en
Feedback
Shien ekawuch

Shien ekawuch

Open in Telegram
869
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1230 days
Posts Archive
#ሰሜ ወሎ ጉባላፍቶ አሳዛኝ መረጃ!!!! @በሰሜን ወሎ ዞን የጉባላፍቶ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ገብሬ ገበያው ትናንት ምሽት በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል። @ጥቃቱ በማን
+1
#ሰሜ ወሎ ጉባላፍቶ አሳዛኝ መረጃ!!!! @በሰሜን ወሎ ዞን  የጉባላፍቶ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ገብሬ ገበያው ትናንት ምሽት በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል። @ጥቃቱ በማን እንደተፈፀመ አልታወቀም።በአማራ ክልል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተመሳሳይ ጥቃቶች ተበራክተዋል። @ከአቶ ግርማ የሽጥላ ግድያ በኋላ የደብረብርሃን ፖሊስ አዛዥ፣የሸዋሮቢት አስተዳደርና ፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ፣የደጀን ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊና ምክትል ሃላፊ በተመሳሳይ ጥቃት ህይወታቸውን ካጡት የመንግስ የስራ ሃላፊዎች ተጠቃሽ ናቸው። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#ጎጎት ለጉራጌ" አንድነትና ፍትህ ፓርቲ በምስራቅ መስቃን ወረዳ የተፈፀመውን ግድያ አስመልክቶ የሐዘን መግለጫ አውጥቷል!!! @ፓርቲው በመግለጫው እንዳለው አንፃራዊ ሰላም አግኝቶ በነበረው የምስራቅ መስቃን‐ማረቆ አካባቢ ዳግመኛ ግጭት አገርሽቶ ባለፉት ጥቂት ቀናት ተከታታይ የህይወት፣ የአካል እና የንብረት ጉዳት ደርሷል። @ሐምሌ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በበቼ ቀበሌ 2 ተማሪዎች ጨምሮ 4 ሰዎች፤ ሐምሌ 13 ቀን 2015 ዓ.ም በእንሴኖ ኡስሜ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጋሮሬ ተብሎ በሚጠራ መንደር 2 ሰዎች፤ አርብ ሐምሌ 14 ቀን 2015 ዓ.ም. 1 ሰው፤ ሐምሌ 16 ቀን 2015 ዓ.ም 1 ሰው፣ እንዲሁም ቅዳሜ ሐምሌ 22 ቀን 2015 ዓ.ም በዲዳ ቀበሌ ገበያ በሚሄዱ ሰዎች ላይ በተከፈተ የተኩስ እሩምታ 8 ሰዎች ተገድለዋል ብሏል፡፡ @በነዚህ ጥቂት ቀናት ብቻ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 18 ደርሷል፡፡ በብዙ ሰዎች ላይ የአካል እና ንብረት ጉዳትም ደርሷል ነው ያለው። @ጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትህ ፓርቲ በወገኖቻችን ላይ በደረሰው የሞት፣ የአካል እና ንብረት ጉዳት የተሰማው ጥልቅ ሐዘን ይገልፃል። አካባቢው ለአመታት በዘለቀ ግጭት ሲታመስ ቆይቶ በቅርቡ በተደረገ ዕርቅ የሰላም አየር መተንፈስ ጀምሮ የነበረ ሲሆን ከቅርብ ሳምንታት ጀምሮ በጦር መሳሪያ የታገዙ ግድያዎች እየተበራከቱ መጥተው አካባቢውን ወደለየለት ማህበረሰባዊ ግጭት እንዳያስገቡት ከፍተኛ ስጋት መደቀኑን በመግለጫው አሳውቋል። @ጉዳዩን የበለጠ አሳሳቢ የሚያደርገው ይህ ሁሉ ሲሆን የደቡብ ክልል አስተዳደር፣ የጉራጌ ዞንም ሆነ የሁለቱ ወረዳ አስተዳደሮች ስለ ጉዳዩ ምንም አለማለታቸውን