en
Feedback
መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

Open in Telegram
981
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
❥::::::::::ሴት ልጅ: ::::::::::::❥ ❥የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ❥ لا تمنعوا إماءَ اللهِ مساجدَ اللهِ وبيوتهنَّ خيرٌ لهنَّ. متفق عليه "የአሏህን ባርያት የአሏህን(ቤት) መስጂድን አትከልክሏቸው፡ ቤታቸው ግን ለነሱ በላጭ ናት፡፡" [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል ]. ቤታቸው ለነሱ በላጭናት ከሁሉም ነገር፡፡ እንዲሁም ከመስጂድ ሁላ ቤታቸው በላጭ ናት ከተባለ እንዴት ሊሆን ነው ታዲያ ሱቅን ተገላልጠው መውጣታቸው? አሏህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል وَٱلْقَوَٰعِدُ مِنَ ٱلنِّسَآءِ ٱلَّٰتِى لَا يَرْجُونَ نِكَاحًۭا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ غَيْرَ مُتَبَرِّجَٰتٍۭ بِزِينَةٍۢ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌۭ لَّهُنَّ ٌۭ እነዚያም ከሴቶች እድሜየቸው የገፋ የሆነ እንዲሁም ጋብቻን የማይፈልጉት ተቀማጮች (ባልቴቶች)፤ በጌጥ የተዋቡ ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ ነገር ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ ጥሩና የተሻለ ነው፡፡ አሮጊት-በእድሜ የገፋች- የሆነች ሴት በጌጥ መገላለጥን ከተከለከለች፡ እንዴት ይሆናል ታዲያ በወጣቷ ያቺ የፊትናን በር ከፋች የሆነችዋ ተውባና አምራ ከቤት መውጣቷ? አሏህ እንዲህ ይላል وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ "እግሮቻቸውንም ከምድር ጋር አይምቱ ከእግራቸው ስር ያለው ጌጥ እንዲታወቅ ብለው፡፡" ሴት ልጅ ከእግሯ ውስጥ ያለውን እንዳታሰማ አሏህ ከከለከላት እንዴት ልትሆን ነው ታዲያ ያቺ እግሯን ሳይቀር የምታሳየው? ለምን ከተባለ የእይታ ፈተና ልክ እንደሚታወቀው ከመስማት የበለጠ ስለሆነ ነው፡፡ የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ "ሁለት አይነት ባህሪ ያላቸው የእሳት ሰዎች እኔም በፍፁም የማላያቸው የሆኑ...ከነዚህም ሴቶች ናቸው ለብሰው እንዳለበሱ፤ተዘንብለው ሌሎችን የሚያዘነብሉ፤ጸጉራቸውንም እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ የሆኑ እነዚህ ጀነትን አይገቡም፡ከሽታዋም ምንንም አያገኙም፡፡" እንዲሁም በሌላ ሀዲስ የአሏህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ ብለዋል " የትኛዋም ሴት ጭስን(እጣን) የነካች የሆነች ከእኛ ጋር እንዳትጣድ፡፡" የአሏህ መልእክተኛ ጭስን ወይም እጣንን በመንካቷ ሶላት እንዳትጣድ ካሉ እንዴት ሊትሆን ነው ታዲያ ከጭስ የበለጠ ሽታ ያለውን ሽቶ ተለቅልቃ የምትወጣው? ከአሏህ መልእክተኛ ﷺተዝግቧል እንዲሁ እንዲህ እንዳሉ " ለሴቶች ጥሩ የሚባለው ሰፋቸው(በሶላት ላይ) ኀላ መሆናቸው ነው፡ መጥፎዎቸው ደግሞ ፊት መሆናቸው ነው✍ :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

