en
Feedback
መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

መርጌታ ይኸይስ የባሀል መድሃኒት ቀማሚ እና

Open in Telegram
981
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
አንዴ አንድ ሰው የሆነ ሜሴጅ እያነበበ እያለ _🙏_______________ "ሱብሃንአላህ" ....አለ ወደታች ተመለከተና "አልሃምዱሊላህ".... አለ ማንበቡን ቀጠለ _🙏_______________ "ላ ኢላሃ ኢለላህ" እንዳለ የሆነ ጥሩ ስሜት ተሰማው እናም "አላሁአክበር" አለ ከዛ "አስተግፊሩላህ" "አስተግፊሩላህ" "አስተግፊሩላህ" _🙏________________ የሚለውን አስከተለ በስተመጨረሻ የነብዩ ሙሃመድን ስም አነበበና "ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም" አለ ____🙏_______________ ይሄን በማድረጉም ከአላህ ትልቅ ሽልማትን ተጎናፀፈ ____🙏_______________ ይህ ሰው ማን እንደነበር ታውቃለህ❓ #አንተ/ች | ነበርክ Well done ማሻአላህ ●●●●●●●●●●●●● 🙏🙏🙏🙏🙏 💌:::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

😭በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ትልቁና አሳዛኝ ክስተት ....... ⚫️እሜቴ አኢሻ ያን ቀን ሰኞ ረፋድ ላይ ያንን መጋረጃ ከፍታ ለሰሀቦች ..... < ረሱሉኮ ሞቱ > ብላ የተናገረችበት ቅፅበት ነበር !😭 ❣ሰሉ አለ ረሱል 💌:::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

ዛሬማ ❗️ ወንድሜ አስታውሰው እህቴ አስታውሺው መብቴ ነው ማለት ዱንያ ላይ ብቻ ነው ከቀብር ሲገቡ መብቱ .... የአላህ ነው ዛሬማ ምን አለ ቢሰርቁ ቢቀሙ ይቸግራል እንጂ አላህ ፊት ሲቆሙ ዛሬማ ምን አለ ቢጠጡ ቢሰክሩ ይቸግራል አንጂ ሙተው ሲቀበሩ ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥህ ሙትህ ስትቀበር ታያለህ ጉድህ ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥሽ ሙተሽ ስትቀበሪ ታያለሽ ጉድሽ ዛሬማ ቀልድ በሱና ወንድምህ ላይ ነገ ታይዋለህ ጀሀነም ስትሰቃይ ዛሬማ ቀልጂ በሱና እህትሽ ላይ ነገ ታይዋለሽ ጀሀነም ስትሰቃይ ዛሬማ............... 💌:::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

ፕሮፋፕሮፋይላቹሁን ሳያቀናብሩባቹሁ በፊት አንሱ ውዶች ፕሮፋይላቹሁን ፎቶ አታድርጉ ስላቹሁ ለሁለት ነገር ነው 1-ሃራም ስለሆነ 2-ባሁን ጊዜ ቴክኖሎጂውን በመጠቀም የሰውን ፎቶ በማቀናበር የተጠመዱ ሰዎች መተዋል ከአንገትሽ በላይ ያለውን ክፍል ወስደው ባዶ ራቆቷን ከሆነች ልጅ ጋር ወስደው ያቀናብሩሻል ኢሄ በተለይ አዲስ አበባ ላይ እየተበራከተ መቷል እንደዚህ የተደረገባቸው በአንድ ሰፈር ላይ ከ100 በላይ ልጆች እንዳሉ ሰምቻለሁ በዚህ በማቀናበር ምክንያትም የታሰረ ሰው አለ እንደዚህ የተደረገባት ልጅ ብዙ ችግሮች ያጋጥሟታል ሰዎች ዘንድ ያለሽ ደረጃ "ለካ አንቺ እንዲ ነሽ" እያሉ ያሳቅቁሻል አንቺም አእምሮሽ ይጎዳል በጣም የሚያሳዝነው ኢሄ በባለ ትዳሮች ላይና በትላልቅ ሴቶች ላይ መሰራቱ ነው ኢሄ እየተሰራ ያለው በአገር ውስጥ ባሉት ሴቶች ብቻ ሳይሆን ውጭ ሃገር ባሉ ኢትጲያዊያንም ተሰርቷል ደሞ የተቀናበረው ማንኛውም ሰው ሲያየው በጭራሽ ቅንብር አይመስልም ሰዎቹ ፎቶሽን ባዶ ራቆቷን ከሆነች ሴት ጋር ካቀናበሩት ቡሃላ በሚዲያ ይለቁታል በሚዲያ ሚለቁት አንቺ ወሲብ እንደምትፈልጊ በመናገር እስከ ስልክ ቁጥርሽ ነው ሚለቁሽ ከዛ ቡዙዎች አንቺ ጋር ይደውሉና ይጠይቁሻል እንዲ ተደርጎ በመለቀቁ ምክንያት የተደፈረች ልጅ አለች አብዛኛውን ጊዜ ይህ ድርጊት የሚፈፀምባቸው የቴሌግራም አካውንታቸው የተጠለፈባቸው እህቶች ናቸው ቴሌግራማቸውን ከጠለፉ ቡኃላ ለቴሌግራም ጓደኞቻቸው ያንን የተቀናበረ ፎቶ ይልኩላቸዋል ከዚያ እህቴ አእምሯዊና ማህበረሰባዊ ኑሮዋን ነገሩ እስኪጣራ ያበላሽባቸዋል ከተጣራ ቡኃላም ችግሩ በትንሹ ይፈጠርባቸዋል እና ፎቷቹሁን ከፕሮፋይል አንሱ አንሱ አንሱ ___ ኢሄንን መልዕክትም ላልሰሙት እህቶች አድርሷቸው 💌:::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