ተችቷል። @ክስተቱ ህዝባችን ምን ያህል ተጋላጭ እና መሪ አልባ እንደሆነ ያመላከተ ጉዳይ ነው ብለን እናምናለን ብሏል። በመሆኑም: ‐ @በጉራጌ ዞን በተለይም በምስራቅ መስቃን ወረዳ እና አካባቢው እየተፈጠሩ ስላሉ ግጭቶች እና በዚህ ሳቢያ በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ እየደረሰ ስላለው ጉዳት፣ ስለ ግጭቱ መነሻ እና እየተወሰዱ ስላሉ የእርምት እርምጃዎች በየ ደረጃው የሚገኙ የመንግስት አካላት ግልፅ ማብራሪያ እንዲሰጡ:: @የህዝብን ደህንነት ማስጠበቅ የመንግስት ቀዳሚ ተግባር ሆኖ ሳለ ይህንን ኃላፊነታቸው መወጣት ተስኗቸው ለዜጎች ህይወት፣አካል እና ንብረት መጥፋት ምክንያት በሆኑ የፀጥታ እና የአስተዳደር አመራሮች ላይ አፋጣኝ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ፣ @በግጭቱ ተዋናይ የሆኑ ወገኖች በአስቸኳይ በህግ ጥላ ስር ውለው አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድባቸው @ችግሩ ወደ ከፋ ደረጃ ከመድረሱ በፊት በአካባቢው በቂ ቁጥር ያለው እና ገለልተኛ የፀጥታ ኃይል እንዲሰፍር ጠይቋል። @በመጨረሻም በጉራጌ ዞን የተለያዩ ቦታዎች ግጭት ለመቀስቀስ የሚደረገው ጥረት ህዝቡን በፀጥታ ስጋት ውስጥ በመክተት የጉራጌን ህዝብ የክልል አደረጃጀት ጥያቄ ለመቀልበስ የሚደረግ ጥረት አካል እንደሆነ እንገነዘባለን። @በመሆኑም ይህ ኃላፊነት የጎደለው ሴራ በአስቸኳይ እንዲቆም እና የጉራጌ ህዝብ የክልል አደረጃጀት ጥያቄ በአስቸኳይ ተፈፃሚ እንዲሆን በማለት ፓርቲው በመግለጫው ጠይቋል። *ዝርዝሩን "በቴሌግራም" ቻናላችን ገብተው ይመልከቱ👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content

#አሳዛኝ መረጃ!! @ትናንት ማታ በሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ከተማ በነበረው ተኩስ 7 ንፁሃን ሰዎች መሞታቸውን ተነገረ። @ ከሟቾቹ መካከል ውስጥ ሴት አለች፣ የቆሰሉ ወደ ደብረብርሃን ሆስፒታል ሪፈር
#አሳዛኝ መረጃ!! @ትናንት ማታ በሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ከተማ በነበረው ተኩስ 7 ንፁሃን ሰዎች መሞታቸውን ተነገረ። @ ከሟቾቹ መካከል ውስጥ ሴት አለች፣ የቆሰሉ ወደ ደብረብርሃን ሆስፒታል ሪፈር ተጽፎላቸው በዛው እየታከሙ እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#ሸዋሮቢት ከተማ ላይ ንፁኃን እየተገሉ መሆኑ ተነገረ!!! @ሽዋ ሸዋሮቢት ከተማና አካባቢው ላይ የአገዛዙ ሀይሎች ከትላንት ምሽት ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በንፁኃን ላየሰ በመተኮስ የብዙ ንፁኃን ህይወት እየተቀጠፈነ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ተናግረዋል። @የአገዛዙ ወታደሮች ቤት ላይ ተኩሰው የገደሏቸውን የባልና ሚስት አስከሬን እንዳይነሳ ከልክለዋል። የሰው ህይወት እንደቅጠል እየረገፈ ስለሆነ አገዛዙ በአካባቢው ያስገባውን ሀይል እንዲያስወጣ ነዋሪዎቹ ጠይቀዋል @ወንድ ልጅ የሆነ ሁሉ ከቤት መውጣት ከማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል ያሉት ምንጮች የአገዛዙ ሀይል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለመግታት ሁሉም ሊረባረብ ይገባል ብለዋል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content