✅ ጥሩ ጓደኛ ካለህ በተኛህበት አላህ ሊምርህ ትችላለህ 💎 قال كعب الأحبار رحمه الله تعالى: ♻️ ከእብ አልአህባር አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል 📌‏【«رُب قائم مشكورٌ له، ورب نائم مغفور له؛ وذلك أن الرجلين يتحابان في الله، فقام أحدهما يصلي؛ فـ رضي الله صلاته ودعاءه، فلم يرد عليه مِن دعائه شيئًا، فذكر أخاه في دعائه من الليل، فقال:يا ربّ أخي فلان اغفر له؛ فغفر الله له وهو نائم።】 ✅ አንደኛው በሰራው የሚመሰገንና ሌላኛው ደሞ በተኛበት ወንጀሉ የሚማርለት አለ። ♻️👇ይህም የሚሆነው ሁለት ለአላህ ብለው በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ። አንደኛው ሌሊት ሊሰግድ ቆመ። አላህም ሶላቱና ዱአው ወደደለት። ከዱአውም ምንም ነገር ሳይመልስ አላህ ተቀበለው። በዚህ በሚሰግድ ጊዜ ዱአ ሲያደርግ የተኛው ወንድሙን አረሳውም ዱአ አደረገለት። ጌታዬ ሆይ እገሌ የሚባለው ወንድሜ ወንጀሉን ማረው አለ። በዚህ ወንድሙ ዱአ አማካኝነት በተኛበት አላህ ወንጀሉን ማረው። 📚‏[ حلية الأولياء (٦ /٣١)]. :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

❥:::::::::::መልካም ጎደኛ::::::::::❥ ❥ኢማሙ አል ሻፊዒ እንዳሉት ❥ 🌴 የጀነት ሰዎች ጀነት በገቡ ጊዜ በዱንያ ላይ በመልካም ነገር ላይ የነበሩ ጎደኞቻቸውን ጀነት ውስጥ ሲያጧቸው አሏህን እንዲህ ሲሉ ይጠይቃሉ " ጌታችን ሆይ ከኛ ጋር ሲሰግዱ እና ሲፆሙ የነበሩ ጎደኞች ነበሩ ጀነት ላይ አጣናቸው " ብለው ይጠይቃሉ ፡ አሏህም እንዲህ ይላቸዋል ፡ ወደ እሳት ሂዱና ከቀልቡ የዘር ፍሬ የምታክል ኢማን ያለውን ሰው አውጡ ይላቸዋል , ሀሰን አል በስሪ አሏህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ ፦ ✍ ሙእሚን የሆኑ ጎደኞችን አብዙ 、 የቂያም ቀን አሏህ በፈቃዱ መሸምገልን ይሰጣቸዋል እና, ኢብኑ አል ጀውዚ አሏህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ ፡ ❥☞በጀነት ውስጥ በመካከላችሁ ካጣችሁኝ , ስለኔ ጠይቁ ፡ ጌታችን ሆይ ያ ባሪያ በዱንያ ላይ ስላንተ ያስታውሰን ነበር የት አለ በሉ ከዛም አለቀሱ። ❥☞ ወዳጆቼ በጀነት ውስጥ ካጣችሁኝ ስለኔ ጠይቁ ምናልባትም በአሏህ መንገድ ላይ አንድ ጊዜም ቢሆን ስለሱ ታላቅነት ፣ ፈጣሪነት አስታውሻችሃለሁና። ❥አሏህ ሆይ ! ያንተን ትእዛዝ በመፈፀም ላይ የሚያበረታቱኝን መልካም ጎደኞች አብዛልኝ ወዳጆቼም ጋር በጀነት አል ፊርደውስ አንድ ላይ ሰብስበኝ ...አሚንንንንን🤲🤲 :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

👌አጂብ_የሆነ_ቂሷ 👉በአንድ ወቅት ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ቢላል ኢብኑ ረባህን ከኃላው በፍቅር ስሜት እቅፍ አድርገው ይይዙትና ድምፃቸውን ቀይረው... ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- "እኔ ማን ነኝ"? ቢላል (ረ.ዐ) :- ዑመር (ረ.ዐ) ነህ? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- አይደለሁም ቢላል (ረ.ዐ) :- አቡብክር (ረ.ዐ) መሆን አለብህ? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- አሁንም ተሳስተሃል ቢላል (ረ.ዐ) :- በቃ ዑስማን (ረ.ዐ) ነህ? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- አላወቅከኝም ቢላል (ረ.ዐ) :- ዓሊ (ረ.ዐ) ነህ ማለት ነው... እያለ ያቀፈውን ሰው ማንነት ሲጠይቅ ይቆያል። ከዚያም ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ለቀቅ አደረጉትና ከፊት ለፊቱ በመምጣት "ቢላል ሆይ! እውነት እኔ መሆኔን አላወቅክም ነበር እንዴ"? ሲሉ ጠየቁት ቢላልም "የአላህ መልእክተኛ ሆይ!" በደንብ አውቄዎታለሁኝ ነገር ግን ለረጂም ጊዜ እንድታቅፉኝ ስለፈለኩኝ እንጂ ሲል መለሰላቸው። 😍ሰለዋቱ ረቢ ወሰላሙ አለይከ ያ ረሱሊላህ :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