ምናልባት ልብህ በአንድ ነገር አዝኖ ነገሩም ሰቅስቅ ብሎ አስለቅሶህ ተኝተህ አድረህ ይሆናል ነገር ግን አላህ ያንተን ጉዳይ እያስተናበረ አይተኛም ጥራት ይገባውና... አዛኙ ጌታህ ያዘንክበትን ጉዳይ ያስተካክልልሀል እንዴት አድርጎ ነገራቶችን እንደሚያስተካክልልህ ብታውቅ ኖሮ የደስታ እንባን ታነባ ነበር ነገራቶችን ይበልጥ እየተረዳን በመጣን ቁጥር ችግሮች ሲፈጠሩ የነበሩት በሰዎች በኩን እንደነበሩ እናስተውላለን በጎ ነገራቶች ደሞ ከ ሚወደን ጌታችን እንደሆነ እንረዳለን ሆኖም አሁንም ሰዋች ጋር እየተቀራረብን ከአዛኙ ጌታችን እንሸሻለን🥺 ወዴት እያመራን ነው!? https://t.me/susui_slamic_channal

◾️የሰደቃ ጥቅሞች‼️ ➖➖➖➖➖➖➖ 💦ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል። ✅ ሶደቃ ብዙ ጥቅሞች አሉት ከነዚህ መካከል፦ ➲ከመጥፎ ነገር ትጠብቃለች ➲በላእን ትከላከላለች ➲ወንጀልን ታጠፋለች ➲ገንዘብን ትጠብቃለች ➲ሪዝቅን ያመጣለች ➲ቀልብን ታስደስታለች ➲ሸይጧንን ታስቆጫለች ➲ነፍስን ታጠራለች ➲እድሜን ትጨምራለች ➲የቀብርን ቅጣት ትከላከላለች ➲የውመል ቂያማ ጥላ ትሆናለች ➲አላህ ዘንድ አስታራቂ ትሆናለች ➲የዱንም ሆነ የአሄራ ጭንቅ ታቀላለች ➲ዱአ ተቀባይነት እንዲኖረው ታደርጋለች ➲ሰጭው አላህና ፍጡር ዘንድ እንዲወደድ ታደርጋለች ➲በአላህ ላይ መተማመንና ጥሩ ጥርጣሬን ታመጣለች 📚(عدة الصابرين 《304》) https://t.me/susui_slamic_channal

#ልቤን_ነካኝና_ላካፍላችሁ_ወደድኩ እንዲህ ነበሩ የኛ ነብይ፣የኛ ረሱል ﷺ 🥀ረሱል ﷺ ወደ መስጂድ ለመሄድ የሚጠቀሙት መንገድ ጠብቃ "ቆሻሻ" የምትወረውርባቸው አንዲት አዛውንት ነበረች። ነብያችንﷺ በየቀኑ ወደመስጂድ ሲመላለሱ እየጠበቀች "ቆሻሻውን "ትደፍባቸዋለች ነብያችንም ﷺ ችለውት በዝምታ ምንም አይነት መቆጣትን ሳያሳዩ ያልፋሉ። ይህ የተለመደ ክስተት ሆኗል። አንድ ቀን የአሏህ መላዕክተኛ ﷺ በመንገዱ ሲያልፋ እንደ ወትሮው ቆሻሻ የምትደፍባቸው ሴት የለችም። ነብያችንﷺ በቦታው ላይ ቆመው ስለ ጤንነቷ ጎረቤቷን ጠየቁ። የሴትዬዋ ጎረቤትም አዛውንትዋ ታማ አልጋ ላይ እንደተኛች ነገሯቸው። የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ አዛውቷ ቤት መግባት እንደሚችሉ በትህትና በመጠየቅ ሲፈቀድላቸው ገቡ። ሴትዪዋ ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ን ስትመለከት ለበቀል እንደመጡ በማሰብ "አቅሜ ሲደክም በሽታ አልጋ ላይ ሲያስተኛኝ ልትበቀለኝ መጣህ?" አለቻቸው። "እርሳቸውም" የመጡት ለበቀል ሳይሆን መታመሟን በመስማታቸው አዝነው ሊጠይቋትና የምትፈልገው ነገር ካለ ሊያሟሉ ፍቃደኛ መሆናቸውን ገለጹላት። አዛውቷም ከመገረሟ የተነሳ መናገር አቃታት። በአትኩሮት ትመለከታቸው ጀመር ከዚያም እንዲህ አለች ፦"አንተ እውነተኛ የአሏህ መልዕክተኛ መሆንህን እና አሏህም ጌታህ መሆኑን እመሰክራለሁ" በማለት እስልምናን ተቀበለች። ሱበሃን አሏህ!! እንዲህ ነበሩ ነብያችን ﷺ እጅግ በጣም አዛኝ ተፈቃሪ ፦አዛውት ህጻን ሳይሉ ሁሉንም በቸርነት የሚያስተናግዱ ምርጥ ነብይﷺ !!!! Share ሼር share https://t.me/susui_slamic_channal

💎ጥሩ ሚስት እረፍት ናት💎 ‏قال الشيخ مقبل بن هادي الوادعي رحمه الله: "أحسن ما يستريح به العبد في هذا الزمان بعد الإيمان بالله، طلب العلم: والزوجة الصالحة" 📚ሸይኽ ሙቅቢል ((ረሂመሁላህ)) እንዲህ ይላሉ፦ 🌸በአሁን ጊዜ አንድን ሰው ከምንም በላይ ደስተኛ ሊያደርገው የሚችለው ነገር እውቀትን መማርና መልካም ሚስትን ማግባት ነው:: 📚((الإمام الألمعي ~٢٥٣)) https://t.me/susui_slamic_channal

🧕#ሀላሌን እንዴት ሰርፕራይዝ ላርገዉ ብለሽ አስበሻል💝💝💝 👱‍♂#ለሀላልህ ስጦታ መስጠት ፈልገህ ምን ልስጣት ብለህ እያሰብክ ነው🎁🎁🎁 💖እንግዲያውስ አሪፍ ቻናል ልጠቁምህ በዚህ #Cha
🧕#ሀላሌን እንዴት ሰርፕራይዝ ላርገዉ ብለሽ አስበሻል💝💝💝 👱‍♂#ለሀላልህ ስጦታ መስጠት ፈልገህ ምን ልስጣት ብለህ እያሰብክ ነው🎁🎁🎁 💖እንግዲያውስ አሪፍ ቻናል ልጠቁምህ በዚህ #Channel ምትፈልገዉ ነገር ሁሉ አለ አሁኑኑ #join በል😱👇👇👇👇

❥::::::::::ሴት ልጅ: ::::::::::::❥ ❥የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ❥ لا تمنعوا إماءَ اللهِ مساجدَ اللهِ وبيوتهنَّ خيرٌ لهنَّ. متفق عليه "የአሏህን ባርያት የአሏህን(ቤት) መስጂድን አትከልክሏቸው፡ ቤታቸው ግን ለነሱ በላጭ ናት፡፡" [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል ]. ቤታቸው ለነሱ በላጭናት ከሁሉም ነገር፡፡ እንዲሁም ከመስጂድ ሁላ ቤታቸው በላጭ ናት ከተባለ እንዴት ሊሆን ነው ታዲያ ሱቅን ተገላልጠው መውጣታቸው? አሏህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል وَٱلْقَوَٰعِدُ مِنَ ٱلنِّسَآءِ ٱلَّٰتِى لَا يَرْجُونَ نِكَاحًۭا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ غَيْرَ مُتَبَرِّجَٰتٍۭ بِزِينَةٍۢ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌۭ لَّهُنَّ ٌۭ እነዚያም ከሴቶች እድሜየቸው የገፋ የሆነ እንዲሁም ጋብቻን የማይፈልጉት ተቀማጮች (ባልቴቶች)፤ በጌጥ የተዋቡ ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ ነገር ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ ጥሩና የተሻለ ነው፡፡ አሮጊት-በእድሜ የገፋች- የሆነች ሴት በጌጥ መገላለጥን ከተከለከለች፡ እንዴት ይሆናል ታዲያ በወጣቷ ያቺ የፊትናን በር ከፋች የሆነችዋ ተውባና አምራ ከቤት መውጣቷ? አሏህ እንዲህ ይላል وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ "እግሮቻቸውንም ከምድር ጋር አይምቱ ከእግራቸው ስር ያለው ጌጥ እንዲታወቅ ብለው፡፡" ሴት ልጅ ከእግሯ ውስጥ ያለውን እንዳታሰማ አሏህ ከከለከላት እንዴት ልትሆን ነው ታዲያ ያቺ እግሯን ሳይቀር የምታሳየው? ለምን ከተባለ የእይታ ፈተና ልክ እንደሚታወቀው ከመስማት የበለጠ ስለሆነ ነው፡፡ የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ "ሁለት አይነት ባህሪ ያላቸው የእሳት ሰዎች እኔም በፍፁም የማላያቸው የሆኑ...ከነዚህም ሴቶች ናቸው ለብሰው እንዳለበሱ፤ተዘንብለው ሌሎችን የሚያዘነብሉ፤ጸጉራቸውንም እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ የሆኑ እነዚህ ጀነትን አይገቡም፡ከሽታዋም ምንንም አያገኙም፡፡" እንዲሁም በሌላ ሀዲስ የአሏህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ ብለዋል " የትኛዋም ሴት ጭስን(እጣን) የነካች የሆነች ከእኛ ጋር እንዳትጣድ፡፡" የአሏህ መልእክተኛ ጭስን ወይም እጣንን በመንካቷ ሶላት እንዳትጣድ ካሉ እንዴት ሊትሆን ነው ታዲያ ከጭስ የበለጠ ሽታ ያለውን ሽቶ ተለቅልቃ የምትወጣው? ከአሏህ መልእክተኛ ﷺተዝግቧል እንዲሁ እንዲህ እንዳሉ " ለሴቶች ጥሩ የሚባለው ሰፋቸው(በሶላት ላይ) ኀላ መሆናቸው ነው፡ መጥፎዎቸው ደግሞ ፊት መሆናቸው ነው✍ 💌:::::::::::::::::Telegram:::::::::::::💌 @susui_slamic_channal

ልብ የሚነካ ታሪክ አንድ በጣም እናቱን የሚወድ ህፃን ልጅ ነበረ... እናም የአላህ ፍቃድ ይሆንና እናት ወደ አኸራ ትሄዳለች። ያው የሆነው ሆኗል አባትም ሌላ ሚስት አገባ። ነገር ግን አባት ምንም እኳን ሌላ ሚስት ቢያገባም ለልጁ ያለው ቦታ ከበፊቱ ይብሳል... በገባ በወጣ ቁጥር ስለሱ ይጠይቃል እናም አባት አንድ ቀን ልጁን ስለ አዲሷ ሚስቱ ሊጠይቀው ይወስንና... እንዲህ ይለዋል፦ "እስቲ በመጀመሪያዋ እናትህ እና በአዲሷ እናትህ ያየከውን ለውጥ ንገረኝ?" ልጁም፦"አዎ አባዬ ልዩነት አለ።የመጀመሪያዋ እናቴ ውሸታም ነበረች በቃሏ አትገኝም አዲሷ ግን ሁሌም ቃሏን ትሞላለች።"ይለዋል። አባትም በልጁ ንግግር በጣም ግራ በመጋባት "እንዴት?" አለው። ልጁም፦"የመጀመሪያዋ እናቴ 1፦ምግብ ካልበላህ እገርፍሀለሁ 2፦በአዋራ ከተጫወትክ እገርፍሀለሁ.... እያለች ትዝትብኛለች ግን አታደርገውም/ቃሏን አትሞላም። አዲሷ እናቴ ግን ትዕዛዟን ካላከበርኩ ምግብ እንደማትሰጠኝ ትዝትብኛለች ዛቻዋንም ትፈፅመዋለች/ቃሏን ትሞላለች። ይኸው እኔ ከሁለት ቀን አንስቶ እርቦኛል።ብሎ መለሰለት። #እናት በምንም አትተካም ግዜ ስጣት እሷ ከንተ ሌላ ምንም አትፈልግም እን!!! አላህ እናቶቻችንን ያቆይልን የሞቱትን ይማርልን። ልብ የሚነካ ታሪክ አንድ በጣም እናቱን የሚወድ ህፃን ልጅ ነበረ... እናም የአላህ ፍቃድ ይሆንና እናት ወደ አኸራ ትሄዳለች። ያው የሆነው ሆኗል አባትም ሌላ ሚስት አገባ። ነገር ግን አባት ምንም እኳን ሌላ ሚስት ቢያገባም ለልጁ ያለው ቦታ ከበፊቱ ይብሳል... በገባ በወጣ ቁጥር ስለሱ ይጠይቃል እናም አባት አንድ ቀን ልጁን ስለ አዲሷ ሚስቱ ሊጠይቀው ይወስንና... እንዲህ ይለዋል፦ "እስቲ በመጀመሪያዋ እናትህ እና በአዲሷ እናትህ ያየከውን ለውጥ ንገረኝ?" ልጁም፦"አዎ አባዬ ልዩነት አለ።የመጀመሪያዋ እናቴ ውሸታም ነበረች በቃሏ አትገኝም አዲሷ ግን ሁሌም ቃሏን ትሞላለች።"ይለዋል። አባትም በልጁ ንግግር በጣም ግራ በመጋባት "እንዴት?" አለው። ልጁም፦"የመጀመሪያዋ እናቴ 1፦ምግብ ካልበላህ እገርፍሀለሁ 2፦በአዋራ ከተጫወትክ እገርፍሀለሁ.... እያለች ትዝትብኛለች ግን አታደርገውም/ቃሏን አትሞላም። አዲሷ እናቴ ግን ትዕዛዟን ካላከበርኩ ምግብ እንደማትሰጠኝ ትዝትብኛለች ዛቻዋንም ትፈፅመዋለች/ቃሏን ትሞላለች። ይኸው እኔ ከሁለት ቀን አንስቶ እርቦኛል።ብሎ መለሰለት። #እናት በምንም አትተካም ግዜ ስጣት እሷ ከንተ ሌላ ምንም አትፈልግም እን!!! አላህ እናቶቻችንን ያቆይልን የሞቱትን ይማርልን። Share & Join:- @eslamik_tube

عن سُفْيانَ بنِ عبد اللَّه رضي اللَّه عنه قَالَ: قُلْتُ: يَا رَسُول اللَّهِ قُلْ لِي في الإِسلامِ قَولاً لاَ أَسْأَلُ عنْه أَحداً غيْركَ. قَالَ:[ قُلْ: آمَنْت باللَّهِ: ثُمَّ اسْتَقِمْ ] 📚رواه مسلم. 🖊ከሱፍያን ቢን ዐብዲላህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው እንዲህ አሉ:- የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! "በእስልምና ውስጥ ካንቱ ሌላ አንድንም ሰው የማልጠይቅበት የሆነን ነገር ንገሩኝ" አልኳቸው። እሳቸውም እንዲህ አሉኝ:- [ በአላህ አመንኩ በል። ከዚያም ቀጥ በል።] ****** https://t.me/susui_slamic_channal

የእለቱ ሀዲስ 1) «የሱብሒን ሶላት የሰገደ ሰው ፣ እርሱ በአላህ ጥበቃ ስር ነው።» ረሱል (ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) 👇 ካነበቡ በሓላ ለጓደኛዎ ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ! https://t.me/susui_slamic_channal

《የአላህ መልክተኛ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም》 በአንድ ወቅት "ሐሜት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?" በማለት ባልደረቦቻቸውን ጠየቁ። "አላህና መልእክተኛው ያውቃሉ።" የሚል ምላሽ ተሠጣቸው። እንዲህ አሉ፦ «ሐሜት ማለት ስለ አንድ ወንድምህ እርሱ የሚጠላውን ነገር ማውሳት ነው።» "እርሱ ላይ የምለው ነገር በእውነትም ከርሱ ላይ ያለበት ቢሆንስ?" የሚል ጥያቄ አንዱ አቀረበላቸው። እሳቸውም ፦ «የምትለው ነገር በርሱ ላይ ካለ አምተኸዋል፤ ከሌለበት ደግሞ የሌለበትን ነገር ለጥፈህበታል(ቀጥፈህበታል)።»በማለት መለሱለት። (ሙስሊም ዘግበውታል) https://t.me/susui_slamic_channal

10 ምክር ለእንስቶች #ዕህቴ ጀግና_ሴት_ነኝ_ካልሽ; <=====================> ➊) #ከሚያናግርሽ ወንድ ሁሉ ጋር አትሳቂ! አንዳንዴ መኮሳተር# ጥሩ ነዉ! ድንበር የሌለዉ ፈገግታና ሳቅ, ከመንገድሽ ያዘገይሻል! ➋) #በኢስላምሽ ጉዳይ አትደራደሪ! ምክንያቱም, ኢስላምሽ ከህይወትሽ በላይ ውድ ነው አንችን ከመከራ ከስቃይ አውጥቶሻል ከነህይወትሽ በሚቀብሩሽ ሰዐት ለምን ብሎ ጠበቃ ሆኖ ለነፃነት አብቅቶሻል! ➌) #በእምነትሽ አትፍሪ በማንነትሽ አትኩሪ ዘና ረጋ ብለሽ ተጓዥ! ባለሽ ነገር ተብቃቂ ኩርምት አትበይ! ግን ከእምነትሽ ያፈነገጠ አለባበስንና እስታይልን ተከልከይ አደራ! ኢስላምሽ ሰማያዊ እንጂ ዘመናዊ አይደለም! ➍) #ወደ ዝሙትና ወደ ወንጀል ከሚጋብዙ ነገሮች ሁሉ ራቂ ……… ➎) #በቦርሳሽ ዉስጥ የኮስሞቲክስ ነጋዴ ይመስል የቻይና እቃ ይዘሽ አትዙሪ! ይልቁን የእምነትሽን አርማ "ቁርዐን "መያዙን አትርሺ! ቦርሳሽ ዉበት የሚኖራት ያኔ ነዉ! ➏) #ድንግልናሽን ጠብቂዉ! ለምታገቢዉ ብቻ አስቀምጪ! አሏህ ካልፈቀደው ነገር ሁሉ ራቂ ያኔ ደስተኛ ሕይወትን እየኖርሽ ነዉ! ➐)ሁሌም የምትሰሪውን ስራ አስተውይው ሙስሊም ሰለፍይ እንስት የምትፈፅመውን እንጂ አትስሪ! ➑) #ሙስሊሟ እህቴ ሆይ አንቺኮ ምርጥ ነሽ! ወንድ ሁሉ ይፈልግሻል! የሚያገባሽ እንዴት ታድሏል! ተፈላጊ መሆንሽን አትርሺ! ግን ለሚያገባሽ እንጂ ለሚፈልግሽ ሁሉ አትገኚ! ➒) #ሁሌም እምነቴ ኢስላም ነው ብለሽ ስታስቢ በሀሴት ልትረኪ ይገባል ምክንያቱም የጀነት እጩ ተወዳዳሪ ነሽ!! ውድድሩን ለማሸነፍ መዘሀበ ሰለፍን ተከተይ አደራሽን እሽ? ➓) #የመጨረሻዉ መልዕክቴ; "ተውሒድና ሱናን ባገኘሽዉ አጋጣሚ ሁሉ ስበኪ! ያኔ ዉበትሽ ይደምቃል! በረከቱ ይብዛላችሁ! አላህ ይጠብቃችሁ! በሀቅ ላይ ያፅናችሁ! አደራ ከስህተቴ አርሙኝ፡ ♥🌺▬▭JOIN▭▬🌺♥ https://t.me/susui_slamic_channal

👌አጂብ_የሆነ_ቂሷ 👉በአንድ ወቅት ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ቢላል ኢብኑ ረባህን ከኃላው በፍቅር ስሜት እቅፍ አድርገው ይይዙትና ድምፃቸውን ቀይረው... ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- "እኔ ማን ነኝ"? ቢላል (ረ.ዐ) :- ዑመር (ረ.ዐ) ነህ? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- አይደለሁም ቢላል (ረ.ዐ) :- አቡብክር (ረ.ዐ) መሆን አለብህ? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) :- አሁንም ተሳስተሃል ቢላል (ረ.ዐ) :- በቃ ዑስማን (ረ.ዐ) ነህ? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ)........... ሙሉዉን ለማንበብ ከስር ያለዉን ይጫኑ ወላሂ ደስ ሚል ቂሷ ነዉ 👇👇👇👇

🍂🌹የጁምአ ቀን🌹🍂 ~~~~ 🍂ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ ዐለይሂ .ወሰለም )እንዲህ ብለዋል ፡-🍂 አርብ(ጁመዓ) ቀን፡ ገላውን ታጥቦ መላ ሰውነቱን አፀዳድቶ ፡ቅባትና ሽቶ ከተቀባ በሗላ ጁመአ ለመስገድ ቀደም ብሎ ወደ መስጊድ ፡በመሔድ ሌሎች ሰዎችን ሳይገፋና ሳይረብሺ በፀጥታ ቦታውን ለሚይዝ ፡ከዚያም የቻለውን ያህል (ነፍል) ከሰገደ በሗላ በፀጥታ ኹጥባን(የኢማሙን ንግግር )ለሚያዳምጥ ሰው ከዚያ ጁመዓ ጀምሮ እስከሚቀጥለው ጁመአ ድረስ በመካከል ያለው ሐጢያቱን አላህ ይተውለታል፡፡ ነብዩ{ሰ,ዐ,ወ} ስለ ጁምአ ቀን ታላቅነት ሲናገሩ የጁምአ ቀን የቀኖች ሁሉ ኑጉስ ነው እነዚህ አምስት ነገሮች በጁምአ ቀን ተከስተዋል ብለዋል። እነሱም 🍃1, አላህ አደምን የፈጠረው በጁመአ ቀን ነው፣ 🍃2, አደም ከጀነት የወጡት በጁምአ ቀን ነው፣ 🍃3, አደም የሞተውም በጁመአ ቀን ነው፣ 🍃4, ቂያማ የምትቆመውም በጁመአ ቀን ነው፣ 🍃5, በጁምአ ቀን የሆነች ሠአት አለች።አንድ የአላህ ባሪያ የጠየቀውን ነገር ይሠጠዋል፣ያቺን ሠአት ካገኛት ሀራም ነገር እስካልሆነ ድረስ አላህ ይቀበለዋል። በሌላ የሀድስ ዘገባ አንድ ሰው ታጥቦ ያለውን ጥሩ ልብስ ለብሶ ሽቶ ተቀብቶ ወደ መስጂድ ሄዶ ማንንም አዛ ሳያደርግ ኢማሙ ቁጥባ ሲያደርጉ ዝም ብሎ ከሠማ ጁማአውን ከሰገደ አላህ ካለፈው ጁምአ እሥከ አሁኑ ጁምአ ያለውን ወንጀሉን ያብስለታል። በሌላ የሀድስ ዘገባ የጁምአ እለት በመጀመሪያ ሠአት ወደ መስጅድ የገባ ግመል ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ የቀንድ ከብት ሠደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ በግ/ፍየል ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ ዶሮ ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ እንቁላል ሠደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታላ። ኢማሙ ሚንበር ላይ ሲወጡ የሚመዘግቡት መላኢኮች የኢማሙን ኹጥባ ለመስማት መስጂድ ይገባሉ። የአላህ መላእክተኛ(ሰ,ዐ,ወ) እንድህ ብለዋል፦ 🍂🌱የጁምአ ቀን በእኔ ላይ ሠላወትን ማውረድ አብዙ፣ማንኛውም ሠው የጁምአ ቀን በእኔ ላይ ሠላዋት አያወርድም ሠላዋቱ ቢቀርብልኝ እንጅ።🌱 {አልባኒ ሶሂህ ብለውታል} ‌"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ። መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ።" ‌ "ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ። ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡" ((62:910) [የጁመአ ቀን ሱናወች] ~‌ ~ገላን መታጠብ ~ ጥሩ ልብስ መልበስ ~ሽቶ መቀባት ለወንዶች ~ ሲዋክ ~ ማልዶ በግዜ ወደ መስጅድ መሄድ ~ ሱረቱል ካፍን መቅራት ዱአ ማብዛት ~ በረሱል (ሰ፣ዐ፣ወ) ላይ ሰለዋት ማውረድ። اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد الَّلهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّد ٍﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ https://t.me/susui_slamic_channal

🌺ሶብር 🌺 ትግስት የዚህ አለም ሀብት የመጭው አለም ስኬት ናት። አላህ ለታጋሾች ትልቅ ስጦታን ሰጣቸዋ በገነትም አበሰራቸው። وَلَنَبْلُوَنَّكُم بِشَيْءٍ مِّنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِّنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنفُسِ وَالثَّمَرَاتِ ۗ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡ ''ትግስት ከኢባዳዎች አንዱና ምንዳውም የላቀ ነው። አላህ ትእግስትን ከሶላት ጋር አብሮ በማቆራኘት ጠቅሶታል። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ مَعَ الصَّابِرِينَ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስና በሶላት ተረዱ፡፡ አላህ (በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡ الَّذِينَ إِذَا ذُكِرَ اللَّهُ وَجِلَتْ قُلُوبُهُمْ وَالصَّابِرِينَ عَلَىٰ مَا أَصَابَهُمْ وَالْمُقِيمِي الصَّلَاةِ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ እነዚያን አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚጨነቁትን፣ በደረሰባቸውም (መከራ) ላይ ታጋሾችን፣ ሶላትንም አስተካክለው ሰጋጆችን፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱትን (አብስር)፡፡ ''ሳትፈተንና መከራን ሳትቀምስ ጀነትን የምታገኝ መሰለህን? አስታውስ! ጀነት ለነዚያ መከራና ችግር ባጋጠማቸው ጊዜ እንዲህ ለሚሉት ናት፦ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاج 📩::::::::::Telegram:::::::::::📩 https://t.me/susui_slamic_channal

🍀 በወንጀሏ መብዛት ምክንያት ወደ ዲን (ወደ አላህ) ለመመለስ ለከበዳት ነፍሰ ሁሉ ከአሏህ የተሰጠን መልካም ተስፋ!!! ۞ قُلْ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ أَسْرَفُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا۟ مِن رَّحْمَةِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يَغْفِرُ ٱلذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلْغَفُورُ ٱلرَّحِيمُ በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡ 🍀 አዝ-ዙመር፣53📚 🍀 አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀዲስ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ:- «ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታየ እምላለሁ፣ ወንጀልን ባትሰሩ ኖሮ አሏህ እናንተን ያስወግድና ሌሎችን ህዝቦች ያመጣ ነበር። (እነሱም ወንጀልን ይፈፅሙና) ማረን ይሉታል እርሱም ይምራቸዋል»። እዝነትህ ከቁጣህ የሚቀድም የሆንከው ጌታችን ሆይ በነፍሶቻችን ላይ ድንበርን አልፈናል፣ ያንተን መሀሪነትን የሚያሽንፍ ወንጀል የለምና ምህረትህን ፈልገን ወደ አንተው መጥተናል አምላካችን ሆይ! ማረን እዘንልን!! https://t.me/susui_slamic_channal

#አስገራሚ_ቂሷ_አይ_ሸይጧን😂 ☞በድሮ ግዜ አንድ ሰውየ #ሱቢህ ሶላት ለመስገድ በለሊት ወደ መስጅድ በሚሄድበት ሰአት በሰአቱ #ዝናብ ጥሎ ስለነበር ከሆነ ቦታ ላይ መሬቱ ያንዳልጠውና ይወድቃል ። ከዛም #ጀላብያው በጭቃ ሲበከልበት #እንዲህ_አለ ዛሬማ የሱቢህን ሶላት የግድ በጀማዐ መስገድ አለብኝ አለና ወደ ቤቱ ልብስ ለመቀየር ሄደ። እንደገና ልብስ ቀይሮ ሲመለስ መጀመሪያ ከወደቀበት ቦታ ላይ #ሁለተኛ ወደቀና የለበሰው ጀላብያ በጭቃ ተበከለ።የሚገርመው ግን ይሄ ሰውየ ተስፍ አልቆረጠም ነበር #ይልቁንስ የሱቢህ ጀማዐ ሶላት አያመልጠኝም አለና ወደ ቤቱ ልብስ ለመቀየር ተመለሰ። አሁንም #ሶስተኛ ግዜ ልብሱን ቀይሮ ወደ መስጅድ በሚሄድበት ሰአት #ሁለት_ግዜ ከወደቀበት ቦታ ላይ ለሶስተኛ ግዜ ሊወድቅ ሲል ምን ቢከሰት ጥሩ ነው...... ሙሉዉን ለማንበብ ከስር ያለዉን ይጫኑ ወላሂ ዉሸት አይደለም👇👇👇👇