#ፕሬዝዳንት ፑቲን “አፍሪካ አዲስ ከሀይል ማዕከል እየሆነች ነው” አሉ!!! @ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ በፒተርስበርግ ተጠናቋል አፍሪካ አዲስ ከሀይል ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ። @ላለፉት ሁለት ቀናት በፒተርስበርግ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ተጠናቋል።የሩሲያ ፕሬዝዳንት በጉባኤው መዝጊያ ላይ ባደረጉት ንግግር የአፍሪካ የኢኮኖሚ እና ፖለቲካ ሚና እያደገ መጥቷል ማለታቸውን አርቲ ዘግቧል። @ሩሲያ ለአፍሪካ ሀገራት የ23 ቢሊየን ዶለር እዳ ሰርዛለች- ፑቲን ።ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ከዶላር ውጪ የንግድ ልውውጥ ክፍያዎችን ታደርጋለች- ፑቲን። @"የምዕራባዊያን ሀገራት ተጽዕኖ በተቃራኒው እየቀነሰ መጥታል" ያሉት ፕሬዝዳንቱ "አፍሪካ አዲስ ከሀይል ማዕከል እየሆነች ነው" ሲሉም አክለዋል።ይሁንና በአፍሪካ አሁንም የቅኝ ግዛት አመለካከት አልተወገደም የሚሉት ፕሬዝዳንት ፑቲን ይህ አመለካከት በቀድሞ ቅኝ ገዢ ሀገራት በግልጽ ይንጸባረቃልም ብለዋል። @ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር የበለጠ ተቀራርባ መስራት እንደምትፈልግ እና የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኑነቱ እያደገ እንደሚሄድም ተናግረዋል። @ዓለም አቀፍ ግንኙነቱ የጋራ ጥቅምን መሰረት ባደረገ መንገድ እንዲመራ ሩሲያ እና አፍሪካ የየራሳቸውን ሀላፊነቱ መወጣት እንዳለባቸውም ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል። ሩሲያ ከኡፍሪካ ጋር በሚኖራት የንግድ ግንኙነት በዶላር መገበያየት እንደማትፈልግም ፕሬዝዳንት ፑቲን ገልጸዋል። @ፕሬዝዳንቱ አክለውም ሀገራት በራሳቸው እና ያመኑበትን የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካ እና የልማት ፖሊሲዎችን የመከተል ነጻነት መከበር አለበት ብለዋል። @የስርዓተ ጾታ፣ ዲሞክራሲ እና ሰው ልማት ስም በታዳጊ ሀገራት ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን መታገል ይገባል ያሉት ፕሬዝዳንት ፑቲን በሀገራት ላይ የሚጣሉ @የተናጠል ማዕቀቦችንም ተቃውመዋል። የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ የ49 ሀገራት ተወካዮች የተሳተፉበት ሲሆን ከተሳታፊዎች መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ የ17 ሀገራት ጠቅላይ ሚንስትር እና ፕሬዝዳንቶች ተሳትፈዋል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content

#ቻይናዊው ሚሊየነር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን "ለ27ኛ ጊዜ መፈተናቸው ተነገረ!!! @በ50ዎቹ አጋማሽ የሚገኙት ቻይናዊው ሚሊየነር ሊያንግ ሺ በንግድ ስራቸው አንቱታን ያተረፉ ስኬታማ ሰው ናቸው።