🍃 አቡሁረይራህ (ረዲየዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)እንዲህ ብለዋል፦ ✏️🍃 #ከሰባት_አጥፊ_ወንጀሎች_ራቁ አሉ" ሰወችም "የአላህ መልክተኛ ሆይ!እነማን ናቸው?" ሲሉ ጠየቁ። እሳቸውም፦ 1🍃በአላህ ላይ ማጋራት(ሽርክ) 2🍃ድግምት(ሲህር) 3🍃አላህ ክልክል ያደረጋትን ነፍስ፣ መግደል 4🍃ወለድ መብላት(ሪባ) 5🍃የየቲም (የሙት ህፃንን)ገንዘብን መብላት 6🍃በጦርነት ውስጥ ጀርባን መስጠት(መሸሽ) 7🍃ጥብቅ የሆኑ የሙእሚን ሴቶችን ስም በዝሙት በመወንጀል ስማቸውን ማጥፋት ናቸው። 🍃أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : " اجْتَنِبُوا السَّبْعَ الْمُوبِقَاتِ ". قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَا هُنَّ ؟ قَالَ : " #الشِّرْكُ بِاللَّهِ، #وَالسِّحْرُ، #وَقَتْلُ النَّفْسِ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ، #وأَكْلُ الرِّبَا، #وَأَكْلُ_مَالِ_الْيَتِيمِ، #وَالتَّوَلِّي يَوْمَ الزَّحْفِ، #وَقَذْفُ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ الْغَافِلَاتِ ". :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

👐 ሰላም ሰላም ጎደኛዬ ( ጎደኞቼ ) ዛሬ አሪፍ የቴሌግራም ቦት አግኝቻለው ስሙ Easy Money Bot ሲሆን ጥቅሙም ከቤታቹ ሳትወጡ ቤታችሁ ተቀምጣቹ ብር የምሰሩበት ሲሆን 1 ሰው ስትጋብዙ 1 ብር 💰 ታገኛላቹ። በጣም የተመቸኝ ነገር ደግሞ የሰራችሁትን ብር በቴሌብር ወዲያው መቀበል ትችላላቹ አሁኑኑ ሊንኩን ነክታቹ ጀምሩት የቡቱ ሊንክ✅👇 https://t.me/Easy_Moneyrobot?start=1089066337

👉. በለይለቱል ቀድር ጊዜ የሚባለው ዱዓ፦ “አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ ይቅርታንም ትወዳለህ፥ ይቅር በለኝ” ነው፦ ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 48 ሐዲስ 144 ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! የትኛው ሌሊት ለይለቱል ቀድርን እንደሆነ ባውቅ ምን ማለት እንዳለብኝ ንገሩኝ” ብዬ ጠየኳቸው፥ እርሳቸውም፦ “አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ ይቅርታንም ትወዳለህ፥ ይቅር በለኝ” የሚል ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَرَأَيْتَ إِنْ عَلِمْتُ أَىُّ لَيْلَةٍ لَيْلَةُ الْقَدْرِ مَا أَقُولُ فِيهَا قَالَ ‏ “‏ قُولِي اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌّ كَرِيمٌ تُحِبُّ الْعَفْوَ فَاعْفُ عَنِّي ‏”‏ ‏.‏ قَالَ هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ ‏ ❀ـــــــــــــ🍃🌸🍃ــــــــــــ❀ https://t.me/susui_slamic_channal

◽️ከታች ያለውን Link በመጫን ወደ ቦቱ በመሄድ Start የሚለውን Button ተጫኑ፣ በመቀጠልም የሚመጣላቹሄ ሁለት ቻናሎችን Join በማለት ብር መስራት ይችላሉ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/Feres_appsBot?start=1089066337

🎉ዉድ የቻናላችን ቤተሰቦች የዛሬ ፆም እንዴት እየሄደ ነዉ?

