en
Feedback
Shien ekawuch

Shien ekawuch

Open in Telegram
869
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1230 days
Posts Archive
#የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርና ሌሎች ሁለት ም/ዳይሬክተሮች ከስልጣናቸው መነሳታቸው ተነገረ!!! @የኢቲዮጵያ የኢሚግሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ብሩህተስፋ ሙልጌታን ጨምሮ ሌሎች
#የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርና ሌሎች ሁለት ም/ዳይሬክተሮች ከስልጣናቸው መነሳታቸው ተነገረ!!! @የኢቲዮጵያ የኢሚግሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ብሩህተስፋ ሙልጌታን ጨምሮ ሌሎች ሁለት ም/ዳይሬክተሮች "ለጊዜው ግልጽ ባሎነ ምክንያት ከስልጣን መነሳታቸውን ተዘግቧል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#በደብረ ማርቆስ ከተማ ተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 18 እነችፎ ቡልቸድ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ!!! @በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ትናንት ምሽት 12፡00 ላይ
+3
#በደብረ ማርቆስ ከተማ ተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 18 እነችፎ ቡልቸድ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ!!! @በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ትናንት ምሽት 12፡00 ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ÷ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎች ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል መባሉን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መረጃ ያመላክታል፡፡ @አደጋው የደረሰው÷ ከደብረ ማርቆስ ወደ መካልያ እና ከአዲስ አበባ ወደ ባሕርዳር ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች በመጋጨታቸው ነው፡፡ @በዚህም ከደብረ ማርቆስ ወደ መካልያ ይጓዝ በነበረው ተሸከርካሪ ውስጥ የነበሩ 3 እንዲሁም ከአዲስ አበባ ወደ ባሕርዳር ይጓዝ ከነበረው ደግሞ 2 ሰዎች ወዲያውኑ ሕይወታቸው ማለፉ ነው የተገለጸው፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#በኢቲዮጵያ "የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀመሩ!!! @በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ ከ11 ክፍለከ
+2
#በኢቲዮጵያ "የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀመሩ!!! @በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ ከ11 ክፍለከተሞች የተውጣጡ የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመግባት ላይ ናቸው፡፡ @በተጨማሪም ተፈታኞች ወደ ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ የአዲስ አበባ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ፌደራል ቴክኒክና ስልጠና ኢንስቲትዩት እየገቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ @በአዲስ አበባ ደረጃ 24 ሺህ 775 የማኅበራዊ ሣይንስ ተማሪዎችፈተና ይወስዳሉ መባሉን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡ @ፈተናው ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#የጋምቤላ ክልል "ዲማ ወረዳ የሙርሌ ታጣቂዎች የሚያደርሱት ጥቃት ከአቅሜ በላይ "ሆኖብኛል"አለ!!! @በጋምቤላ ክልል አኝዋክ ብሔረሰብ ዞን ዲማ ወረዳ፣ በአካባቢው ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች በተጨማሪ ከደቡብ ሱዳን ድንበር አቋርጠው በሚገቡ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የሚፈጸመው ተዳጋግሚ ጥቃት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የዲማ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ገልጿል፡፡ @የዲማ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ኡመድ ኦቶ፤ "ለደቡብ ሱዳን እና ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል አጎራባች የሆነው የዲማ ወረዳ በአካባቢው ከሚንቀሳቀሱ ሕገወጥ ታጣቂዎች በተጨማሪ፤ ከደቡብ ሱዳን ተነስተው ወደ ወረዳው የሚገቡ ታጣቂዎች በተደጋጋሚ የሚያደረሱት ጥቃት ከወረዳው አቅም በላይ ሆኗል።" ብለዋል፡፡ @ኃላፊው አክለውም፤ ታጣቂዎቹ በወረዳው በሰላም የሚኖሩ ዜጎችን እንደሚገድሉ፣ መኖሪያ ቤቶችን እንደሚያቃጥሉ እና የቤት እንስሳትን እንደሚዘርፉ ነው የገለጹት፡፡ @ታጣቂዎቹ ከዲማ ወረዳ በተጨማሪ በክልሉ በሚገኙ የአኝዋክ እና የኑዌር ብሔረሰብ ዞን ውስጥ ባሉ ወረዳዎች ላይ ጥቃት እያደረሱ መሆኑን በመጠቆም፤ ለአብነትም ባለፈው ዕሮብ ሐምሌ 12/2015 በአቦል ወረዳ በጠራራ ጸሐይ 12 ነዋሪዎችን መግደላቸውን ገልጸዋል፡ @በአሁኑ ወቅት የመከላከያ ሠራዊት ወደ ወረዳው ገብቶ የአካባቢውን ሰላም እያስከበረ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው፤ "ይሁን እንጂ ታጣቂዎቹ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በማይኖሩባቸው አካባቢዎች እየተዟዟሩ ጥቃት መፈጸማቸውን ቀጥለዋል።" ነው ያሉት። @በክልሉ ባለፈው ዕሮብ ሐምሌ 12/2015 የአኝዋክና ኑዌር ጎሳዎች በሚገናኙባቸው የኢታንግ ልዩ ወረዳ ቀበሌዎችና በጋምቤላ ከተማ በተከሰተ ግጭት ከ30 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች መግለጻቸው ይታወሳል። አዲስ ማለዳ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content
+3

#የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ "የሚያጠቡ" ተፈታኞች ሞግዚት ይዘው እንዲገቡ ተፈቀደ!!! @የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ የሚያጠቡ ተፈታኞች አንድ ሴት
+1
#የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ "የሚያጠቡ" ተፈታኞች ሞግዚት ይዘው እንዲገቡ ተፈቀደ!!! @የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ የሚያጠቡ ተፈታኞች አንድ ሴት ሞግዚት ይዘው እንዲገቡ መፈቀዱን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ @መውለጃ ወራቸው የደረሰ ነፍሰ ጡር እና ጡት የሚያጠቡ ሴት ተፈታኞች በሚቀጥለው ዓመት ተዘጋጅተው እንደ መደበኛ ተፈታኝ ቢፈተኑ እንደሚመከር አገልግሎቱ አስገንዝቧል፡፡ @ይሁን እንጅ ለመፈተን የወሰኑ ከሆነ ጡት የሚያጠቡት ተፈታኞች አንድ ሴት ሞግዚት ይዘው በመግባት እንዲፈተኑ ተገቢው ድጋፍ እንደሚደረግላቸውም አመላክቷል፡፡ @የተፈታኞች መብትና ግዴታ እንዲሁም የተከለከሉ ነገሮች በተፈታኟና በሞግዚቷ ላይ ተግባራዊ እንደሚደረጉም አገልግሎቱ አሳስቧል፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#የትግራይ ክልል አባቶች "ለ6 ኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ሰጡ!!! @ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የትግራይ አባቶች እንቅስቃሴ እንዲያስቆም መንግስትንም ጠይቃ ነበር። @በትግራይ ክልል የሚገኙ አባቶች ለ6 ኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የትግራይ አባቶች ኤጲስ ቆጾሳትን የመሾም እንቅስቃሴ እንዲያቆሙ አሳስባ ነበር። @ቤተክርስቲያኗ ይህን የትግራይ አባቶች እንቅስቃሴ እንዲያስቆም መንግስትንም ጠይቃ ነበር።የትግራይ አባቶች የቤተክርስቲያኗን ማሳሰቢያ በመተው ኤጲስ ቆጾሳትን መረጡ ቤተክርስቲያኗ 9 ኤጲስ ቆጶሳትን ሾመች የትግራይ አባቶች የቤተክርስቲያኗን ማሳሰበያ ወደጎን በመተው በዛሬው እለት በአክሱም የ6 ኤጲስ ቆጾሳት በዓለ ሲመት ማከናወናቸውን የትግራይ ቴሌቪዥን ዘግቧል። በዚህም መሰረት 1. ብፁእ አቡነ ሊባኖስ- የደቡብ ትግራይ ማይጨው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ 2. ብፁእ አቡነ ናትናኤል- የምዕራብ ትግራይ ሑመራ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ 3. ብፁእ አቡነ ኣረጋዊ- የትግራይ መንበረ ሰላማ ቤተክህነት ዋና ፀሓፊ 4. ብፁእ አቡነ ዮሃንስ- በደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካዔል ካቴድራል ቅዱስ ፍሬ ምናጦስ ኣቡነ ሰላማ መንፈሳዊ ኮሌጅ ኃላፊ 5. ብፁእ አቡነ እምባቆም የደቡብ ምብራቅ ትግራይ ሀረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ 6. ብፁእ አቡነ አትናቴዎዮስ - በአሜሪካ ቨርጂኒያ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተደርገው ተሾመዋል። @በትግራይ አባቶች እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መካከል አለመግባባት የተፈጠረው፣ የትግራይ አባቶች ቤተክርስቲያኗ ጦርነት አላወገዘችም በሚል ነበር። @ቅሬታ ያነሱት አባቶችም "የትግራይ መንበረ ሰላማ ቤተክህነት" ማቋቋማቸው እና ከቤተክርስቲያኗ አደረጃጀት መውጣታቸውን ማስታወቃቸው ይታወሳል። ቤተክርስቲያኗ ከትግራይ አባቶች ጋር ያለውን አለመግባባት በውይይት ለመፍታት ጥረት ማድረጓ ይታወሳል። @የቤተክርስቲያኗ ቅዱስ ሲኖዶስ ሰኔ 28፣ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ህዝበ ትግራይን ይቅርታ ጠይቃ ችግሩን በውይይት ለመፍታት የሉኡክ ቡድን ወደ መቀሌ መላኳ ይታወሳል። @ይሁን እንጅ የቤተክርስቲያኗ ልኡክ በመቀሌ ከትግራይ አባቶች ጋር ሊያደርግ የነበረው ውይይት አለመሳካቱን እና ይህም እንዳሳዘናት ገልጻ ነበር። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content
+2

photo content
+9

#ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል!!! @አዲሷ ተሿሚ ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከዚህ ቀደም የቱሪዝም ሚንስትር ዲዔታ ፣ በውጪ ጉዳይ ሚር የዲያስ
#ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል!!! @አዲሷ ተሿሚ ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከዚህ ቀደም የቱሪዝም ሚንስትር ዲዔታ ፣ በውጪ ጉዳይ ሚር የዲያስፖራ አገልግሎትና በውጪ ሀገር በዲፕሎማቲክ ሚስዮን ውስጥ ይሰሩ እንደነበር የተገኘው መረጃ ያመለክታል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርና ሌሎች ሁለት ም/ዳይሬክተሮች ከስልጣናቸው መነሳታቸው ተነገረ!!! @የኢቲዮጵያ የኢሚግሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ብሩህተስፋ ሙልጌታን ጨምሮ ሌሎች
#የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርና ሌሎች ሁለት ም/ዳይሬክተሮች ከስልጣናቸው መነሳታቸው ተነገረ!!! @የኢቲዮጵያ የኢሚግሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ብሩህተስፋ ሙልጌታን ጨምሮ ሌሎች ሁለት ም/ዳይሬክተሮች "ለጊዜው ግልጽ ባሎነ ምክንያት ከስልጣን መነሳታቸውን ተዘግቧል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#በደብረ ማርቆስ ከተማ ተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 18 እነችፎ ቡልቸድ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ!!! @በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ትናንት ምሽት 12፡00 ላይ
+3
#በደብረ ማርቆስ ከተማ ተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 18 እነችፎ ቡልቸድ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ!!! @በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ትናንት ምሽት 12፡00 ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ÷ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎች ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል መባሉን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መረጃ ያመላክታል፡፡ @አደጋው የደረሰው÷ ከደብረ ማርቆስ ወደ መካልያ እና ከአዲስ አበባ ወደ ባሕርዳር ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች በመጋጨታቸው ነው፡፡ @በዚህም ከደብረ ማርቆስ ወደ መካልያ ይጓዝ በነበረው ተሸከርካሪ ውስጥ የነበሩ 3 እንዲሁም ከአዲስ አበባ ወደ ባሕርዳር ይጓዝ ከነበረው ደግሞ 2 ሰዎች ወዲያውኑ ሕይወታቸው ማለፉ ነው የተገለጸው፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#በቤኒሻንጉል ታጣቂዎቹ በለሊት ከነ "መሳሪያቸው ወደ ጫካ ገብተዋል"፦ ከንቲባ አቶ ጊሳ ዙፋህ!!! @በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፤ ግልገል በለስ " የሰላም ጥሪ ተቀብለው መጡ " የተባሉ ታጣቂዎች ከነትጥቃቸው ወደ ጫካ ተመልሰው ገብተዋል።