#ቻይናዊው ሚሊየነር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን "ለ27ኛ ጊዜ መፈተናቸው ተነገረ!!! @በ50ዎቹ አጋማሽ የሚገኙት ቻይናዊው ሚሊየነር ሊያንግ ሺ በንግድ ስራቸው አንቱታን ያተረፉ ስኬታማ ሰው ናቸው። @ሺ አንድ ነገር ግን ሊሳካላቸው አልቻለም፤ በታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ገብቶ መማር የሚያስችል ፈተናን ማለፍ። @ሚሊየነሩ ከፈረንጆቹ 1983 (በ16 አመታቸው) ጀምሮ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (“ጋካኦ”) ለ26 ጊዜ ቢወስዱም ማለፊያውን ነጥብ አላገኙም። ዘንድሮም ለ27ኛ ጊዜ ተፈትነዋል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#በሰፈሩት ቁና አይቀርም ፓለቲካ እና ጭካኔወቹ "ሌሎች ሊማሩበት የሚገባ እንድሁም አለምን ያሳዘነ ፎቶ!!! @ይህ ከዚህ በታች በፎቶ የምትመለከቱት ሰው ኮሌኒየል ኢብራሂም ሸምሰዲን ይባላል ድሮ የሱዳን መከላከያ ሚኒስቴር የነበረ ሰው ነበር ። @በ1995 በሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኡመር ሀሰን አልበሺር ሴራ ተከሶ ዘብጥያ ወረደ የሱዳን ፕሬዝዳንት ኡመር አልበሽርም የህብረተሰቡ ጥያቄ ኮሌኑየሉ የት ገባ የሚል ጥያቄ በየቀኑ ማስተናገድ ጀመሩ ውትወታ የበዛባቸው ኡመር አልበሽርም ለህዝቡ እንዲህ በማለት መለሱ። @በ 2008 በተከሰከሰች የአውሮፕላን አደጋ ምከንያት የኢብራሂም ሸምሰዲን ህይወቱ አልፏል በማለት ለህዝቡ አወጁ።ነገር ግን በገሀድ የነበረው እውነት ሌላ ነገር ነበር።የመከላከያው ሚኒስተር ኮሌኒየል ኢብራሂም ሸምሰዲን አልሞተም!! @ኡመር ሀሰን አልበሺር ከመሬት በታች በሆነ ድብቅ እስር ቤት አስሮት ከአለም ህዝብ ተገልሎ በጠባብየ ትንሽ መቃብር ኮሌነየሉ ህይወቱን ገፋ። ብዙ ስቃዬችን እና መከራወችን አስተናገዴ ፣በመጨረሻም ኡመር አልበሽር ከስልጣን መንበሩ ሲለቅ ኮሌኒየል ኢብራሂም በህይወት እንዳለ አለም አወቀ። @ፖለቲከኞች የዚህን ያህል ጨካኝ ናቸው ኡመር ሀሰን አልበሺር እንደዚህ አድርጓል እሱም በተራው ዛሬ ዘብጥያ ወርዷል። @በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም። @የእኛም ሀገር መንግስት ጨቋኝ ካድሬ በሰፈሩት ቁና መስፈር አይቀርም እና ከጨቋኙ ኡመር አልበሽር ተማሩ። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content
+2

#የቁጭ አጠ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ከእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲያጓጉዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ተገልብጦ ጉዳት ደረሰ!!! @በቀን 21/11/2015 አ/
#የቁጭ አጠ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ከእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲያጓጉዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ተገልብጦ ጉዳት ደረሰ!!! @በቀን 21/11/2015 አ/ም ከምሽቱ 1:30 አካባቢ የቁጭ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ከእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ይዞ ሲጓጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተገልብጦ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት በተፈታኝ ተማሪዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። @እስካሁን በደረሰን መረጃ መሰረት እስካሁን ምንም አይነት ሞት እንደሌለ እና ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት መድረሱ እና የተጎዱ ተማሪዎች በአስቸኳይ ወደ ህክምና እንደተላኩ ታውቋል ። ምሽት ላይ የሚደረግ ጉዞ እጅግ አደገኛ ነው እንጠንቀቅ። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#ሩሲያ ለአፍሪካ ሀገራት የ23 ቢሊየን ዶለር የእዳ ስረዛ ማደረጓን ፕሬዝዳንት ፑቲን ገለጹ!!! @ፕሬዝዳንት ፑቲን በሴንት ቢተርስበርግ በተካሄደው 2ኛ የሩሲያ አፍሪካ ጉባዔ የውይይት መድረክ ላይ ባ
#ሩሲያ ለአፍሪካ ሀገራት የ23 ቢሊየን ዶለር የእዳ ስረዛ ማደረጓን ፕሬዝዳንት ፑቲን ገለጹ!!! @ፕሬዝዳንት ፑቲን በሴንት ቢተርስበርግ በተካሄደው 2ኛ የሩሲያ አፍሪካ ጉባዔ የውይይት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው ሀገራቸው ለአፍሪካ የእዳ ስረዛ ማድረጓን ያስታወቁት። @ፑቲን የእዳ ስረዛው በደፈናው ለአፍሪካ ሀገራት እንደተደረገ እንጂ ለየትኛው ያክል ምን ያክል እዳ ተሰረዘ የሚለው ላይ ማብራሪያ አልሰጡም። @ፑቲን አክለውም ሩሲያ የአፍሪካ ሀገራትን የዕዳ ጫና ለማቃለል በሚደረገው ጥረትም እየተሳተፈች መሆኑን አስታውቀዋል። @ዝርዝሩን በተከታዩ "ቴሌግራም" ያንብቡ👇 *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

#የትራፊክ ፖሊስ መስሎ ለወራት በጎዳናዎች ላይ ሲሰራ የቆየው ግለሰብ ታሰረ!!! @ግለሰቡ ልክ እንደ እውነተኛ ትራፊኮች አጥፊዎችን ሲያስተምር እና ሲቀጣ ቆይቷል ተብሏል የትራፊክ ፖሊስ መስሎ ለወራት በጎዳናዎች ላይ ሲሰራ የቆየው ግለሰብ ታሰረ። @እኔ የትራፊክ አደጋ አልደረሰብኝም- አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ የ48 ዓመቱ ጎልማሳ ቪክተር ስራ ማጣት እና ቁጭ ማለት ሲመረው ትራፊክ ለመሆን ሀሳቡ ይመጣለታል። @ትራፊክ የሚያስመስለውን አልባሳት በጥንቃቄ በመግዛት ወደ ስራ የገባው ቪክተር በዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ እንደልቡ እየተሽከረከረ መስራቱን ይቀጥላል። @እውነተኛ ትራፊኮች እሚያደርጉትን ሂደቶች በማጥናት ስራ የጀመረው ይህ ግለሰብ ከቋንቋ አጠቃቀም፣ አለባበስ እና ከሹፌሮች ጋር ስለሚያደርጓቸው ግንኙነቶች ሳይቀር ጥናት አድርጎ ስራውን ጀምሯል። @በድርጊቱ ትክክለኛነት ምክንያትም የትራፊክ እንቅስቃሴዎችን ቅኝት የሚያደርጉ ሀላፊዎችን ሳይቀር ያሞኘው ይህ ግለሰብ በመጨረሻም አጭበርባሪ ሰው እንደሆነ ተደርሶበታል። @በሩሲያዋ ስታቭሮፖል ክልል ነዋሪ የሆነው ይህ ሰው በራስ መተማመኑ እና ህግ አዋቂነቱ አብረውት የሚሰሩት እውነትኛ ትራፊኮች ሳይቀር እንዳይጠረጥሩት አድርጓቸዋል ተብሏል። @በድርጊቱም አጥፊ አሽከርካሪዎችን የሚያስተምርበት እና የሚቀጣበት መንገድ ጎበዝ እና ስራውን የሚያውቅ እውነተኛ ትራፊክ እንዳስመሰለውም ተገልጿል። @አጥፊ አሽከርካሪዎች የእቃ እና ገንዘብ ስጦታዎችን ሲሰጡት ለመቀበል አይኑን እያሽም የተባለው ይህ ግለሰብ በመጨረሻም እድል ፊቱን አዙራበት በመርማሪዎች እጅ ወድቋል። @ግለሰቡ አጭበርባሪ ትራፊክ መሆኑ የተነቃው የክልሉ ፖሊስ በአንድ ከተማ አራት ትራፊኮችን ብቻ አሰማርቶ ሳለ ተቆጣጣሪዎች ግን አምስት ትራፊክ ኦፊሰሮች በስራ ላይ መሆናቸውን በሲሲቲቪ ካሜራ ላይ ማስተዋላቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል። @እንዴት አምስት ትራፊኮች ስራ ላይ ተገኙ? በሚል ምርመራ ሲደረግም ቪክተር አታላይ ትራፊክ መሳይ ሰው መሆኑ ተደርሶበት ለእስር ተዳርጓል። @ለእስር የተዳረገው ይህ ግለሰብም የፖሊስን አልባሳት መልበስ፣ የትራፊክ ህክ በመተላለፍ እና በማጭበርበር ወንጀል ክስ ቀርቦበታል።