◼️ስሑር መብላት ያለው ጥቅም ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 💦የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል። ✅ ስሁር መብላት በረካ አለውና እንዳትተውት። አንድ ጉንጭ ውሃም ቢሆን (ሌላ ባየገኝ እንኳ) አትተውት። አላህና መላኢካዎች ስሁር በሚመገቡ ሰዎች ላይ ሰለዋት ያወርዳሉ። 📚أ̶̶خ̶̶ـ̶̶ـ̶̶ر̶̶ج̶̶ـ̶̶ـ̶̶ه أ̶̶ح̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶د وا̶̶ب̶̶ـ̶̶ـ̶̶ن أ̶̶ب̶̶ـ̶̶ـ̶̶ي ̶̶ش̶̶ـ̶̶ـ̶̶ي̶̶ب̶̶ـ̶̶ـ̶̶ة ✅ የአላህ መልእክተኛ በሌላ ሀዲስ፦ (ስሁር ብሉ። ስሁር መብላት በረካ አለውና) ብለዋል። 📚ا̶̶ل̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶ب̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶خ̶̶ـ̶̶ـ̶̶اري (1923)، و̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶س̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶ل̶̶ـ̶̶ـ̶̶م (1095). ♦️ በየቀኑ ስሁር (ሌሊት ተነስተን) በመብላት የመልእክተኛውን ሱና ህያው በማድረግ ትልቅ ምንዳና አጅር ማግኘትን እንዳንዘነጋ። ┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄ @susui_slamic_channal

#ረመዳን ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ا̶̶ت̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶َّق̶̶ـ̶̶ـ̶̶وا ا̶̶ل̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶ل̶̶ـ̶̶ـ̶̶هَ ر̶̶ب̶̶ـ̶̶ـ̶̶َّك̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶، و̶̶ص̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶ل̶̶ـ̶̶ـ̶̶ُّوا ̶̶خ̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶س̶̶ـ̶̶ـ̶̶َك̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶، و̶̶ص̶̶ـ̶̶ـ̶̶و̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶وا ̶̶ش̶̶ـ̶̶ـ̶̶هرَك̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶، وأدُّوا زكاةَ أ̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶وا̶̶ل̶̶ـ̶̶ـ̶̶ِك̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶، وأ̶̶ط̶̶ـ̶̶ـ̶̶ِي̶̶ع̶̶ـ̶̶ـ̶̶وا ذا أ̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶رِك̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶، ̶̶ت̶̶ـ̶̶ـ̶̶د̶̶خ̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶ُل̶̶ـ̶̶ـ̶̶وا ̶̶ج̶̶ـ̶̶ـ̶̶̶̶ن̶̶ـ̶̶ـ̶̶َّةَ ر̶̶ب̶̶ـ̶̶ـ̶̶ِّك̶̶م̶̶ـ̶̶ـ̶̶﴾ “ጌታችሁን አላህን ፍሩ፣ አምስት ወቅት ሰላታችሁን ስገዱ፣ ረመዳናችሁን ፁሙ፣ የገንዘብ ዘካችሁን ስጡ፣ መሪዎቻችሁን ታዘዙ፣ የጌታችሁን ጀነት በሰላም ትገባላችሁ።” 📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 867 ┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄ @susui_slamic_channal

🙏እንኳን ወደ 🎉ሜዳ ሺ ቦት በደህና መጡ. ይህንን ቦት ለዘመድ አዝማድ እና ለጓደኛዎ ሼር በማድረግ በCBE BIRR / ሞባይል ባንኪግ እና በ AIR TIME / ሞባይል ካርድ ገንዘብ መስራት ይችላ
🙏እንኳን ወደ 🎉ሜዳ ሺ ቦት በደህና መጡ. ይህንን ቦት ለዘመድ አዝማድ እና ለጓደኛዎ ሼር በማድረግ በCBE BIRR / ሞባይል ባንኪግ እና በ AIR TIME / ሞባይል ካርድ ገንዘብ መስራት ይችላሉ! ♻️1 ሰው ሲጋብዙ 5.00Birr ያገኛሉ 🔻የእርስዎ መጋበዣ ሊንክ⏬ ▶️ https://t.me/Meda_Chat_Bot?start=r08245790710

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ዉድ የቻናላችን ቤተሰቦች ረመዷን እኮ እየደረሰ ነዉ በመሆኑም ረመዷን ሲደርስ ምንድነዉ ሚናፍቃቹ🤷‍♂

አዲስ ብር የሚከፍል ቦት💸 ▫️አጠቃቀሙ ቀላል ነዉ በመጀመሪያ ከታች ባለዉ Link ቦቱን Start ትሉታላችሁ👇 https://t.me/HaHu_Inviting_Bot?start=ZWMwZ https://t.me/HaHu_Inviting_Bot?start=ZWMwZ ▫️Start ካላችሁ በኋላ ሼር ስልክ ቁጥሮን የሚለዉን ተጫኑ። ▫️ከዛ የሚመጡላችሁን ሁለት ቻናሎች Link እየነካችሁ Join ማለት ▫️በመቀጠል ቼክ ሰብስክርብሽን የሚለዉን ተጫኑ ።ከዛ ሰዎችን በመገባዝ ብር በ ቴሌ ብር ይቀበሉ።

