en
Feedback
Airdrop mining and farming Ethiopia😁

Airdrop mining and farming Ethiopia😁

Open in Telegram

ሰላም ይህ ቻናል online ስራ መስራት ለሚፈልጉ የተከፈተ ሲሆን የተለያዩ አሪፍ አሪፍ Airdropችን ከነ አሰራራቸው እና tip ያገኙበታል https://t.me/airdropminingfarminget

Show more
917
Subscribers
-324 hours
-207 days
-4530 days
Posts Archive
ውጤት ! የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጎ ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች ውጤት እየተመለከቱ ይገኛል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ እስካሁን ባደረገው ምልከታ እና ከቤተሰቡ አባላት የተላኩት የውጤት መግለጫ መልዕክቶች ከላይ ተያይዘዋል። የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ እስካሁን ያልተገለፀ ሲሆን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች የመቁረጫው ነጥብ ይፋ እንደተደረገ ተደርጎ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister

its my new YT channel guys pls subscribe

#ታኅሣሥ_19 እንኳን አደረሳቹሁ 🙏 ታኅሣሥ ዐስራ ዘጠኝ ቀን በዚህች ዕለት #ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ገብርኤል ሠለስቱ ደቂቅን ከእቶን እሳት ውስጥ ያዳነበት ዕለት ነው፣ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ኢትዮጵያው
#ታኅሣሥ_19 እንኳን አደረሳቹሁ 🙏 ታኅሣሥ ዐስራ ዘጠኝ ቀን በዚህች ዕለት #ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ገብርኤል ሠለስቱ ደቂቅን ከእቶን እሳት ውስጥ ያዳነበት ዕለት ነው፣ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ኢትዮጵያውያን እሳት ውስጥ ከገባን ቆይተናል:: የሠለስቱ ደቂቅ እምነት ግን የለንም:: እንዲያውም ከእኛስ ናቡከደነፆር ሳይሻል አይቀርም:: ከእሳት እንዳወጣ እርስ በእርሳችን እየተባላን ከእሳቱ በላይ ጥላቻ እያቃጠለን ነው:: አንዱ በሌላው ሞት እየዘበተ አንዱ የሌላው ለቅሶ እያሳቀው የኢትዮጵያ ሠለስቱ ደቂቆች ለፈጣሪም አልመች ብለን ተጨካክነናል:: አንዴ አናንያና አዛርያ ሚሳኤል ላይ ሲወርዱበት አንዴ አዛርያ ከአናንያ ሲጣላ እየዋልን እርስ በእርሳችን ተራ በተራ እየተናከስን በእሳት ውስጥ ሆነን እንኳን መደማመጥ አልቻልንም :: ናቡከደነፆርና ወዳጆቹ በጥላቻ ዓይናቸው እያዩን እንኳን መስማማት አቅቶናል:: ቅዱስ ገብርኤል ሆይ እንደ ሠለስቱ ደቂቅ ከእሳት ሳታወጣን በፊት እኛን ከእኛ ውስጥ አውጣን:: ራሳችን እያራገብን ከምንቃጠልበት እሳት አድነን:: ናቡከደነጾርን ግራ ያጋባ መገዳደላችንን እና መበሻሸቃችንን በምልጃህ አስቁምልን:: ከሞትህ ሞቴ ከደምህ ደሜ ይበልጣል ከዕንባህ ዕንባዬ ይበልጣል ብለን ልናልቅ ነውና ለኢትዮጵያውያን ድረስልን:: በግፍ የረገፉትን ንጹሐን በክንፎችህ ነፍሳቸውን ጋርድልን:: ተሰድደው ተፈናቅለው ያሉትን ሰብስብ:: ለኢትዮጵያም ድንግልን ባረጋጉ ቃላትህ "ዕንባን የተሞላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው" ብለህ አረጋጋት:: ~ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ~

