትወዳለህ ?" አልኩት... እቅፍ አደረገኝና ....."አየህ ልጄ እናትህ ሁልጊዜ ስትለፋ ነው የምትውለው በዛ ላይ ደግሞ የተቃጠለ ብስኩት ማንንም አይጎዳም! ነገር ግን መጥፎ ቃላቶች ናቸው ሰውን የሚጎዱት ! ሕይወት በጎዶሎ ነገሮችና ሙሉ ባልሆኑ ሰዎች የተሞላች ናት ! እኔ ደግሞ በምንም ነገር ምርጥ ነኝ ብዬ አላስብም ... በሕይወቴ የተረዳሁት ነገር ቢኖር የሰውን ጥፋት መቀበልና ልዩነትን በመቻቻል ማሳለፍ ነው! ይህ ደግሞ ዘላቂና ጤናማ ለሆነ ግንኙነት መሰረት ነው! ፎርዋርድና #ሼር በማድረግ ያዳርሱ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇 📩:::::::::::: ቴሌግራማችን::::::::::::📩 https://t.me/susui_slamic_channal

وَوَرِثَ سُلَيْمَانُ دَاوُودَ ۖ وَقَالَ يَا أَيُّهَا النَّاسُ عُلِّمْنَا مَنطِقَ الطَّيْرِ وَأُوتِينَا مِن كُلِّ شَيْءٍ ۖ إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ الْفَضْلُ الْمُبِينُ (ሱረቱ አል-ነምል - 16) ሱለይማንም ዳውድን ወረሰ፡፡ አለም «ሰዎች ሆይ! የበራሪን ንግግር (የወፍን ቋንቋ) ተስተማርን፡፡ ከነገሩም ሁሉ ተሰጠን፡፡ ይህ እርሱ በእርግጥ ግልጽ የኾነ ችሮታ ነው፡፡» 📩:::::::::::ቴሌግራማችን::::::::::::::📩 https://t.me/susui_slamic_channal

☞☞የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል "አላህ ይህን ሙስሊም ማህበረሰብ የሚረዳው በደካሞች ዱዓ እና በቅንነታቸው ነው።" 👉አልባኒ ሰሒህ ብለውታል 📚አነሳኢይ በቁጥር https://t.me/susui
☞☞የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል "አላህ ይህን ሙስሊም ማህበረሰብ የሚረዳው በደካሞች ዱዓ እና በቅንነታቸው ነው።" 👉አልባኒ ሰሒህ ብለውታል 📚አነሳኢይ በቁጥር https://t.me/susui_slamic_channal

ዱንያ ላይ የፈለከውን ያህል ረጅም እድሜ ኑር መሞትህ አይቀርም። ዱንያ ላይ የፈለከውን ያህል ሀብት አካብት ጥለኸው መሄድህ አይቀርም። ዱንያ ላይ የፈለከውን ያህል ውደድ መለየትህ አይቀርም። ከሞት በዃላ ያለው ሀገር የምትፈልገው ሀብት ከምትወደው ሰው ጋር ለዘላለም መኖር የምትችልበት ሀገር ነውና በጤንነትህ ለቀጣይ ሀገርህ ልፋ። 📩::::::::::::ቴሌግራማችን::::::::::::::📩 https://t.me/susui_slamic_channal

´ * * * ✍ ” ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦ ”-የከለከልኳችሁን ነገሮች እራቁ። ያዘዝኳችሁን ነገሮች ደግሞ የቻላችሁትን ያህል ስሩ።” (ቡኻሪና ሙስሊም) * * * ✍ ” መለኮታዊ ፍቅር ይገለጽ ዘንድ እለት በእለት እራስን በፈጣሪ ሚዛን መለካት ያስፈልጋል። (አቡ ሃሚድ አል ገዛሊ) * * * 🌹. https://t.me/susui_slamic_channal

🌹Online ያላቹ የስልክ ቁጥሮን መጨረሻ በመጫን እድሎን ይመልከቱ😱

🍃 አቡሁረይራህ (ረዲየዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)እንዲህ ብለዋል፦ ✏️🍃 #ከሰባት_አጥፊ_ወንጀሎች_ራቁ አሉ" ሰወችም "የአላህ መልክተኛ ሆይ!እነማን ናቸው?" ሲሉ ጠየቁ። እሳቸውም፦ 1🍃በአላህ ላይ ማጋራት(ሽርክ) 2🍃ድግምት(ሲህር) 3🍃አላህ ክልክል ያደረጋትን ነፍስ፣ መግደል 4🍃ወለድ መብላት(ሪባ) 5🍃የየቲም (የሙት ህፃንን)ገንዘብን መብላት 6🍃በጦርነት ውስጥ ጀርባን መስጠት(መሸሽ) 7🍃ጥብቅ የሆኑ የሙእሚን ሴቶችን ስም በዝሙት በመወንጀል ስማቸውን ማጥፋት ናቸው። 🍃أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : " اجْتَنِبُوا السَّبْعَ الْمُوبِقَاتِ ". قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَا هُنَّ ؟ قَالَ : " #الشِّرْكُ بِاللَّهِ، #وَالسِّحْرُ، #وَقَتْلُ النَّفْسِ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ، #وأَكْلُ الرِّبَا، #وَأَكْلُ_مَالِ_الْيَتِيمِ، #وَالتَّوَلِّي يَوْمَ الزَّحْفِ، #وَقَذْفُ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ الْغَافِلَاتِ ". https://t.me/susui_slamic_channal

​​#አንዲት_ገራሚ_ቂሷ #ነብዩ በሂወት በነበሩበት ወቅት አንድ ለማኝ ወደ ቤታቸው ይመጣል… #ከዛም አንድ ልብስ ስጡኝ በማለት ሲጠይቃቸው አዛኙ ነብይ አኢሻን አንሺና አንዱን ስጪው ይሏታል… #አኢሻም አንድ ልብስ ታነሳና እንካ ስትለው ይህን አልፈልግም ይላታል እሷም ቀይራ ሌላ ልብስ እንካ አለችው እሱም ይህንንም አልቀበልም ይላታል አሁንም ሶስተኛ ሌላ ልብስ እንካ ስትለው ይህንም አልፈልግም ይላታል… #በመጨረሻም አኢሻ እና የቱን ነው የምትፈልገው ስትለው እሱም ነብዩ ትናንትና ለብሰውት የነበረውን ቀሚስ (ጀላብያ) ነው የምፈልገው ሲላት… #አኢሻም እሱንማ ነብዩ በጣም ስለሚወዱት አልሰጥህም ስትለው ነብዩ ሰሟትና ስጪው ሲሏት አንስታ ስትሰጠው ተቀብሎ ሄደና… #ገቢያ ቦታ ይዞት ወጣና ከፍ ባለ ድምፅ ማን ነው የነብዩ ሙሀመድን ልብስ መግዛት የሚፈልግ በማለት መጣራት ጀመረ… #በግዜውም አንድ አይኑ የጠፍ ሰው ነበር ይህም ሰውዬ የነብዩ ሙሀመድ ልብስ ገቢያ መውጣቱን ሲሰማ ባሪያ ነበረውና ባሪያውን እንዲህ አለው…… #የነብዩ ሙሀመድ ልብስ ገቢያ ወጥቷልና እሱ በሚጠራበት ዋጋ ቢያስወድደውም እንኳን ገዝተህ ካመጣህልኝ ነፃ አወጣሀሉ ይለዋል… #ባሪያውም በፍጥነት ገቢያ ቦታ ሂዶ ልብሱን በጣም በውድ ዋጋ ገዝቶት ተመልሶ ለአሳዳሪው ይሰጠዋል የሸጠውም ሰውዬ ከበረ… #ልብሱን አምቶ ለአሳዳሪው ሲሰጠው ቃል ስለገባለት ባሪያውን ነፃ አወጣው… #ሰውዬውም የነብዩን ልብስ በእጁ ያዘና እንዲህ ሲል ዱኣ አደረገ "ያ አሏህ የነብዩሏህ የእቁብን አይን በነብዩሏህ ዩሱፍ ልብስ አማካኝነት እንዳበራህላች ሁሉ የኔንም በነብዩ ሙሀመድ ልብስ ይሁንብህ አብራልኝ ብሎ ፊቱን ሲያብስበት አይኑ በራለት ከዛ… #የነብዩ ሙሀመድን ልብስ ይዞ ሰውዬው ወደ ነብያችን ሄደና ሀድያ ብሎ ያንን ልብስ ሲሰጣቸው ነብዩን ከየት አገኘህው ሲሉ ጠየቁት… #እሱም ይቺ ልብሳቹህማ ድሃ የነበረን ሰው አክብራ ባሪያን ሁር አስብላ (ነፃ አስወጥታ) አይኑ የጠፍን አይኑን አብርታ ይሄው ተመልሳ መጣችላቹህ አላቸው… #ከዛም ነብዩ ወደ አኢሻ ዞሩና አየሽ አይደል በመስጠትሽ አማካኝነት ይህ ሁሉ ሰው ተጠቀመ አሏት። ❤️ሀቢቡና ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም❤️ https://t.me/susui_slamic_channal

✍ሲራጥ ምድነው? ሲራጥማለት በጃሀነም ጀርባ የተሰራ ድልድይ ነው ሲራጥ መነሻው የሰዎች መሰብሰቢያ ሲሆን መጨረሻው ደሞ የ ጀነት ደጃፍ ነው ማነው በዚ መንገድ የሚያልፈው ከ አደም አለይሂ ሰላም እስከ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ኡመት ማለትም ሁሉም የሰው ዘር መቼ ነው የሚያለፉት ሁሉም ተበታትነው ፍርድ ከተሰጣቸው ቡሀላ የጀነት ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይዘው እና እያበሩ ይጓዞሉ የጀሀነም ሰዎች ደሞ ወደ እሳት ይወድቃሉ አለህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲ ብሏል ከናተ ውስጥ አድም ሰው የለም በዚ በ ሲራጥ የሚያልፍና የሚሄድ ቢሆን እንጂ ኢሄ በጊታህ ዘንድ አስቀድሞ የተወሰነና የተፈረጀ ነው ከዛህም ጌታቸውን ፈሪ የነበሩትን እናድናቸዋለን በደለኛ እና ካሂዲያዊያንን አዛው በተበረከኩበት እንዲቀሩ አርገን እተዋቸዋለን #ሱረቱል_መርየም (71_72) ማነው መጀመሪያ በ ሲራጥ ላይ የሚያልፈው የነብያቶች መደምደሚያ የሆኑት ሀቢቡላህ ሙሀመድ ሰ አ ወ እና ኡመቶቹ አማቹም ካሀዲውም አጠቃላይ የ ረሱላችን ኡመት የሆነው ያልፋል ማለት ነው እነዚያ አለህን ፈሪ እና ሰላታቸውን የሚሰግዱ በሰላም ያልፋሉ ከሀዲያን አመፀኞች በ ቀኝ እና በግራ ይከባለላሉ ልክ እንደ ቢራቢሮ ቡሀሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ የ አላህ መልክተኛ ሰ አ ወ ሲራጥ በ ጀሀነም ጀርባ ይዘረጋል እኔ እና ኡመቶቼ መጀመሪያ ምናልፍ ይሆናል የዛን ቀን ከ መልእክተኞች ውጪ ማንም አይናገርም የ ረሱሎችም ጥሪ ምድነው አላሁ ሰላምህን አውርድ ብለው መለመን ብቻ ሲራጥ ምንይመስላል ሲራጥ ማለት ከ ሰይፍ የሳለ እና ከ ፀጉር የቀጠነ ጀለሶች እንግዲ አስቡት አሄን ሲራጥ ኢማን ካልሆነ ምንም አያሳልፈንም እንዲሁም ሰዎች እንደ ኢማናቸውና እንደ ስራቸው በ ሲራጥ ላይ የመሄዳቸው አይነት ይለያያል ከነዚውስጥም እንደ አይን ቅፅበት የሚያለፈው አለ አይኑን ከድኖ እስኪ ገልጥ ማለት ነው እንዲሁም እንደ መብረቅ ብልጭታ የሚያልፍ አለ እንደ ንፋስም የሚሄድ አለ እንደ ሚጋለብ ፈረስም የሚያፍ አለ እንደ ግመል ጋላቢም ዱብዱብ እያሉም እንዲሁም ኖርማል እርምጃና የመጨረሻው ተበርክኮ የሚሄድ ሲሆን ከዛ በታችም ያለው ተበርክኮ ጀሀነም እሳት ውስጥ የሚገባው ነው አዚ ዱኒያ ላይ ለ አላህ ብሎ እሱ በሚያዘው መልኩ ቀውጢ መሳጭ ዘናጭ እና አሪፍ ስራ የሰራ በ ሲራጥም አረፊ ቀጥ ያለመንገድ ይጓዛል በተቃራኒው ደሞ ከ እስልምና የራቀ እና የ አላህን ትዛዝ የማይፈፅም በ ሲራጥ ተበላ እሳትም ገቢ ነው በሲረጥም ጀሀነም የገቡት አማኞች እና አመፀኞች ይለያያሉ አማኞች ከፊት ሲሆኑ አመፀኞች ከ ሁዋላ ይሆናሉ አማኞች ጋ እንዳይደርሱ በ መሀላቸው መጋረጃ ይለቀቃል ሀያሉ ከ አርሽ በላይ ያለው ጌታችንም እንዲህ ይላል ወንድ መናፍቃን እና ሴት መናፍቃን ባሉ ጊዜ ለነዚያ ለ አማኞች አባካችሁን ጠብቁን ከናንተ ብርሀን አየሾፍን እያየን እድኔድ አማኞችም በዛ ሰአት አሉ ወደሁዋላ ተመለሱ ወደ ዱኒያ ሂዱና የሰራቹትን ስራ ኢዛቹ ኑ ጌታችን ለኛ ያበራልን በዱኒያ በሰራነው ስራ ነው በመሀከላቸው መጋረጃ ይጋረዳል ደጃፍ አለው ውስጡ የ ጀሊሉ ራህመት ያለበት ከፊትለፊቱ ቅጣት ያለበት ማለት ነው አማኞች ወደ ጀነት አመፀኞች ወደ ጀሀነም ይሄዳሉ ማለት ነው አላህ ከሲራጥ ይጠብቀን ከ ጀሀነም እሳት ይጠብቀን ከ ቀብርውስጥ ቅጣት ይጠብቀን አላህን ከ ማሻረክ ከክፍርና ከ ቢድአ አላህ ይጠብቀን አሚሚሚሚን Join us on telegram channal ⇩⇩⇩ ⇩⇩⇩ ⇩⇩⇩ https://t.me/susui_slamic_channal