✴️ ሰላም ዛሬ አንድ ቦት ላስተዋውቃችሁ ጥያቄዎች በመመለስ ብቻ የሞባይል ካርድ የሚሸልም ምርጥ የቴሌግራም ቦት።👇👇👇 https://telegram.me/maseroinsightbot?start=i610e49552334f02caae9e0e8

💙''አቡበክር ሲዲቅ (ረ.ዐ) የአላህ መልዕክተኛን (ሰለላሁ አለሂ ወሰለም) እንዲህ አላቸው፡- ‹‹በሶላቴ ውስጥ ሳለሁ የማደርገው ፀሎት ያስተምሩኝ፡፡›› (እርሳቸውም) እንዲህ በል አሉት፡- ‹‹አላህ ሆይ! እኔ ነፍሴን በርካታ በደል በድያለሁ፡፡ ወንጀልን የሚምር የለም፤ ከአንተ በቀር፡፡ ማረኝ ካንተ የሆነን ምህረት፡፡›› {ቡኻሪ ዘግበውታል} :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

ምክር ለ (ሴቶች) - ከታላቁ አሊም ኢብኑ ባዝ!! ታዲያ እህቴ ስለ ትዳር በቂ እውቀት ቅሰሚ! ካለ እውቀት ዘው ብለሽ ገብተሽ መውጫው እንዳይጠብሽ!፣በአሁኑ ሰዐት እየተስተዋለ ያለውም ይኃው ነው የተወሰኑ ቀናቶች ካስቆጠረች በኃላ ለፈትዋ ኡስታዞች ጋር መራወጥ ይታያል! ትዳር መስእዋትነትን ይጠይቃል በአንደበት እንደ ሚነገረው ቀላል አይደለም!! ይህን መስእዋትነት በትእግስት በተቅዋ እንድታልፊ የሚረዳሽ ዋናው ችካል ዒልም ብቻ ነው።የህይወት አጋርሽ በድሎቱም ከጎኑ ሆነሽ አላህን አመስጋኝ ባሪያ እንዲሆን ፀጋውንም በመልካም አላህ በሚወደው ተግባር ላይ እዲያውለው ልታበረታችውና በችግሩም ከጎኑ ሆነች አብሽር ሁሉም ለኸይር ነው እያልሽ ብርታቱ ትሆኝለት ዘንዳ በዒልም ላይ መበርታት ይኖርብሻል! እሱም በእንክብካቤና በስስት እያየ በክብር ያኖርሻል! ………!!የሴት ልጅ ክብር አንዴ ነው!! ክብርሽን፣ማንነትሽን በእውቀት ላይ ሆነሽ ለማን አሳልፈሽ እንደ ምትሸጪ እወቂ! ጅህልና ገዳይ በሽታ ብዙ እህቶች ላይ እየተጫወተ ነው። እናም እህቴ በዒልም ላይ በርታ በይ ደስተኛ ህይወት አላህ እንዲገጥምሽ ከፈለግሽ! :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ  قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم "مِنْ حُسْنِ إسْلَامِ الْمَرْءِ تَرْكُهُ مَا لَا يَعْنِيهِ". حَدِيثٌ حَسَنٌ، رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ [رقم: 2318] ، ابن ماجه [رقم:3976]. አቡ ሁረይራ በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلمእንዲህ አሉ። “የአንድ ሰው እስልምናው ማማሩ ምልክቱ የማይመለከተውን መተዉ ነው።” ሓዲሱን ቲርሚዝዪና ኢብን ማጃህ ዘግበውታል። :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

عَنْ أَبِي حَمْزَةَ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ  خَادِمِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: "لَا يُؤْمِنُ أَحَدُكُمْ حَتَّى يُحِبَّ لِأَخِيهِ مَا يُحِبُّ لِنَفْسِهِ". رَوَاهُ الْبُخَارِيّ وَمُسْلِمٌ የነብዩ صلى الله عليه وسلمአስተናጋጅ የነበረው አነስ ኢብን ማሊክ በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلمእንዲህ አሉ። “አንድ ሰው ለራሱ የሚወደውን ነገር ለሙስሊም ወንድሙ እስካልወደደ ድረስ አላመነም።” ሓዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል :::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal