en
Feedback
መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

Open in Telegram
981
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የጀነትስሞች 1) ጀነት 2) ዳሩ ሰላም 3) ዳሩል ኹልድ 4) ዳሩ ሙቃማህ 5) ጀነቱል መእዋ 6) ጀናት ዓድን 7) ዳሩል ሐየዋን 8) አል ፊርደውስ 9) ጀናቱ ነዒም 10) መቃሙል አሚን 11) 'መቀዓድ ሲድቅ' 12) 'ቀደመ ሲድቅ' ▒▒▒ ጀነት ▒▒▒ ☀️የጀነት ፀጋዎቿ ያልቁብኛል ብሎ ጭንቀት ፤ እለያታለው ብሎ ስጋት የለም; ፀጋዎቿ ዘውታሪ ሞትም የለምና! ⚡️ዱንያ ላይ የቱን ያክል ገንዘብ ቢኖርህ ገንዘብህ ቢትረፈረፍ ንብረትህ ቀድሞህ ይጠፋል አልያም ትተኸው ትሄዳለህ ። •በጀነት ውስጥ ልክ እንደ ዱንያ ጠላት የለም ለወደፊት ማሰብ የሚባል ነገርም የለም ፤ ሁሉ ነገር እንደፈለክ ነው; ጥላቻ የሚባል ነገርም ከልብ ላይ ይወገዳል ። • በጀነት ውስጥ ልክ እንደ ዱንያ ኑሮ እንድትሞላልኝ ብለህ ሰበብ ለማድረስ ደፋ ቀና ማለት የለም; ጀነት ውስጥ አሏህ ነፍስ የምትፈልገውን ሁሉ አዘጋጅቷልና ••• 🙏ጌታችን ሆይ! ለጀነትህ ብቁ ባንሆንም ጀሐነምን መቋቋም አንችልምና በሰፊው እዘነትህ ጀነትህን ወፍቀን 🤲 ┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈ https://t.me/susui_slamic_channal

"ሑዘይፋና አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡- "አላህ (ﷻ) የቂያማ ዕለት ሰዎችን ይሰበስባል። ሙእሚኖች ይቆማሉ ጀነት እስክትቀርብላቸው ድረስ። ወደ አደም ይቀርቡና፡- "አባታችን ሆይ! ጀንነት ትከፈትልን ዘንድ (አላህን) ጠይቅልን?" ይሉታል፣ " ከጀነት ያባረራቹ ያባታቹ ወንጀል እንጂ ሌላ ምንድን ነው? ለዚህ ተግባር ብቁ አይደለሁም፣ የአላህ ወዳጅ ከሆነው ልጄ ከኢብራሂም ዘንድ ሂዱ" ይሏቸዋል። (ነቢዩ ትረካውን ቀጠሉ) ኢብራሂም ዘንድ ይመጣሉ (ተመሳሳይ ጥያቄ ሲያቀርብላቸው) "የአላህ ወዳጅ የነበርኩ ቢሆንም ለዚ ተግባር ብቁ አይደለሁም፣ አላህን ወዳነጋገረው ሙሳ ሂዱ" ይሏቸዋል። ወደ ሙሳም ይመጣሉ "ለዚህ ተግባር ብቁ ሰው አይደለሁም፣ የአላህ ቃል እና መንፈስ ወደሆነው ዒሳ ዘንድ ሂዱ" ይሏቸዋል። ዒሳም "ለዚህ ተግባር ብቁ አይደለሁም" ይሏቸዋል። ወደ ሙሐመድ (ﷺ) ይመጣሉ። ሙሐመድ (ﷺ) ከአላህ ፊት ይቆማሉ፣ ይፈቅድላቸዋል። ከዚያም አማናና ዝምድና ይላካሉ። በ"ሲራጥ" (በጀሀነም ላይ የተዘረጋ ቀጭን ድልድይ ነው) ሁለት ጎኖች በቀኝ እና በግራ ይቆማሉ። ከመካከላቸው የመጀመርያው እንደ መብረቅ ብልጭታ ሆኖ (ሲራጥን) ያልፋል" አሉ። "ወላጆቼ ለርስዎ መስዋዕት ይሁኑልዎትና እንደ መብረቅ ብልጭታ ማለት እንዴት ነው?" በማለት ጠየቅኳቸው። "እንዴት ,እንደ ዓይን ብልጭታ እንደሚያልፍና እንደሚመለስ አላያችሁምን? ከዚያም እንደ ንፋስ ከዚያም እንደ በራሪ አዕዋፍ (እየሆኑ ሲራጥን ያልፋሉ) ፤ ብርቱ ሰዎች ስራዎቻቸው (ሲራጥን) የሚያሳልፏቸው ናቸው። ነቢያችሁ ሲራጥ ላይ ቆመው "ጌታየ ሆይ! ሰላም አስፍን ሰላም አስፍን" ይላል። የባሪያዎች ስራዎች (ሲራጥን) ማሳለፍ እስኪሳናቸው ድረስ እየተንፏቀቁ ካልሆነ መሄድ የማይችል ሰው እስኪመጣ ድረስ። በሲራጥ ዳር ዳሩን የተንጠለጠሉ ሜንጦዎች አሉ። የታዘዙትን በመያዝ ታዘዋል። ተቧጭሮ (የተረፈ) ነፃ ወጣ። የተያዘ እሳት ውስጥ ነው። የአቡ ሁረይራ ነፍስ በጁ በሆነችው ጌታ እምላለሁ የጀሀነም ጥልቀት ሰባ አመት ነው።" (ሙስሊም ዘግበውታል) https://t.me/susui_slamic_channal

❤️ 🔥 ይነበብ #ቲክቶክ_የወጣቱ_የእሳት_ወጥመድ🔥 ‼️ 💥ቂያማ ሲቃረብ ዘፈኖች ከየአቅጣጫው ይጎርፋሉ! 💥 አላሉንም እንዴ ሐቢብ??? 💥 በጌታዬ እምላለሁ ዘፈንን እንደ ሃላል ድምጽ በጆሮአችን ማንቆርቆር ከለመድን ሰነባብተናል 💥 ክቡር የሆነው የእህቶቻችን ፊት እና ገላ ለቀልድ እየተባለ አደባባይ ወጥቷል! 💥 አሏህን እንፍራ እህቴ! አንቺ አንዲት ዘለላ ጸጉርሽን ስታሳዪ የዐለማቱ ጌታ ይቆጣብሻል! ውዱን ነብይ አዛ ታደርጊያለሽ! ከጎንሽ ያሉት መላእክቶችም እርግማንን ያስከትሉብሻል! 💥 እባክህን ወንድሜ በዘፈን የተቀናበረ የጭፈራ ምስል መልቀቅ 🔥ሸይጧንን ማስደሰት 🔥እራስን ማዋረድ እንጂ መሰልጠን አይደለም!!! 💥 አንቺ ፊትሽን ለአላፊ አግዳሚው ክፍት ባደረግሽው ቁጥር፡ ድምጽሽን እያሳመርሽ ባሰራጨሽው ቁጥር ከደጋግ የአሏህ ባሮች መዝገብ ስምሽም ይደበዝዛል ፡ ❕ዘፈን የሸይጧን ድምጽ ❕ንቅሳት የሸይጧን ደብተር ❕ °°ምን ችግር አለው°° የሸይጧን መፈክር መሆናቸውን አንዘንጋ! ❤️የሙሐመድ ኡመት መሆናችንን አንዘንጋ (ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) 🌹 እስኪ ማነው ካሁኗ ሰዐት ጀምሮ ለሙስሊሞች ክብር ዘብ እሚቆም?? #ሼር_ሼር_ሼር_ https://t.me/susui_slamic_channal

አጃኢብ 😱 በአንድ መድረሳ ለሴቶች ስለ ሰደቃ ሰዎችን በማነሳሳት ዳእዋ አድርጋ እንደጨረሰች ታዳሚዎቹ ያላቸውን ገንዘብ መስጠት ጀመሩ። አንዲት ሴት የለበሰችውን ጌጥ አውልቃ ሰጠችኝ ዙርያው በአልማዝ የተጌጠና በጣም ውድ ነበር ለመቀበል ባንገራግርም በግድ እንድቀበላት አደረገችኝ። ሽጠን ገንዘቡን ለኸይር ነገር ለማዋል ወደ መሸጫ ሱቅ ወሰድነው። የሚገዛን የመስጂዳችን ጀመአ ስለነበር አልማዙንና ወርቁን ለመነጣጠል መፈልቀቅ ጀመረ በውስጡ የተጠቀለለ ፀጉርን አገኘን ሲህር የተሰራበት የተለያዩ የአረበኛ ቃላቶች የተፃፉበት ወረቀትም አብሮት ነበር። በነጋታው ይህን ጌጥ ሰደቃ የሰጠችን ሴት ወደኔ ቢሮ መጣች « በአላህ እምላለሁ ከባለቤቴ ጋር በአንድ አልጋ ላይ ተቃቅፈን ከተኛን አስራ ስድስት አመታትን አሳልፈናል ፤ የቤተሰባችን ፍቅርና ሰላም ተናግቶ የስቃይ ህይወት መኖር ከጀመርን ድፍን አስራ ስድስት አመታት ተቆጥረዋል ትላንት ይሄን ጌጥ ሰደቃ ከሰጠሁ በኋላ ቤተሰቡ በአንድ ማእድ ላይ ተሰብስቦ በፍቅር እራታችንን ተመገብን። ከባለቤቴም ጋር በደስታ አንድ አልጋ ላይ ተቃቅፈን ተኛን ጌጡን የሰጡኝ በጣም የሚቀርቡኝ ጓደኞቼ ነበሩ» አለችኝ ሲህር ተሰርቶባት እንደነበር አወቅኩ አንድ አባባል በአይምሮዬ አቃጨለ ጠላትህን አንድ ጊዜ ወዳጅህን ደግሞ መቶ ጊዜ ተጠንቀቀው እባክዎ ለወዳጅ ዘመድዎ ሼርና ፎርዋርድ በማድረግ ያዳርሱ የሰዎች የተውበት ሰበብ በር ይሁኑ🙏🙏🙏🙏 https://t.me/susui_slamic_channal

የውዱ ነብይ{ﷺ}ምክር (ትዳርን ላሰቡ ሰዎች)! ➀ ነብይ{ﷺ}እንዲህ አሉ:- ድንግሎችን አግቡ እነሱ{ድንግሎች} አንደበታቸው እጅጉን ጣፍጭ እና በጥቂት የሚደሰቱ ናቸው። ምንጭ:-(ሶሒሁል ጃሚዕ) ⓶ ጃቢር ኢብኑ አብደላህ እንዲህ አሉ:-ረሱል ''አገባህ''? አሉኝ አዎን አልዃቸው ቢክራ ወይስ ሰይብ አሉኝ ''ሰይባ''አልዃቸው ከዚያም ቢክራ አታገባም ነበርን የምታጫውታት የምታጫውትህ የምትሆነዋን አሉት። ⓷ ኢማሙ አህለሱና ወልጀምዓ አሕመድ ብን ሀንበል (ረሒመሁላሁ ተዓላ) እንዲህ ይላሉ:- ቢክር ድንግል የሆነችዋን አግባ። ምንጭ:-አል ኣዳቡ ሸርዒያ(204-2) ✅ኢስሃቅ ኢብኑ ሀሳን እንዲህ አሉ:-ኢማሙ አሕመድ ኢብኑ ሃንበል ስለ ትዳር አማከርኩትና እንዲህ ሲል መከረኝ ቢክራ{ድንግል} የሆነችዋን አግባ እናት የሌላትን{እናቷ የሞተችባት}ለማግባት ጉጉት ይኑርህ። ✅ ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲህ አሉ:- ልጃገረድ ድንግል የሆነችን ማግባት በላጭ ነው ምክንያቱም እሷ ከሱ በፊት ወደ ሞከረቻቸውና ወዳየቻቸው ወደ ቀመሰቻቸው ወንዶች አትጓጓም ከሱ በፊት በማንም ላይ በአንድም ሰው ላይ ልቧ አይንጠለጠልም።ምክንያቱም ከወንዶች ለመጀመሪያ ጊዜ እሷን የሚገናኛት ይህ ወንድ ነው ብዙ ትንጠለጠልበታለች። ለነዚህ ምክንያቶች ቢክርን ማግባት በላጭ ነው። الشرح الممتع (١٢_١٥) አደራህን #ዲን_ያላት_አግባ! ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲህ አሉ:- #እወቅ! አንተ የነብይ{ﷺ} ምክር ሰምተህ (ዲን ያላትን መርጠህ ካገባህ) ቆንጆ ያልሆነችውን አላህ ቆንጆ ያደርግልሃል። ምንጭ:-(ሸርሁ ሙስሊም) ግልፅ ነው ወንዶች መልክ መልክ እያልክ እድሜህን ለምን ትፈጃለህ ዲን ያላትን ምረጥ ውበቱን ቤትህ ውስጥ ታገኘዋለክ ➲ የአላህ ነብይ{ﷺ}እንዲህ በማለት ዱዓ ያደርጉ ነበር:- ጌታዬ አላህ ሆይ የመሸበቻ ጊዜዬ ከመድረሱ በፊት እንድሸብት ከምታደርገኝ ሚስት በአንተ እጠበቃለሁኝ። ምንጭ:-አስ ሶሒሀህ-3137- ይሔን ዱዓ ስንቶቻችን ነን በዱዓችን ውስጥ የምናስገባው #ራሳችንን_እንፈትሽ ➲ ሙሃመድ ኢብኑ ሁሰይን እንዲህ በማለት ዱዓ ያደርጉ ነበር:- ጌታዬ አላህ ሆይ! ሳያት የምታስደስተኝ ሳዛት የምትታዘዘኝ ስርቅ{ክብሬንና ክብሯን እና ገንዘቤን}የምትጠብቅልኝ የሆነችዋን ሚስት ስጠኝ። ምንጭ:-በህጀቱል መጃሊስ{183}   https://t.me/susui_slamic_channal

💜💜✨ከአላህ ሌላ በማንም ሊማል አይገባም! የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፡ 🍁1. “አዋጅ! አሸናፊና የላቀው አላህ በአባቶቻችሁ መማላችሁን ይከለክላችኋል፡፡ የሚምል ሰው በአላህ ይማል፣ ያለበለዚያ ዝም ይበል” (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል) 🍁2. “ከአላህ ሌላ ባለ የማለ በርግጥም ክዷል ወይም አጋርቷል” (አልባኒ “ኢርዋእ” ላይ “ሶሒሕ” ብለውታል) 🍁3. “በአባቶቻችሁ፤ በእናቶቻችሁና ያለአግባብ ሰዎች ለአላህ ብጤዎች ወይም አቻዎች አድርገው በሚይዟቸው አትማሉ፤ በአላህ እንጂ አትማሉ፤ እውነተኞች ሆናችሁ እንጂ አትማሉ” (አልባኒ “ኢርዋእ” ላይ “ሶሒሕ” ብለውታል። https://t.me/susui_slamic_channal

✅ አንድ ንጉስ ሁሌ በዙፋኑ ቁጭ ብሎ ብቸኛ ሴት ልጁን ለማን መዳር እንዳለበት ያስባል። ከእለታ አንድ ቀን በማታ ሰዓት ንጉሱ ይነሳና አማካሪ ወታደሮቹን አስከትሎ ወደ መስጅድ ያቀናል። በዛ ሰዐት እንቅልፉን አሸንፎ ለይል የሚሰግድ ወጣት ካለ ልጁን ሊድረው በጣም የሚገርመው ደሞ በዛ ሰዐት አንድ ሌባ መስጅድ ውስጥ የሚዘረፍ ነገር ካለ ብሎ በመስኮቷ ይገባል። በጭለማ ይዞ ሚወጣውን ሲያስስ ድንገት የመስጅዱ በር ተበረገደ ጀለስ የሚሆነውን ሲያጣ እዛው ባለበት ቆመ ውዱእ የለ በቃ ከነዚ ሰዎች ብቻ ለመትረፍ ሰላቱን ጀመረ ንጉሱም፦"ሱብሀን አላህ ለሰላት ካለው ጉጉት የተነሳ በሩ ሲዘጋበት በመስኮት ገብቷል!!! አጂብ" አለ። ከዚያም ለወታደሮቹ ሰላቱን እስኪያጠናቅቅ እዛው ጠብቀው ቤተ መንግስት ድረስ እንዲያመጡት ትዕዛዝ ሰጥቶ ንጉሱ ተመለሰ ጀለስ ግን..... ሙሉዉን ለማንበብ ከስር ያለዉን ይጫኑ ወላሂ ዉሸት አይደለም👇👇👇👇

#አስገራሚ_ታሪክ_ነው አንዱ ሚስቱን ይመታታል። በአጋጣሚ ሊገድላት ሳያስብ በእጁ ትሞትበታለች። ጉዳዩ ይፋ ወጥቶ ዕዳ እንዳይኾንበት ምን ማድረግ እንዳለበት ያስባል። አስቦ አሰላስሎ በስተመጨረሻም አንድ ሀሳብ መጣለት። እርሱም ወደ ሰፈራቸው አዋቂ ነኝ ባይ ሰው ጋር መሄድ ነበር። ታዲያ ይሄ አዋቂ ተብዬ ሰውም መፍትሄ የሚለውን ሀሳብ እንዲህ ሲል ይመክረዋል ። ደጅህ ላይ ተቀምጥና ቆንጆ ወጣት ሲያልፍ ካየህ "አንዳች የምታግዘኝ ነገር አለ" በለውና ወደ ቤትህ አስገባው። ከዚያም ግደለውና ከባለቤትህ እሬሳ ጋር አጠገብ ለአጠገብ አጋድመው ። የርሷን ቤተሰቦች ጥራና " ከዚህ ወጣት ጋር ሲያመነዝሩ ስመለከት እራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ እርምጃ ስወስድባቸው በእጄ ሞቱ" ብለህ ንገራቸው አለው። አባ ውራውም መላ ነው ተብሎ የተነገረውን ተቀብሎ ደጃፉ ላይ ሄዶ ቁጭ ብሎ መጠባበቅ ይጀምራል። ብዙም ሳይቆይ አንድ ወጣት በአጠገቡ ሲያልፍ ተመለከተና "ወንድም አንዴ ላስቸግርህ? የሆነች ነገር እንድታግዘኝ ፈልጌህ ነበር" ብሎ አስማምቶ ወደ ቤት ያስገባዋል። እንደተመከረውም ይገድለውና ከሚስቱ ጀነዛ አጠገብ ያጋድመዋል ። የሚስቱ ቤተዘመዶች ሲመጡም በዝሙት ላይ አግኝቷቸው ራሱን መቆጣጠር አቅቶት እርምጃ እንደወሰደባቸው ይነግራቸዋል። እነርሱም ጥፋተኛ ሳያደርጉት ምክኒያቱን ይረዱትና ይተዉታል። ይሄንን የማምለጫ ዘዴ ነግሮት የነበረው ሰውዬ ገዳዩ ከምን እንደደረሰ ሊጠይቀው ቤቱ ይከሰታል። ገዳዩ ሰውዬም የመከረውን እንዳደረገና እንደተሳካለት በኩራትና በምስጋና ይነግረዋል። እስኪ የገደልከውን ልጅ አሳየኝ ብሎ አዋቂ ተብዬው ይጠይቀዋል። ገዳዩ ወስዶ ሲያሳየውም ለካስ የተገደለው የራሱ የአዋቂ ነኝ ባዩ ልጅ ኖሯል! በሳሉት ቢላ መቆረጥ ይሉሃል እንደዚህ ነው! ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ (ረ ዐ) እንዲህ ይላሉ ። ለተንኮል ሰይፉን የሳለ እራሱ ይቆረጥበታል። ለወንድሙ ጉድጓድ የቆፈረ ራሱ ይገባበታል። የሌሎችን ነውር አደባባይ የሚበትን የራሱ ነውር አደባባይ ይታይበታል። #ለወዳጅ_ዘመዶ_ሼር_ያድርጉ https://t.me/susui_slamic_channal

🌤የማለዳ ግብዣ 🌥 🍂 ጥሩ ጓደኛ ካለህ በተኛህበት አላህ ሊምርህ ትችላለህ قال كعب الأحبار رحمه الله تعالى: ከዕብ አልአሕባር አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል ‏【«رُب قائم مشكورٌ له، ورب نائم مغفور له؛ وذلك أن الرجلين يتحابان في الله، فقام أحدهما يصلي؛ فـ رضي الله صلاته ودعاءه، فلم يرد عليه مِن دعائه شيئًا، فذكر أخاه في دعائه من الليل، فقال:يا ربّ أخي فلان اغفر له؛ فغفر الله له وهو نائم።】 አንደኛው በሰራው የሚመሰገንና ሌላኛው ደሞ በተኛበት ወንጀሉ የሚማርለት አለ። 👇ይህም የሚሆነው ሁለት ለአላህ ብለው በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ። አንደኛው ሌሊት ሊሰግድ ቆመ። አላህም ሶላቱና ዱአው ወደደለት። ከዱአውም ምንም ነገር ሳይመልስ አላህ ተቀበለው። በዚህ በሚሰግድ ጊዜ ዱአ ሲያደርግ የተኛው ወንድሙን አረሳውም ዱአ አደረገለት። ጌታዬ ሆይ እገሌ የሚባለው ወንድሜ ወንጀሉን ማረው አለ። በዚህ ወንድሙ ዱአ አማካኝነት በተኛበት አላህ ወንጀሉን ማረው። 📚‏[ حلية الأولياء (٦ /٣١)]. https://t.me/susui_slamic_channal

አንዴ አንድ ሰው የሆነ ሜሴጅ እያነበበ እያለ _🙏_______________ "ሱብሃንአላህ" ....አለ ወደታች ተመለከተና "አልሃምዱሊላህ".... አለ ማንበቡን ቀጠለ _🙏_______________ "ላ ኢላሃ ኢለላህ" እንዳለ የሆነ ጥሩ ስሜት ተሰማው እናም "አላሁአክበር" አለ ከዛ "አስተግፊሩላህ" "አስተግፊሩላህ" "አስተግፊሩላህ" _🙏________________ የሚለውን አስከተለ በስተመጨረሻ የነብዩ ሙሃመድን ስም አነበበና "ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም" አለ ____🙏_______________ ይሄን በማድረጉም ከአላህ ትልቅ ሽልማትን ተጎናፀፈ ____🙏_______________ ይህ ሰው ማን እንደነበር ታውቃለህ❓ #አንተ/ች | ነበርክ Well done ማሻአላህ ●●●●●●●●●●●●● 🙏🙏🙏🙏🙏 https://t.me/susui_slamic_channal

ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናገሩ"አንድ ሰው በሞተ ጊዜ ዘመዶቹ በቀብር ሥነስርአቱ ላይ ሲጨናነቁ አንድ እጅግ ያማረ ቆንጆ ሰው በጭንቅላቱ በኩል ይቆማል።ጀናዛውም እንደተከፈነ ያ ሰው በከፈኑ እና በሞተው ሰው ደረት መሀል ይሆናል።ከቀብር ሥነስርአቱም በህዋላ ቀባሪ ቤተሰቦቹ ወደ ቤት ሲመለሱ ሁለት ሙንከር እና ነኪር የተባሉ ምላኢኮች ወደ ቀብሩ በመምጣት ጀናዛውንና ያንን ቆንጆ ሰው በመለያየት ያንን የሞተውን ሰው በእምነቱ ጉዳይ ብቻውን በጥያቄ ሊያፋጡት ይሞክራሉ ። ሆኖም ያ ቆንጆ ሰው ይናገራል "ይህ ሰው አጋሬም ጋደኛዬም ነው ብቻውንም ልተወው አልችልም። እናንተ እንድትጠይቁት ከተመደባቹ ስራችሁን መሥራት ትችላላቹ እኔ ግን ወደ ጀነት መግባቱን ሳላረጋግጥ ትቼው እልሄድም"። ከዝያም ወደ ሞተው አጋሩ በመዞር እንዲህ ይለዋል...... ሙሉዉን ማንበብ ከፈለጉ ከስር ያለዉን ይጫኑ ሙስሊም አይዋሽም👇👇👇👇

የሁለት ፍቅረኛሞች ታሪክ አንድ ወጣት አንዲትን ልጅ ያፈቅራት ነበርና አንድ ጉዞ ላይ አብረው ተጉዘው ነበር። የጉዞው ቡድን በሆነች መንደር መግቢያ አከባቢ አዳራቸውን ሲያረጉ ልጁም ጨለማውን ተገን በማድረግ ወደ ሚወዳት ልጅት ጋር በመሄድ እንድትመቻቸው ይጠይቃታል ። እሷም እስቲ ሰዎች ሁሉ ተኝተው እንደሆነ ተመልከት ትለዋለች። አይቶ መጥቶ ሁሉም እንደተኙ እና ምቹ አጋጣሚ እንደሆነ ነገራት። እሷ ግን ...ሙሉታሪኩን ያንብቡ Read more

አንድ ትንሽዬ ልጅ ለወላጆቹ፦"3 ጥያቄዎቼን የሚመልስልኝ ጠንካራ ዑለማ አምጡልኝ" አላቸው። ወላጆቹም በአከባቢያቸው ያለ አንድ ኡስታዝ አመጡለትና አገናኙት። ልጁ፦"ማን ነህ አንተ? እኔ ስለምጠይቀውስ ጥያቄ መልስ እንዳለህ ምን ያህል እርግጠኛ ነህ?" ኡስታዙ፦"ስሜ ዐብዱላህ ይባላል ከአላህ ባሪያዎችም አንዱ ነኝ።ለምትጠይቀኝ ጥያቄዎችም በአላህ ፍቃድ መልስ እሰጥሀለሁ።" ልጁ፦"አንተ ግን ብዙ ዑለማኦች ሊያብራሩልኝ ያልቻሉትን ጥያቄዬን እንደምትመልስልኝ ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ነህ? ኡስታዙ፦"ልመልስልህ እሞክራለሁ በአላህ እገዛ።" ልጁ፦" 3 ጥያቄዎች አሉኝ...... ሙሉዉን ለማንበብ ከስር ያለዉን ይጫኑ ወላሂ ዉሸት አይደለም👇👇👇👇

😭ኢናሊላህ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ⚠️ማንም ሰው ሳያነበው እንዳያልፍ በአንድ መንደር የሚኖር አንድ ወጣት ልጅ ነበር። ይህ ወጣት በዚያው አካባቢ የምትኖር አንዲት ሴትነት(ቢክራ) ያላት ልጅ ላይ አይኑ ያርፋል....እናም ቀርቦ ያወራት እና ይግባባት ጀመር አንድ ቀን እንደ ሁልጊዜው እየተጨዋወቱ በመሀል እንደሚወዳት ይነግራታል እሱዋም መርሀባ ብላ የሀራም ግንኙነታቸው አንድ ብሎ ጀመረ....ልጁም በከፊሉም ቢሆን ሀሳቡ መሳካቱን አስቦ እርካታ ተሰማው ሁለቱም አብሮ መዋሉን ተያይዘውታል በድንገት ልጁ........ ሙሉዉን ለማንበብ OPEN ሚለዉን ንኩ ወላሂ ዉሸት አይደለም👇👇👇👇👇

ፉዶይል እና ህፃኑ ልጅ እውቁ ወሊይ ፉዶይል ኢብኑ ዒያድ « ሶብርን (ትእግስትን የተማርኩት ካንድ ህፃን ልጅ ነው » ይሉናል እስኪ ክስተቱን ከሳቸው አንደበት እንከታተለው እንዲህ ይላሉ፦ « ወደ መስጂድ እየሄድኩ ሳለ አንድን ክስተት ተመለከትኩ። እናት ያጠፋ ህፃን ልጇን ትመታዋለች ያለቅሳል የቤቱን በር ዘግታ አሁንም ትመታዋለች። ታዲያ ምቱ የበረታበት ህፃን ልጅ የቤቱን በር ከፍቶ ይሮጣል ። እናትም ተመልሶ ቢመጣ አልከፍትለትም በሚል ቃና በሩን ከረቸመችው። እኔም ወደ መስጅድ ገባሁ። ከሶላት በሀኃላ ስመለስ ህፃኑ ልጅ ቤቱ በር ስር ተኝቷል። እናቴ አዝና ትከፍትልኛለች የሚልን ተስፍ ደርቦ ተኝቷል። የናት አንጀት በልጅ አይቆርጥምና እናትም አዝና ። በሩን ከፈተችለት። ይሄን ክስተት ያስተውሉ የነበሩት ፉዶይል ፂማቸው በንባ እስኪርስ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ «የሰው ልጅ የጌታው በር ላይ ታግሶ ቢቆይ እኮ ይከፈትለት ነበር » እያሉ አለቀሱ። قال أبو الدرداء ـجدو بالدعاء فإنه من يكثر قرع الباب يوشك أن يفتح له አቡ ደርዳእ እንዲህ ይላሉ « በዱአ ላይ ፅኑ! በር ማንኳኳትን የሚያበዛ ይከፈትለታልና» ስለዚህ ውዶቼ አንዴ ሁለቴ ዱአ አድርገን አይ በቃ አልተሳካም ብለን ተስፋ አንቁረጥ! ምክኒያቱም ጀሊሉ ዱአ ላይ ችክ የሚሉትን ነው የሚወደው። የሶብርን ፋሬ የምናገኘውም አንዴ ሁለቴ ሶብረን ብቻ ሳይሆን ስንፀናበት ነው። እንዲከፈትልን የፈለግነው በር ይከፈትልን ዘንድ ህፃኑ ልጅ የኛም መምህር ሊሆነን ይገባል። አዛኙ ጌታችን አሏህ ዱዓቸው ኢስቲጃባን የማይስት ካደረጋቸው ባሪያዎቹ ያድርገን አ።ሚ።ን። https://t.me/susui_slamic_channal

😊ለፈገግታ 💚️ሀቢቡና ሙሐመድ (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) ጨዋታ ላይ የማይጎረብጡ ምቹ ሰው ናቸው! አንድ እለት ከሰሃባዎቻቸው ጋር ተቀምጠው ተምር እየበሉ ጨዋታ ይዘዋል…… ከፊታቸው የተቀመጠ አንድ ሰሃባ ሊቀልዳቸው ፈልጎ ተምሩን ይበላና የተምሩን ፍሬ እሳቸው በልተው ካስቀመጡት የተምር ፍሬ ጋር ሳያዩት ያስቀምጠዋል… አሁንም ይበላና ፍሬውን ከሳቸው ፊት ይጨምረዋል…… መጨረሻ ላይ "ያ ሩሱለላህ፣ ዛሬ ያለ ወትሮዎ ብዙ ተመገቡኮ" አላቸው እሳቸውም........ OPEN ሚለዉን በመንካት ሙሉዉን ያንብቡ ወላሂ ዉሸት አይደለም👇👇👇👇👇👇

◾️ፎቶዋቸውን በሚዲያ ለሚለቁ ሁሉ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ✅ ይህ የአንዷ ፎቶ ድግምት ሰሪ ዘንድ በመውሰድ እንዴት ሲህር እንደሰሩባት ተመልከቱ። ↪️ ብዙ እህቶቻችን ሚዲያ ላይ በሚለቁት ፎቶ ሰበብ ለቡዳ፣ ለአይንናስ፣ ለሲህር፣ ለመስተፋቅርና ለሌላም ከባባድ አደጋዎች በቀላሉ ይጋለጣሉ። ምክንያቱም ድግምት ሰሪዎች ድግምት ለሚያሰራዊ አካል ድግምት የሚሰራበትን ሰው የሆነ ነገሩ አምጣ ስለሚለው በቀላሉ ፎቶዋን ካገኘ ወስዶ ያንን ይሰጣል። በዚህ ጊዜ በሷ ላይ በቀላሉ ይህንን መስተፋቅ ወይም ሲህር ያሰሩባታል። በተለይ ፎቶዋን በየ ሚዲያው የምትለቅ ሴት ፎቶውን የሚያይ ሰው ሁሉ ጤነኛ አይደለም። የአይን በሽታ ያለበት ሰው ፎቶውን ሲያይ ከማረከውና ካስደነገጠው ወዲያው በአይኑ ይበላታል። እሷ ግን አታውቅም ቆዳዬ ተላጠ፣ አሳከከኝ፣ ልቤ ተጨነቀ፣ ጭንቅ ጭንቅ ይለኛል፣ ራሴ ሊፈነዳ ደረሰ፣ ሌላም ሌላም እንዲህ እንዲህ ሆንኩ በማለት በህመም ትሰቃያለች። ነገሩ ገን በሚዲያ የለቀቀችው ፎት ያመጣባት ጣጣ ሊሆን ይችላል። እንዲሁም ብዙ አላዋቂ የሆኑ ወላጆች የሚያምር የልጃቸውን ፎቶ ሁሉም እንዲመለከተው ፕሮፋይል ያደርጋሉ። ስንቱ በአይን እየበላው እዚጋ አመመኝ ብሎ መናገር የማይችለው ምስኪን ልጃቸውን በህመም ያሰቃያሉ። ሸሪአችን ፎቶ መነሳትም ሆነ ማንሳት ሀራም ያደረገው ለዋዛ እንዳይመስልህ። የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ {የውመልቂያማ ቅጣተ በጣም የሚበረታባቸው፦ ፎቶ ቀራጮች ናቸው} https://t.me/susui_slamic_channal

አጂብ ቂሷ (አስገራሚ ታሪክ) 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 መቶ ሰው ገዳዩ ሰውዬ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 "ኣቡ ሰኢድ ኢብን ማሊክ ኢብን ሲናን ኣል ኹድርይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ(ﷺ) እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል ። "ከእናንተ በፊት በነበረው ዘመን አንድ የዘጠና ዘጠኝ ሰዎችን ነፍስ ያጠፋ ሰው ነበር። ምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይበልጥ አዋቂው ማን እንደሆነ ጠየቀ፡፡ ወደ አንድ አዋቂ አመላከቱት።ከእርሱ ዘንድ ሄደ ። ዘጠና ዘጠኝ ነፍስ እንዳጠፋና ተውበት ቢያደርግ ተቀባይነት ያገኝ እንደሆነ ጠየቀው ። አዋቂውም "አታገኝም " አለው በዚህን ግዜ ገዳዩ እንዲህ አለ "መቶ ልሙላው አለና" አዋቂውን ገደለውና መቶ ሞላው ።ከዚያም ምድር ላይ ካሉ ሰዎች ሁሉ ይበልጥ አዋቂው ማን እንደሆነ ጠየቀ ። ወደ አንድ አዋቂ ሰው ኣመላከቱት ። አንድ መቶ ሰዎችን ህይወት ያጠፋ ሰው ተውበት ቢያደርግ ተቀባይነት ያገኝ እንደሆነ ጠየቀው። "ኣዎ! (ተቀባይነት ያገኛል) ፣በእርሱና በተውበቱ መካከል ግርዶ የሚፈጥረው ማን ነው?! እገሌ ወደተባለው ቦታ ሂድ። እዚያ ስፍራ ላይ ኣላህን ብቻ የሚያመልኩ ሰዎች ኣሉ። ከእነርሱ ጋር አብረህ አላህን አምልክ።ወደ ነበርክበትም አገር አትመለስ ። የክፋት ስፍራ ነውና።"አለው ከአሊሙ ወደ ተጠቆመውም ሀገር እየተጓዘ እያለ መንገዱን እንዳጋመሰ ሞት ነጠቀው።የእዝነት (የጀነት) እና የቅጣት (አዛብ) መላእክቶች ተሟገቱ። "ቶብቶና ቀልቡን ወደ አላህ አዙሮ ነው የመጣው "አሉ የጀነት መላኢኮች "በጎ ተግባር ፈፅሞ አያውቅም"አሉ የአዛብ መላኢኮች። አንድ መላኢካ በሰው ተመስሎ ወደ እነርሱ መጣ። ብይን ይሰጣቸውም ዘንድ ጋበዙት።" እሱም እንዲህ አለ"ሁለቱ መሬቶች (የመጣበትንና የሚሄድበት)ከሞተበት ስፍራ ያላቸውን እርቀት ለኩ።ለቀረበው ወገን ይሆናል ። አላቸውና ለኩ። መሄድ ወደ ጀመረበት ስፍራ በትንሹ ቀረብ ብሎ አገኙት ። ከዛም የጀነት መላኢኮች ወሰዱት።" - ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበዉታል" #ሼር ===================== https://t.me/susui_slamic_channal

🔖አንድ ሰው በወቅቱ መሰገድ ያለበት ሰላት ሰአት ካለፈው ቀዳ ማውጣት ያለበት እንዴት ነው? 〰〰〰〰〰〰〰〰 መልስ፡- ፊሊስጢን የሚገኘው አል-ቁድስ ዩኒቨርሲቲ የፊቅህና የኡሱሉል ፊቅህ መምህር ዶክተር ሑሳሙዲን ቢን ሙሳ ዒፋና እንዲህ ይላሉ፡- በመሰረቱ ሙስሊም ግለሰብ ሶላትን በወቅቱ ጠብቆ መስገድ ተገቢው ነው። ምክንያቱም ጥበበኛው አላህ ለሶላት ውስን ወቅት አስቀምጧል። በተመደበው ወቅቱም መገደብ መልካም ነው። አላህ እንዲህ ይላል፡- إِنَّ الصَّلَاةَ كَانَتْ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ كِتَابًا مَّوْقُوتًا “ሶላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰነች ግዴታ ናትና፡፡” (አን-ኒሳእ 4፤ 103) አላህ ሶላታቸውን በወቅቱ፣ ማዕዘናቱን እና መስፈርቶቹን ጠብቀው የሚሰግዱ እውነተኛ ሙእሚኖችን አሞግሷል። አላህ እንዲህ ይላል፡- (قَدْ أَفْلَحَ الْمُؤْمِنُونَ) إلى أن قال تعالى (وَالَّذِينَ هُمْ عَلَىٰ صَلَوَاتِهِمْ يُحَافِظُونَ) . “ምእምናን ፍላጎታቸውን ሁሉ በእርግጥ አገኙ (ዳኑ)፡፡”… “እነዚያም እነሱ በስግደቶቻቸው ላይ የሚጠባበቁ የኸኑት (አገኙ)፡፡” (አል-ሙእሚኑን 23፤ 1-9) ይህ የጠቀስነው ሰውየው እያስታወሰ እና እንቅልፍ ላይ ባልሆነበት ሁኔታ ላይ ሲሆን ነው። ሰውየው ተኝቶ ከሆነ ወይም ከረሳና ሶላት ካመለጠው ኃጢያት የለበትም። የአላህ መልእክተኛ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ፡- إن الله وضع عن أمتي الخطأ والنسيان وما استكرهوا عليه “አላህ ለኡመቴ ስህተትን፣ መርሳትን እና የተገደዱበትን ነገር ይቅር ብሏል።” አል-ሐኪም፣ ዳረቁጥኒይ እና ሌሎችም ዘግበውታል። ከአቡ ቀታዳ እንደተዘገበው “ሰዎች ከሶላት ስለመተኛታቸው ነብዩን ጠየቁ። እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡- إنه ليس في النوم تفريط وإنما التفريط في اليقظة “በእንቅልፍ ላይ ወሰን ማለፍ የለም፤ ወሰን ማለፍ ማለት ነቅቶ ሶላት ያሳለፈ ሰው ላይ ነው።” ነሳኢይ፣ ቲርሙዚይ እና አቡዳዉድ ዘግበውታል። ሶላት የረሳ ሰው ወይም የተኛ ሰው ቀዷውን በፍጥነት ማውጣት ይጠበቅበታል። ምክንያቱም ካልተከፈለ በማይጠራ እዳ ጫንቃው ተይዟል። የአላህ መልእክተኛ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ፡- فدين الله أحق أن يقضى “የአላህ እዳ ሊከፈል የሚገባው ዕዳ ነው” (ቡኻሪይ ዘግበውታል።) በዚህ መሰረት ጠያቂው ረስቶ ያመለጠውን ሶላት እንዳስታወሰው በፍጥነት ቀዷ ማውጣት አለበት። من نسي صلاة فليصلها إذا ذكـرها لا كفارة لها إلا ذلك “ሶላት የረሳ ሰው ሲያስታውሳት ቀዷ ያውጣት፤ ከዚህ ውጪ ሌላ ክፍያ የለበትም።” (ቡኻሪይ እና ሙስሊም ዘግበውታል።) የአላህ መልእክተኛ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ፡- إذا رقد أحدكم عن الصلاة أو غفل عنها فليصلها إذا ذكرها ، فإن الله عز وجل يقول (وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي) “እያንዳንዳችሁ ተኝታችሁ ሶላት ካመለጣችሁ ወይም ከዘነጋችሁ ያስታወሰ ጊዜ ይስገደው። አላህ እንዲህ ይላል፡- :(ሶላትንም /በእርሷ/ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡” (ሙስሊም ዘግበውታል።) ማሳሳቢያ:- እንቅልፍ ከወሰደው ችግር የለውም የተባለው ሀዲስ አንዳንድ ሰዎች እራሳቸውን ይሸውዳሉ። በምን ካላቹ ምሽቱን በአልባሌ ተግባር እንደ ፊልም መሰል ነገር እየተመለከቱ እስከ 7-8 ሰአት ቆይተው የሰላት ሰአት ልትደርስ ትንሽ ስትቀር ይተኙና ሰላት ያመለጠኝ በእንቅልፍ ነው ብለው ለራሳቸው ኡዙር ይሰጣሉ። እራሳቹን እንጂ ማንንም አላታለላቹም። የዛን የውዱ ነብይ ንግግር እናስታውሳቹና እንለያይ ከኢሻ ሰላት ቡኃላ ወሬ ይጠሉ ነበር፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] የጠሉበትም ምክንያት ለሰላተል ፈጅር ያዘናጋልና። እስቲ ይሄን ሞክር ሰላተል ፈጅር የሚያመልጥህ/ሺ። ውጤቱን በግላጭ ታየዋለህ/ሺ። #ሼር ያድርጉ ••••••••••📚📚••••••••••• https://t.me/susui_slamic_channal

ፈገግታ ሱና ነዉ፡፡ ፈገግ በሉልኝ ዉዶቼ♥ አንድ ሴት ባሏ ከዉጭ ሲገባ ከፊቱ ላይ የድክመትና የመተገዝ ባህሪይ ይታይበታል፣ 🧕 እሷ. ምነዉ ሁቢ ምን ሆንክብኝ⁉ 👳 እሱ ዛሬ የተፈጠረዉን ብነግርሽ አስደጋጭ ዜና ነዉ ዉደ‼️ 🧕 እሷ. አስጨነከኝ እኮ ሀቢቢ ንገረኝ እንጂ😔 👳 እሱ _☞የሀገሩ መንግስት እኮ ሁለት ያላገባ ይገደል የሚል አዋጂ አወጀ። አስቂኙ የሚስት ምላሽ..👇 ⬜️⬜️⬜️⬜️ ⬜️𝐎𝐩𝐞𝐧⬜️ ⬜️⬜️⬜️⬜️