ይህን ጉዳይ በተመለከተ የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጊሳ ዙፋህ ለዶቼ ቨለ ቃላቸውን ሰጥተው ነበር። @ከንቲባው ፤ ከሚያዚያ 24 ጀምሮ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የመጡ የሰላም ተመላሾች በከተማው ለ2 ወራት ያህል መኖራቸውን ገልጸዋል። @ከዛሬ ሁለት ቀን በፊት ወደ ተሀድሶ ስልጠና እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት ተደርጎ ባለበት ሰዓት ባልታወቀ ምክንያት ታጣቂዎቹ በለሊት ከነ መሳሪያአቸው ወደ ጫካ መግባታቸውን አብራርተዋል፡፡ @ታጣቂዎቹ በሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱ ለማደረግ ክትትል እየተደረገ ነው ብለዋል። @በሌላ በኩል ፤ የጉሙዝ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ በመተከል ዞን ውስጥ የተከሰቱ የጸጥታ ችግሮችን እና የታጣቂዎችን እንቅስቃሴ ከፓርቲው ጋር ለማገናኘት እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን እቃወማለሁ ብሏል።ፓርቲው ታጥቆ የሚንቀሳቀስ ሀይል እንደሌለው ገልጿል። @በቅርብ " የሰላም ተመላሽ " ተብለድ በመተከል ዞን ግልገል በለስ የነበሩ ታጥቂዎችን የጉህዴን ታጣቂዎች ናቸው በማለት " በድርጅቱ ስም መነገድ የሚፈልጉ " አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ፓርቲው አሳስቧል። @በካምፕ ውስጥ የነበሩ ከአንድ መቶ የሚበልጡ የሰላም ተመላሽ የተባሉ ታጣቂዎች ወደ ጫካ መመለሳቸውን ፓርቲው ገልጿል። @ፓርቲው፤ ከጥቅምት 9/2015 ዓ.ም አንስቶ ከመንግስት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሰረት በስሙ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎቹን በሰላማዊ መንገድ ትጥቅ እንዲፈቱ ማድረጉን አስረድቷል። @በተቀመጠው ስምምነት መሰረት በተዘጋጁ ዘርፎች ወደ ስራ መሰማራታቸውንም አመልክቷታ።በአሁኑ ጊዜ በፓርቲው ስም ታጥቆ የሚንቀሳቀስ ሐይል አለመኖሩን አሳውቋል። @ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከፓርቲያቸው ጋር ግንኙነት የሌላቸው በርካታ ታጣቂዎች ከመንግስት ጋር በመስማማት በሰላማዊ መንገድ ወደ ካምፒ መግባታቸውን ያሳወቀው ጉህዴን " በሚያዚያ ወር መጨረሻም ወደ ግልገል በለስ ከተማ የገቡ ታጣቂዎች ከፓርቲው ጋር ግንኙነት የለላቸው እና መንግስት ያደረገላቸውን ሰላማዊ ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ናቸው " ብሏል። @በዞኑ እና ሌሎች ስፍራዎች የሚከሰቱ የጸጥታ ችግሮችን ከፓርቲው ጋር ለማገናኘት የሚደረጉ ጥረቶችን ተቀባይነት የላቸውም ያለው ጉህዴን " በታጣቂዎች ለሚደርሱት ጥቃቶችም ድርጅቱ ኃላፊነት አይወስድም " ሲል አስረግጧል። @በግልገል በለስ ከተማ ሰነ 30 ቀን 2015 ዓ.ም በታጣቂዎች በደረሰው ጥቃት ጸጥታ ሐይሎችን ጨምሮ 11 ሰዎች ህይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መረጃ ያመለክታል፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content
+3

#የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት እንዲሳካ አስተዋጽዖ ላደረጉ "የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽን ዕውቅና ተሰጠ!!! @የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሪቶሪያው ሰላም ስም
+4
#የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት እንዲሳካ አስተዋጽዖ ላደረጉ "የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽን ዕውቅና ተሰጠ!!! @የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሪቶሪያው ሰላም ስምምነት እንዲሳካ አስተዋጽዖ ላደረጉ የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላም እና ደህንነት ኮሚሽን እንዲሁም ቡድን የእውቅና መርሐ ግብር አካሄደ። @የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በቅርቡ አፍሪካ ህብረት ላደረገው አስተዋጽዖ በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የሰጠችውን እውቅና አስታውሰዋል፡፡ @በዛሬው ዕለትም በአፍሪካ ኅብረት ለሚመራው የሰላም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ስኬት ለፖለቲካ ጉዳዮች፣ ሰላምና ደህንነት አመራር እና ቡድኑ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የእውቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪና ወላጅ አባቷ ከምርቃት ሲመለሱ በትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተነገረ!!! @በዛሬው እለት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከሱልልታ ከተማ አቅራቢ በምትገኘው ኮሰ