#ታኅሣሥ_19 እንኳን አደረሳቹሁ 🙏 ታኅሣሥ ዐስራ ዘጠኝ ቀን በዚህች ዕለት #ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ገብርኤል ሠለስቱ ደቂቅን ከእቶን እሳት ውስጥ ያዳነበት ዕለት ነው፣ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ኢትዮጵያው
#ታኅሣሥ_19 እንኳን አደረሳቹሁ 🙏 ታኅሣሥ ዐስራ ዘጠኝ ቀን በዚህች ዕለት #ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ገብርኤል ሠለስቱ ደቂቅን ከእቶን እሳት ውስጥ ያዳነበት ዕለት ነው፣ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ኢትዮጵያውያን እሳት ውስጥ ከገባን ቆይተናል:: የሠለስቱ ደቂቅ እምነት ግን የለንም:: እንዲያውም ከእኛስ ናቡከደነፆር ሳይሻል አይቀርም:: ከእሳት እንዳወጣ እርስ በእርሳችን እየተባላን ከእሳቱ በላይ ጥላቻ እያቃጠለን ነው:: አንዱ በሌላው ሞት እየዘበተ አንዱ የሌላው ለቅሶ እያሳቀው የኢትዮጵያ ሠለስቱ ደቂቆች ለፈጣሪም አልመች ብለን ተጨካክነናል:: አንዴ አናንያና አዛርያ ሚሳኤል ላይ ሲወርዱበት አንዴ አዛርያ ከአናንያ ሲጣላ እየዋልን እርስ በእርሳችን ተራ በተራ እየተናከስን በእሳት ውስጥ ሆነን እንኳን መደማመጥ አልቻልንም :: ናቡከደነፆርና ወዳጆቹ በጥላቻ ዓይናቸው እያዩን እንኳን መስማማት አቅቶናል:: ቅዱስ ገብርኤል ሆይ እንደ ሠለስቱ ደቂቅ ከእሳት ሳታወጣን በፊት እኛን ከእኛ ውስጥ አውጣን:: ራሳችን እያራገብን ከምንቃጠልበት እሳት አድነን:: ናቡከደነጾርን ግራ ያጋባ መገዳደላችንን እና መበሻሸቃችንን በምልጃህ አስቁምልን:: ከሞትህ ሞቴ ከደምህ ደሜ ይበልጣል ከዕንባህ ዕንባዬ ይበልጣል ብለን ልናልቅ ነውና ለኢትዮጵያውያን ድረስልን:: በግፍ የረገፉትን ንጹሐን በክንፎችህ ነፍሳቸውን ጋርድልን:: ተሰድደው ተፈናቅለው ያሉትን ሰብስብ:: ለኢትዮጵያም ድንግልን ባረጋጉ ቃላትህ "ዕንባን የተሞላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው" ብለህ አረጋጋት:: ~ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ~

#ስነ_ፈለክ_ዘ_ኢትዮጵያ 👉 #ኒኮላስ_ቴስላ ማን ነው? - የታዋቂው የቶማስ አልቫ ኤዲሰን ተፎካካሪ እንደ ሆነ የሚነገርለት ኒኮላስ ቴስላ የምን ጊዜውም የምድራችን ፋጣሪ/ፈልሳፊ (inventor) እንደሆነ ይነገርለታል፡፡ ያልተዘመረለት ስሙ እንደ ስራው እና ለዚህ አለም እንዳበረከተው ግኝት አለም አላከበረቸውም፡፡ - ቴስላ የሰርቢያ እና የአሜሪካን ዜግነት ያለው ፋጣሪ/ፈልሳፊ (inventor) ሲሆን ኤሌክትሪካል ኢንጂነር ፣መካኒካል ኢንጂነር፣የፊዚክስ ባለሙያ እና በስራዎቹ ከጊዜው አስቀድሞ ወደፊት በማሰብ ተለዋዋጭ ኮረንቲን (alternating current (AC)) በመፍተር ዘመናዊ /የወደፊቱን ናፋቂ(futurist) ያስብለዋል፡፡ በሃምሌ/10/1856 እ.ኤ.አ በስሜልጃን የአሁኗ ክሮሽያ የተወለደው ቴስላ፣ በጥር/7/1943 እ.ኤ.አ የደሃ አሟሟት እንደሞተ ይነገራል፡፡ኒኮላስ ቴስላ ህይወቱን በሙሉ ሲፈለስፍ እና በፈጣራ ያሳለፈ ሲሆን በተለዋዋጭ ኮረንቲ (alternating current (AC)) ያበረከተው ግኝት ግን ከየትኛውም ስራዎቹ የላቀ ነው፡፡ በህይወት በኖረበት ጊዜ እምብዛም የማይታወቅ ሲሆን ይህ የሆነበት ምክኒያት በከፍተኛ ተፎካካሪው በነበረው የቶማስ ኤዲሰን ነው፡፡ ህይወቱ ካለፈበት ቀን በኃላ ዝናው እና ፈጠራዎቹ ከፍተኛ የሆነ ታዋቂነትን አትርፈዋል፡፡ በ1960 በተደረገው የሚዛን እና ልኬት ኮንፍረንስ ላይ (the General Conference on Weights and Measures) ቴስላ (tesla) የሚለውን ሃሳብ በአለማቀፍ መለኪያ ስርዓት የማግኔጢሳዊ ማከማቻ ስረዓተ ልኬት System of Units በመሆን ሊካተት ችልዋል፡፡ ስለ ኒኮላስ ቴስላ ከ Wikipedia አንብባችሁ ሊሆን ይችላል ግን ከዚህ በታች የምንጠቅሳቸው ⓾ ነጥቦችን ግን ዊኪፒዲያ አልጠቀሳቸውም፡፡ ➽ ስለ #ኒኮላስ_ቴስላ ➓ የማያውቋቸው እውነታዎች:- ➀. ቴስላ ሲወለድ ከፍተኛ የመብረቅ ማዕበል (lightning storm )ነበረ፡፡ ➛በበስሜልጃን የአሁኗ ክሮሽያ ሲወልድ ቴስላ የተፋፋመ መብረቅ ነበረ፡፡እናቱ በስራ ጫና የተነሳ ተጎድታ ስለነበር፣እያዋለደቻት የነበረችው አዋላጅ ከነበረው የመብረቅ ሁኔታ የተነሳ “ልጅሽ የጨለማ ልጅ ነው” ብላት እንደ ነበረ እና የኒኮላስ ቴስላ እናትም በምላሽ “ልጄ እንደውም የሚሆነው የብርሃን ልጅ ነው” እንዳለቻት ይነገራል፡፡ ➁. ቴስላ Wireless ኢንተርኔት እንደሚመጣ ከ100 አመታት በፊት በ1901 ተናግሮ ነበር። ➛በዚህ ፈጠራ ቴስላ የተሟላ ነገር የነበረው ሲሆን ነገርግን ሁሉንም ሃሳቦቹን ወደ አንድ ማምጣት አልቻለም ነበር፡፡ ትራንስአትላነቲክ ራዲዮን በሚሰራበት ወቅት በሃሳቡ የተለያየ መረጃዎችን መሰብሰብ፣ መቀየር እና መረጃውን የሰው እጅ ወደ አለ መሳሪያ (device) ማሰራጨት እንደሚቻል አስቀድሞ ተንብዮ የነበረ ሲሆን ይህም አሁን በኢንተርኔት አቅም በስማርት ስልኮቻችን የምናገኘው መረጃ ማለት ነው፡፡በጊዜው በሚታተም መፅሄት ላይም አንድ ቀን መልዕክቶችን(messages) በገመድ አልባ ግንኙነት ማስተላለፍ ይቻላል እንዳለም ፅሑፎችን በማየት ማረጋገጥ ችለናል፡፡ ➂. ቴስላ የአከባቢ ጥበቃ ተቆርቋሪ (environmentalist) ነበረ። ➛ቴስላ በጊዜው ስለ የመሬት ንብረት አጠቃቀም ያስጨንቀው እንደነበረ እና የታዳሽ ኃይል (renewable energy) ተከራካሪ ነበረ፡ የተፈጥሮ ሀይል ላይ የተለያዩ ሪሰርቾችን የሰራ ሲሆን ይህን ሃይል እንዴት አለም መጠቀም እንዳለበት በጥናቶቹ ላይ አስቀምጦ ነበረ፡፡ የበኩልን ድርሻም ለመወጣት በራሱ ላብራቶሪ ውስጥ አርቲፊሻል ብርኃን (artificial lightening )ፈጥሮ ይጠቀም ነበረ፡፡ ➃. ቴስላ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ (Humanist) ነበር። ➛በህይወት በነበረብት ወቅት የጥቁሮች አፓርታይድ በአሜሪካ የነበረ ሲሆን “ሁሉም የሰው ልጅ ለመሬት ሃብት እኩል መብት አለው” ብሎ ያምን ነበረ፡፡እንደ ሰብዓዊ ሰው ላራሱ ጥቅም ሳያስብ የሰውን ልጅ ሁኔታ ለማሻሻል ይተጋ ነበረ፡፡ ለዚህም ነው ሃብት እና ንብረት ሳያካብት ደሃ ሆኖ የሞተው በአንጻሩ ተቀናቃኙ ኤዲሰን ግን በሃብት እና በገነዘብ ሃብታም ነበረ፡፡ ➄. ቴስላ እጅግ ሲበዛ የማስታወስ ችሎታ (Eidetic Memory) የነበረው ሰው ነው። ➛ይህም ማለት ከተለመደው የሰው ልጅ የማስታወስ ችሎታ የላቀ ፎቶግራፊክ ወይም አንድን ነገር ምስላዊ በሆነ መልኩ ያስታውሳል፡፡ ያነበባቸውን መፅሃፎችን በትልቀት ሳይረሳ ያስታውሳል፡፡ ➅. የአሜሪካን መንግስት የቴስላን ንብረቶች ወርሶት ነበረ። ➛ይህ ቴስላ ከሞተ በኃላ ሲሆን የAlien Property በመባል የሚታወቀው የመንግስት ቢሮ በቶማስ ኤዲሰን ከፍተኛ ጫና አማካኝነት ነው ተብሏል፡፡ የተወሰኑት ንብረቶቹ ለቤተሰቡ የተመለሱ ሲሆኑ እስካሁን ያልተለቀቁ እንዳሉም ይነገራል፡፡ ከተመለሱት ንብረቶች መሃል ቤተሰቡ ቤልግሬድ ለሚገኘው ቴስላ ሙዚየም እንዲሆን ስጦታ አድርገዋል፡፡ ➆. ቴስላ ከፍተኛ የእንቅልፍ ማጣት በሽታ (insomnia) ነበረበት። ➛ይህ የማይድን በሽታ ሌሊት ላይ 2 ሰዓታትን ብቻ እንዲተኛ የሚፈቅድለት የነበረ ሲሆን አስፈሪ ህልሞችን የማየት ችግርም የነበረበት ቴስላ አብዛኛውን ሌሊት ላብ ውስጥ ሳይተኛ ያሳልፍ ነበረ፡፡ የ3 ቁጥር ሱሰኛ የሆነው ይህ አስገራሚ ፈጣሪ ምግቡን ከመመገቡ አስቀድሞ የሚበላበትን ስፍራ በ18 ናፕኪን (ትናንሽ ሶፍቶች ይህም የ3 ቁጥር ተካፋይ) ያፀዳ ነበረ፡፡ ➇. እንደሚባለው ቶማሰ ኤዲሰን እና ቴስላ ተቀናቃኝ አልነበሩም። ➛በሳይንስ ማህበረሰብ ውስጥ እኚህ ሁለት ሰውች እርስ በራስ ጠላት አየተደረጉ የሚታዩ ሳይሆን እንደውም ቀጥታዊ ዥረት (direct current DC) ጄኔሬተርን በትብብር እንደሰሩ ይታወቃል፡፡በዚህ ሃሳብ ላይ መቀጠል ሳይፈልግ ስራውን በተለዋዋጭ ዥረት (alternate current AC) የቀጠለው ቴስላ በቀጥታዊ ዥረት (direct current DC) ሃሳብ ላይ እንደይሰራ ያደረገው ኤዲሰን ነው ቢባልም አንድም ቀን እንደ ጠላቱ አድርጎ ሲናገር አይታይም፡፡ ➈. ቴስላ በታዋቂው ደራሲ ማርክ ትዌን ላይ አዝናኝ የላብራቶሪ ሙከራ አድርጎበት ነበረ። ➛ቴስላ በጊዜው የመሬት መንቀጥቀት መለኪያ ማሽን ሰርቶ ነበረ፡፡ ሙከራውን በሚያደርግበት ወቅትም ህንፃው ይንቀጠቀጥ ነበረ፡፡ እውቁ ደራሲው ማርክ ትዌን እና የቴስላ ጓደኛ ቴስላ የሚሰራበት ቦታ መቶ ይህ የመሬት መንቀጥቀት መለኪያ ማሽን የሚሰራውን ሳልፈራ እና ሳልረበሽ ማየት እፈልጋለው ይለዋል፤ በባህሪው ተጫዋች የነበረው ቴስላ ፤ ይህ ደራሲ የሚሆነውን ለማየት በመፈለግ ዝም ይለዋል፡፡ በመቀጠልም ማሽኑን አስነስቶ ቦታው ላይ ሲያስቀምጠው ደራሲው ትዌን የመረበሽ እና ያለመረጋጋት ሁኔታ ሲታይበት ይቅርብህ ቢለውም ዳራሲው ይህንን ትዕዛዝ ባለመቀበሉ አይነ ምድሩን እላዩ ላይ አስከ መልቀቅ ደርሶዋል፡፡ ➉. ከ ቴስላ ነፃ Wi-Fi ማግኘት ይችላሉ። ➛7 ጫማ የሚረዝም የ ኒኮላስ ቴስላ ሃውልት በ ፓሎ ለቶ ካሊፎርኒያ ይገኛል። ወደ እዚህ ሃውልት ተጠግቶ ነፃ የሆነ Wi-Fi ማግኘት ይቻላል፡፡ share👇👇 @Astronomiopian For promo and comment:- @Astro_joel

🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics explora
🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics exploration below

የመስቀል ደመራ በዓል ታሪክና አከባበር ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከወደቀበት መርገም ያድነው ዘንድ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በ33 ዓመቱ በራሱ ፈቃድ በመስቀል ላይ ተሰቀለ፡፡ በመገረፉ ቁስል እኛ ተፈወስን (1ጴጥ 2፥24):: በስቅለቱም ዲያብሎስን ድል ነሥቶ በወህኒ /በሲዖል/ ለነበሩ ነፍሳት ነጻነትን ሰበከላቸው (1ጴጥ 3፥18-19):: የሰው ልጅ በሙሉ ከዲያብሎስ ባርነት ፍጹም ነጻ ወጣ:: ሰላምንም ያደርግ ዘንድ ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ ሕዝብና አሕዛብን በአንድ አካል ከራሱ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀ (ኤፌ 2፥16)፡፡ ከፍተኛ ወንጀል የሠሩ ሰዎች ብቻ ይሰቀሉበት የነበረው መስቀል ከጌታ ስቅለት በኋላ የመዳን ምልክት ሆነ:: ዳሩ ግን ጌታ የተሰቀለበት መስቀል ተአምራትን በማድረጉ የታወኩ አይሁድ መስቀሉን ከሰዎች እይታ ለመሠወር ወሰኑ:: ጉድጓድ ቆፍረው ቀበሩት:: መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ ለ300 ዓመታት ያህል የቆሻሻ መጣያና ማከማቻም አደረጉት:: ምንም እንኳን አይሁድ ለጊዜው መስቀሉን ከዐይን ለመሰወር ቢችሉም ከክርስቲያኖች ልቡና ግን ሊያወጡት አልቻሉም:: የመስቀሉ ብርሃን በልቡናቸው የሚያበራ ክርስቲያኖች እየበዙ መጡ:: መስቀሉንም መፈለግ ጀመሩ:: የንግሥት እሌኒ ድካምና ፍሬ ንግሥት እሌኒ ልጇን ቆስጠንጢኖስን ከልጅነቱ ጀምሮ ስለ ክርስትና ሃይማኖትና ስለ ክርስቲያኖች መከራ ታስተምረው ስለነበር በክርስቲያኖች ላይ የነበረው አመለካከት በሮም ከነገሡት ቄሣሮች ሁሉ የተሻለ ነበር፡፡ ቆስጠንጢኖስ የሮም ንጉሠ ነገሥት ከሆነ በኋላ በ300 ዓመታት ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ ለክርስቲያኖች የነጻነት ዐዋጅ ዐወጀ፡፡ ክርስትናም ብሔራዊ ሃይማኖት ሆነች፡፡ ንግሥት እሌኒም የተፈጠረውን አመች ሁኔታ በመጠቀም የጌታችንን መስቀል ከተቀበረበት ለማውጣት በ327 ዓ/ም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች፡፡ ንግሥት እሌኒ ልጇ ቆስጠንጢኖስ ክርስቲያን ከሆነላት ወደ ኢየሩሳሌም ሔዳ መስቀሉን ለመፈለግ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ያሉ ቅዱሳት መካናትንና አብያተ ክርስቲያናትን ለማሳነፅ ለእግዚአብሔር ተሳለች፡፡ ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ አምኖ በ337 ዓ/ም ተጠመቀ፡፡ ቅድስት እሌኒም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች እንደደረሰችም ስለ ክብረ መስቀል መረመረች ጠየቀች፡፡ ቦታውን የሚያስረዳት ግን አላገኘችም፡፡ አይሁድ የተቀበረበትን ቦታ ለማሳየት ባይፈልጉም በኋላ ባደረገችው ጥረት አረጋዊው ኪራኮስ የጎልጎታን ኮረብታ አመላከታት ዳሩ ግን ኪራኮስ ዘመኑ ከመርዘሙ ጋር ተያይዞ በአካባቢው ከነበሩት ከሦስቱ ተራሮች ውስጥ መስቀሉ የሚገኝበት የትኛው እንደሆነ ለይቶ ማወቅ አልቻለም፡፡ ንግሥት እሌኒ ከሦስቱ ተራሮች የቱ እንደሆነ ለመለየት በእግዚአብሔር መልአክ እርዳታ ደመራ አስደምራ ብዙ እጣንም በመጨመርና በማቃጠል ጸሎት ተያዘ፡፡ የእጣኑ ጢስ ወደ ሰማይ በመውጣት በቀጥታ ተመልሶ መስቀሉ ባለበት ተራራ ላይ በማረፍና በመስገድ መስቀሉ ያለበትን ትክክለኛ ስፍራ አመለከታት፡፡ ቅዱስ ያሬድም ጢሱ ሰገደ ብሎታል፡፡ ከዚያም መስከረም 16 ቀን ቁፋሮው እንዲጀመር አዘዘች፡፡ ሰባት ወር ያህል ከተቆፈረ በኋላ መጋቢት 10 ቀን ሦስት መስቀሎች በአንድነት ተገኙ፡፡የክብር ባለቤት ጌታችን የተሰቀለበት የትኛው እንደሆነ ለማወቅ ተቸገሩ፡: መስቀሎቹን ወስደው በሞተ ሰው በተራ ቢያስቀምጡ ጌታችን የተሰቀለበትና በዕለተ ዐርብ ተሰቅሎ የዋለበትና በደሙ መፍሰስ የተቀደሰው መሰቀል የሞተውን ሰው በማስነሣት በሠራው ተአምር ሌሎቹ ሁለቱ ታምራት ባለማድረጋቸው የጌታን መስቀል ለይቶ ማወቅ ተችሏል። እሌኒና ክርስቲያኖች ሁሉ ለመስቀሉ ሰገዱለት፡፡ በየሀገሩ ያሉ ክርስትያኖች ሁሉ የመስቀሉን መገኘት በሰሙ ጊዜ መብራት አብርተው ደስታቸውን በመግለጥ ለዓለም እንዲታወቅ አደረጉ፡፡ ንግሥት እሌኒ ለመስቀሉ ቤተ መቅደስ ከሠራችለት ጊዜ ጀምሮ በመስከረም 17 ቀን አሁን በኢትዮጵያ እንደሚከበረው በክርስቲያኖች ዘንድ መስቀል ይከበር ነበር። እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ✝ @astronomiopian

የመስቀል ደመራ በዓል ታሪክና አከባበር ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከወደቀበት መርገም ያድነው ዘንድ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በ33 ዓመቱ በራሱ ፈቃድ በመስቀል ላይ ተሰቀለ፡፡ በመገረፉ ቁስል እኛ ተፈወስን (1ጴጥ 2፥24):: በስቅለቱም ዲያብሎስን ድል ነሥቶ በወህኒ /በሲዖል/ ለነበሩ ነፍሳት ነጻነትን ሰበከላቸው (1ጴጥ 3፥18-19):: የሰው ልጅ በሙሉ ከዲያብሎስ ባርነት ፍጹም ነጻ ወጣ:: ሰላምንም ያደርግ ዘንድ ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ ሕዝብና አሕዛብን በአንድ አካል ከራሱ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀ (ኤፌ 2፥16)፡፡ ከፍተኛ ወንጀል የሠሩ ሰዎች ብቻ ይሰቀሉበት የነበረው መስቀል ከጌታ ስቅለት በኋላ የመዳን ምልክት ሆነ:: ዳሩ ግን ጌታ የተሰቀለበት መስቀል ተአምራትን በማድረጉ የታወኩ አይሁድ መስቀሉን ከሰዎች እይታ ለመሠወር ወሰኑ:: ጉድጓድ ቆፍረው ቀበሩት:: መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ ለ300 ዓመታት ያህል የቆሻሻ መጣያና ማከማቻም አደረጉት:: ምንም እንኳን አይሁድ ለጊዜው መስቀሉን ከዐይን ለመሰወር ቢችሉም ከክርስቲያኖች ልቡና ግን ሊያወጡት አልቻሉም:: የመስቀሉ ብርሃን በልቡናቸው የሚያበራ ክርስቲያኖች እየበዙ መጡ:: መስቀሉንም መፈለግ ጀመሩ:: የንግሥት እሌኒ ድካምና ፍሬ ንግሥት እሌኒ ልጇን ቆስጠንጢኖስን ከልጅነቱ ጀምሮ ስለ ክርስትና ሃይማኖትና ስለ ክርስቲያኖች መከራ ታስተምረው ስለነበር በክርስቲያኖች ላይ የነበረው አመለካከት በሮም ከነገሡት ቄሣሮች ሁሉ የተሻለ ነበር፡፡ ቆስጠንጢኖስ የሮም ንጉሠ ነገሥት ከሆነ በኋላ በ300 ዓመታት ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ ለክርስቲያኖች የነጻነት ዐዋጅ ዐወጀ፡፡ ክርስትናም ብሔራዊ ሃይማኖት ሆነች፡፡ ንግሥት እሌኒም የተፈጠረውን አመች ሁኔታ በመጠቀም የጌታችንን መስቀል ከተቀበረበት ለማውጣት በ327 ዓ/ም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች፡፡ ንግሥት እሌኒ ልጇ ቆስጠንጢኖስ ክርስቲያን ከሆነላት ወደ ኢየሩሳሌም ሔዳ መስቀሉን ለመፈለግ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ያሉ ቅዱሳት መካናትንና አብያተ ክርስቲያናትን ለማሳነፅ ለእግዚአብሔር ተሳለች፡፡ ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ አምኖ በ337 ዓ/ም ተጠመቀ፡፡ ቅድስት እሌኒም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች እንደደረሰችም ስለ ክብረ መስቀል መረመረች ጠየቀች፡፡ ቦታውን የሚያስረዳት ግን አላገኘችም፡፡ አይሁድ የተቀበረበትን ቦታ ለማሳየት ባይፈልጉም በኋላ ባደረገችው ጥረት አረጋዊው ኪራኮስ የጎልጎታን ኮረብታ አመላከታት ዳሩ ግን ኪራኮስ ዘመኑ ከመርዘሙ ጋር ተያይዞ በአካባቢው ከነበሩት ከሦስቱ ተራሮች ውስጥ መስቀሉ የሚገኝበት የትኛው እንደሆነ ለይቶ ማወቅ አልቻለም፡፡ ንግሥት እሌኒ ከሦስቱ ተራሮች የቱ እንደሆነ ለመለየት በእግዚአብሔር መልአክ እርዳታ ደመራ አስደምራ ብዙ እጣንም በመጨመርና በማቃጠል ጸሎት ተያዘ፡፡ የእጣኑ ጢስ ወደ ሰማይ በመውጣት በቀጥታ ተመልሶ መስቀሉ ባለበት ተራራ ላይ በማረፍና በመስገድ መስቀሉ ያለበትን ትክክለኛ ስፍራ አመለከታት፡፡ ቅዱስ ያሬድም ጢሱ ሰገደ ብሎታል፡፡ ከዚያም መስከረም 16 ቀን ቁፋሮው እንዲጀመር አዘዘች፡፡ ሰባት ወር ያህል ከተቆፈረ በኋላ መጋቢት 10 ቀን ሦስት መስቀሎች በአንድነት ተገኙ፡፡የክብር ባለቤት ጌታችን የተሰቀለበት የትኛው እንደሆነ ለማወቅ ተቸገሩ፡: መስቀሎቹን ወስደው በሞተ ሰው በተራ ቢያስቀምጡ ጌታችን የተሰቀለበትና በዕለተ ዐርብ ተሰቅሎ የዋለበትና በደሙ መፍሰስ የተቀደሰው መሰቀል የሞተውን ሰው በማስነሣት በሠራው ተአምር ሌሎቹ ሁለቱ ታምራት ባለማድረጋቸው የጌታን መስቀል ለይቶ ማወቅ ተችሏል። እሌኒና ክርስቲያኖች ሁሉ ለመስቀሉ ሰገዱለት፡፡ በየሀገሩ ያሉ ክርስትያኖች ሁሉ የመስቀሉን መገኘት በሰሙ ጊዜ መብራት አብርተው ደስታቸውን በመግለጥ ለዓለም እንዲታወቅ አደረጉ፡፡ ንግሥት እሌኒ ለመስቀሉ ቤተ መቅደስ ከሠራችለት ጊዜ ጀምሮ በመስከረም 17 ቀን አሁን በኢትዮጵያ እንደሚከበረው በክርስቲያኖች ዘንድ መስቀል ይከበር ነበር። @Astronomiopian

የመስቀል ደመራ በዓል ታሪክና አከባበር ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከወደቀበት መርገም ያድነው ዘንድ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በ33 ዓመቱ በራሱ ፈቃድ በመስቀል ላይ ተሰቀለ፡፡ በመገረፉ ቁስል እኛ ተፈወስን (1ጴጥ 2፥24):: በስቅለቱም ዲያብሎስን ድል ነሥቶ በወህኒ /በሲዖል/ ለነበሩ ነፍሳት ነጻነትን ሰበከላቸው (1ጴጥ 3፥18-19):: የሰው ልጅ በሙሉ ከዲያብሎስ ባርነት ፍጹም ነጻ ወጣ:: ሰላምንም ያደርግ ዘንድ ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ ሕዝብና አሕዛብን በአንድ አካል ከራሱ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀ (ኤፌ 2፥16)፡፡ ከፍተኛ ወንጀል የሠሩ ሰዎች ብቻ ይሰቀሉበት የነበረው መስቀል ከጌታ ስቅለት በኋላ የመዳን ምልክት ሆነ:: ዳሩ ግን ጌታ የተሰቀለበት መስቀል ተአምራትን በማድረጉ የታወኩ አይሁድ መስቀሉን ከሰዎች እይታ ለመሠወር ወሰኑ:: ጉድጓድ ቆፍረው ቀበሩት:: መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ ለ300 ዓመታት ያህል የቆሻሻ መጣያና ማከማቻም አደረጉት:: ምንም እንኳን አይሁድ ለጊዜው መስቀሉን ከዐይን ለመሰወር ቢችሉም ከክርስቲያኖች ልቡና ግን ሊያወጡት አልቻሉም:: የመስቀሉ ብርሃን በልቡናቸው የሚያበራ ክርስቲያኖች እየበዙ መጡ:: መስቀሉንም መፈለግ ጀመሩ:: የንግሥት እሌኒ ድካምና ፍሬ ንግሥት እሌኒ ልጇን ቆስጠንጢኖስን ከልጅነቱ ጀምሮ ስለ ክርስትና ሃይማኖትና ስለ ክርስቲያኖች መከራ ታስተምረው ስለነበር በክርስቲያኖች ላይ የነበረው አመለካከት በሮም ከነገሡት ቄሣሮች ሁሉ የተሻለ ነበር፡፡ ቆስጠንጢኖስ የሮም ንጉሠ ነገሥት ከሆነ በኋላ በ300 ዓመታት ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ ለክርስቲያኖች የነጻነት ዐዋጅ ዐወጀ፡፡ ክርስትናም ብሔራዊ ሃይማኖት ሆነች፡፡ ንግሥት እሌኒም የተፈጠረውን አመች ሁኔታ በመጠቀም የጌታችንን መስቀል ከተቀበረበት ለማውጣት በ327 ዓ/ም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች፡፡ ንግሥት እሌኒ ልጇ ቆስጠንጢኖስ ክርስቲያን ከሆነላት ወደ ኢየሩሳሌም ሔዳ መስቀሉን ለመፈለግ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ያሉ ቅዱሳት መካናትንና አብያተ ክርስቲያናትን ለማሳነፅ ለእግዚአብሔር ተሳለች፡፡ ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ አምኖ በ337 ዓ/ም ተጠመቀ፡፡ ቅድስት እሌኒም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች እንደደረሰችም ስለ ክብረ መስቀል መረመረች ጠየቀች፡፡ ቦታውን የሚያስረዳት ግን አላገኘችም፡፡ አይሁድ የተቀበረበትን ቦታ ለማሳየት ባይፈልጉም በኋላ ባደረገችው ጥረት አረጋዊው ኪራኮስ የጎልጎታን ኮረብታ አመላከታት ዳሩ ግን ኪራኮስ ዘመኑ ከመርዘሙ ጋር ተያይዞ በአካባቢው ከነበሩት ከሦስቱ ተራሮች ውስጥ መስቀሉ የሚገኝበት የትኛው እንደሆነ ለይቶ ማወቅ አልቻለም፡፡ ንግሥት እሌኒ ከሦስቱ ተራሮች የቱ እንደሆነ ለመለየት በእግዚአብሔር መልአክ እርዳታ ደመራ አስደምራ ብዙ እጣንም በመጨመርና በማቃጠል ጸሎት ተያዘ፡፡ የእጣኑ ጢስ ወደ ሰማይ በመውጣት በቀጥታ ተመልሶ መስቀሉ ባለበት ተራራ ላይ በማረፍና በመስገድ መስቀሉ ያለበትን ትክክለኛ ስፍራ አመለከታት፡፡ ቅዱስ ያሬድም ጢሱ ሰገደ ብሎታል፡፡ ከዚያም መስከረም 16 ቀን ቁፋሮው እንዲጀመር አዘዘች፡፡ ሰባት ወር ያህል ከተቆፈረ በኋላ መጋቢት 10 ቀን ሦስት መስቀሎች በአንድነት ተገኙ፡፡የክብር ባለቤት ጌታችን የተሰቀለበት የትኛው እንደሆነ ለማወቅ ተቸገሩ፡: መስቀሎቹን ወስደው በሞተ ሰው በተራ ቢያስቀምጡ ጌታችን የተሰቀለበትና በዕለተ ዐርብ ተሰቅሎ የዋለበትና በደሙ መፍሰስ የተቀደሰው መሰቀል የሞተውን ሰው በማስነሣት በሠራው ተአምር ሌሎቹ ሁለቱ ታምራት ባለማድረጋቸው የጌታን መስቀል ለይቶ ማወቅ ተችሏል። እሌኒና ክርስቲያኖች ሁሉ ለመስቀሉ ሰገዱለት፡፡ በየሀገሩ ያሉ ክርስትያኖች ሁሉ የመስቀሉን መገኘት በሰሙ ጊዜ መብራት አብርተው ደስታቸውን በመግለጥ ለዓለም እንዲታወቅ አደረጉ፡፡ ንግሥት እሌኒ ለመስቀሉ ቤተ መቅደስ ከሠራችለት ጊዜ ጀምሮ በመስከረም 17 ቀን አሁን በኢትዮጵያ እንደሚከበረው በክርስቲያኖች ዘንድ መስቀል ይከበር ነበር።

🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics explora
🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics exploration below

🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics explora
🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics exploration below

Let them ring! NASA's JWST has seen the rings around Jupiter and Neptune, and, of course, Saturn is ringed (so is Uranus, btw
+2
Let them ring! NASA's JWST has seen the rings around Jupiter and Neptune, and, of course, Saturn is ringed (so is Uranus, btw). Good news for rings around cold, gas giant exoplanets! We know of an exoplanet candidate with rings ~200 times larger than Saturn's! Webb Space Telescope release was stunning: the best image of Neptune’s ring system in 30 years. The planet’s atmosphere is also shown well here, as well as background stars and even galaxies. With every image, Webb is opening a new vista on the cosmos. @Ethioastron

🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics explora
🌹🌹 For all astronomy and physics lovers and followers We have an amazing channel for in-depth astronomy and physics exploration below

ምንም አይነት ኮከብ የሌለው ፕላኔት የኛ ፕላኔት ፀሐይ የተባለች ኮከብን ትዞራለች ሌሎችም ከኛ ሶላር ሲስተም ውጭ የሚገኙ ፕላኔቶች በተመሳሳይ የሚዞሯቸው ኮከቦች ይኖራቸዋል ነገረ ግን በአንድ ወቅት የተገኘው ፕላኔት ሳይንቲስቶችን ያስገረመ ነበር። ፕላኔቱ ምንም አይነት የሚዞረው ኮከብ የሌለው ሲሆን ከመሬት 80 የብረሃን ዓመት የሚርቅ ቦታ ላይ ተንሳፎ ይገኛል ፕላኔቱ ከ12 ሚልዬን ዓመት በፊት የተፈጠረ ሲሆን ሲዞረው ከነበረው ኮከብ ተገፍትሮ በመውጣቱ ምክንያት  ብቸኛ ፕላኔት ነው። ፕላኔቱ "pso j3185-22" ይባላል። እዚህ ፕላኔት ላይ የምንኖር ቢሆን ኑሮ ምን አይነት የጌዜ ዕሳቤ ይኖረን ነበር ? መሬት የራሷን ኮከብ ዙራ ለመጨረስ እንድ ዓመት ይፈጅባታል እኛም በዚህ ምክንያት አንድ ዓመት የሚባል ነገረን ፈጠረን ነገረ ግን ይሄ በምንም ኮከብ ዙሪያ የማይዞረው ፕላኔት ላይ ብንኖር ኑሮ አንድ ዓመት የሚባል ነገረን አናቅም ነበር ። Share @Am158sc            @Am158sc                  @Am158sc @Am158sc           @Am158sc