+1
#የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪና ወላጅ አባቷ ከምርቃት ሲመለሱ በትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተነገረ!!! @በዛሬው እለት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከሱልልታ ከተማ አቅራቢ በምትገኘው ኮሰ በር አካባቢ ከቀኑ 11:30 በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አልፏል። @ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ፅጌ 16 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ሀይሩፍ ተሽከርካሪ 65 መንገደኞችን ካሳፈረ ከህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ጋር ተጋጭቶ አደጋው ደርሷል። @በአደጋው የሀይሩፉ አሽከርካሪን ጨምሮ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን በሱልልታ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር ዋና ሳጅን ደፋሩ ምትኩ ተናግረዋል። @ከሟቾቹ መካከል የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪና ወላጅ አባቷ ከምርቃት ሲመለሱ በትራፊክ አደጋው ህይወታቸው ሲያልፍ የተመራቂዋ ታናሽ ወንድም የሆነ የ 16 ዓመት ታዳጊ በአደጋው ክፉኛ ቆስሏል። @በአደጋው ህይወታቸውን ካጡ አምስት ሰዎች በተጨማሪ ሶስት ሰዎች ላይ ከባድ ስድስት ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን ቁጥጥር ዋና ሳጅን ደፋሩ ምትኩ ለብስራት ሬዲዮና ቲቪ ጨምረው ተናግረዋል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content
+1

#ትግራይ ክልል!!! @በትግራይ ክልል "የንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኤጲስ ቆጶሳት በዓለ ሲመት እየተከናወነ መሆኑ ተሰምቷል። *በዚህም፦ 1.ንቡረ ዕድ መሓሪ - አቡነ ሊባኖስ 2.ቆሞስ ኣባ ዘሥላሴ -
+9
#ትግራይ ክልል!!! @በትግራይ ክልል "የንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኤጲስ ቆጶሳት በዓለ ሲመት እየተከናወነ መሆኑ ተሰምቷል። *በዚህም፦ 1.ንቡረ ዕድ መሓሪ - አቡነ ሊባኖስ 2.ቆሞስ ኣባ ዘሥላሴ - አቡነ ናትናኤል 3.ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ - አቡነ ኣረጋዊ 4.ቆሞስ አባ ኃ/ሚካኤል - አቡነ ዮሐንስ 5.ቆሞስ ኣባ ጽጌገነት - አቡነ ኣትናቴዎስ 6.ኣባ ኤልያስ - አቡነ ዕንባቆም በሚል በዓለ ሲመቱ ዛሬ ሐምሌ 15 ቀን 2015 ዓ.ም እየተካሄድ ነዉ። @ዛሬ ሐምሌ 15 ቀን 2015 ዓ.ም የአስኬማ ፀሎት የተደረገ ሲሆን ዋናው በዓለ ሲመት ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ እንደሚደረግ የክልሉ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል። @በዚህ ዘገባ ላይ ተጨማሪ መረጃዎች ተከታትለን የምናቀረብ ይሆናል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

*የቀጠለ👇👇👇  በጋምቤላ ክልል በተደጋጋሚ ጊዜ በኑዌር እና በአኝዋ ጎሳዎች መካከል የሚነሱ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሔን እንዲያገኙ የሃይማኖት አባቶች፣ የጎሳ መሪዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በሁለቱም ጎሳዎች ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ሚዲያዎች፣ በአካባቢዎቹ የሚንቀሳቀሱ ዓለም አቀፍ እና አገር በቀል ድርጅቶች፣ ሲቪል ማኅበራት እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን አስተዋጾ እንዲያበረክቱ ኢሰመጉ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ *ኢሰመጉ "አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵ ያ

*የቀጠለ👇👇👇 ከአካባዎቹ ካሰባሰባቸው መረጃዎች ለመረዳት ችሏል፡፡ በተጨማሪም በደቡብ ሱዳን የተነሳውን የእርስ በእርስ ግጭት ተከትሎ በርካታ ቁጥር ያላቸው የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በጋምቤላ ክልል በሚገኙ አምስት የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሰፈሩ ሲሆን የስደተኞቹ ቁጥር መጠለያ ጣቢያዎቹ ከሚችሉት አቅም በላይ መሆኑንና የሰፈሩባቸው አካባቢዎች ውስጥ ያሉት አንዳንድ የተቀባይ ማህበረሰቦች ከስደተኞቹ ጋር ባለው የጎሳ ልዩነት ምክንያት የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው እና ይህም ጉዳይ ስደተኞቹን እና ተቀባይ ማህበረሰቦችን ባማከለ ውይይት ላይ በተመሰረተ ዘላቂ መፍትሔ ሊፈታ እንደሚገባውና ይህ ካልሆነ ግን ችግሮች ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ኢሰመጉ ከአካባቢዎቹ ካሰባሰባቸው መረጃዎች ለመረዳት ችሏል፡፡ ተያያዥ የህግ ግዴታዎች፡ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች መግለጫ (UDHR) አንቀጽ 3፣ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል-ኪዳንም (ICCPR) በአንቀጽ 6(1) እና 9(1) ላይ እያንዳንዱ ሰው በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነቱ የመጠበቅ መብት እንዳለው ያረጋግጣል። ይህንኑ መብት በማረጋገጥ፣ መንግሥታት በቃል-ኪዳኑ (ICCPR) የተረጋገጡትን መብቶች በግዛታቸው የማክበር፣ የማስከበርና የማሟላት ግዴታ እንዳለባቸውም በአንቀጽ 2(1) እና 2(2) ይደነግጋል። የአፍሪካ ቻርተር በሰዎች እና ህዝቦች መብቶች (ACHPR) አንቀጽ 4 ማንኛውም ግለሰብ በሕይወት የመኖር መብቱና የአካሉ ደህንነት መብቱ ሊከበርለትና ሊጠበቅለት እንደሚገባና እነዚህን መብቶቹን በዘፈቀደ ሊነፈግ እንደማይችል ተመላክቷል። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 14 “ማንኛውም ሰው ሰብዓዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነትና የነጻነት መብት አለው” ሲል ይደነግጋል። በተመሳሳይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 15 ማንኛውም ሰው በሕይወት የመኖር መብት እንዳለውና በሕግ ከተደነገገው ውጪ ሕይወቱን ሊያጣ እንደማይችል በግልፅ ደንግጓል፡፡ በተመሳሳይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ-መንግስት በአንቀጽ 16 ላይ ማንም ሰው በአካሉ ላይ ጉዳት እንዳይደርስበት የመጠበቅ መብት አለው ሲል ያስቀምጣል፡፡ በእነዚህ ዓለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ህጎች ላይ የመንግስት ዋነኛ ኃላፊነት የዜጎችን መብት የማከበር፣ የማስከበር እና የሟሟላት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ የኢሰመጉ ጥሪ፡  የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት በክልሉ በተደጋጋሚ በአኝዋ እና በኑዌር ጎሳዎች መካከለ ለሚነሳው ግጭት ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ፣  በጋምቤላ ክልል በተለይም ውጥረት በተስፋፋባቸው በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ የክልሉ መንግስት ያለውን ስጋት እንዲቆጣጠርና የሰዎችን ሰብዓዊ መብቶች የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣  በተደጋጋሚ በጋምቤላ ክልል የጎሳ ግጭት በሚነሱባቸው የአኝዋ እና የኑዌር ጎሳዎች በሚጋሯቸው በተለይም በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ ላይ የክልሉ መንግስት በቂ የሆነ የጸጥታ ኃይሎችን እንዲያሰማራ እና በእዚህ ረገድ የፌደራል መንግስት ጸጥታውን በማስከበር ድጋፍ እንዲያደርግ፣  በጎሳ ግጭቶች ላይ በተለየ መልኩ ተጎጂ ለሆኑ እንደ ሴቶች፣ ህጻናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን እና ሌሎችም ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ትኩረት በመስጠት የክልሉ መንግስት ጥበቃ እና ድጋፍ እንዲያደርግ፣  በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች በክልሉ የጎሳ ግጭቶች እንዲባባሱ ቅስቀሳን የሚያደርጉ አካላት ከእዚህ ድርጊት እንዲቆጠቡ እና ይሀን ድርጊት የሚፈጽሙትንም መንግስት አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ እንዲያደርግና ቁጥጥር እንዲያደር።