ከእሱ በተጨማሪም አብረውት ሲሰሩ የነበሩ ትራፊኮች ጉዳዩን ሪፖርት ባለማድረጋቸው በወንጀል ተባባሪነት ክስ እንደቀረበባቸው ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል። *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content

#የሸገር ከተማ አስተዳደር "ለቤት ፈረሳ አቤቱታዎች እንዲመልስ የጊዜ ገደብ ተሰጠው“፦በጊዜ ገደቡ ምላሽ ካልሰጠ ወደ ክሥ እናመራለን”- የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም!!! @የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው ሰዎች አቤቱታዎች፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር ምላሽ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታወቀ፡፡ @ተቋሙ፣ ከሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ፈረሳ ጋራ ተያይዞ፣ ከ100 ሺሕ በላይ አቤቱታዎችን እንደተቀበለ፣ ከዚኽ ቀደም ገልጿል፡፡ @በኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምርመራ ዲሬክተር አቶ ቶሌራ በላይ፣ የከተማ አስተዳደሩ፥ ለአቤቱታዎቹ ምላሽ እንዲሰጥ በደብዳቤ እንደተጠየቀ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content

photo content
+9

#የሸገር ከተማ አስተዳደር "ለቤት ፈረሳ አቤቱታዎች እንዲመልስ የጊዜ ገደብ ተሰጠው“፦በጊዜ ገደቡ ምላሽ ካልሰጠ ወደ ክሥ እናመራለን”- የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም!!! @የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው ሰዎች አቤቱታዎች፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር ምላሽ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታወቀ፡፡ @ተቋሙ፣ ከሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ፈረሳ ጋራ ተያይዞ፣ ከ100 ሺሕ በላይ አቤቱታዎችን እንደተቀበለ፣ ከዚኽ ቀደም ገልጿል፡፡ @በኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም፣ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምርመራ ዲሬክተር አቶ ቶሌራ በላይ፣ የከተማ አስተዳደሩ፥ ለአቤቱታዎቹ ምላሽ እንዲሰጥ በደብዳቤ እንደተጠየቀ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ *ፈጣን ወቅታዊ መረጃወች ለማግኘት👇👇 *👉ቴሌግራም፦https://t.me/Esattvnews *👉facebook group፦https://facebook.com/groups/156058869715955/ *👉youtube፦https://www.youtube.com/@EsatTv-number1 *👉facebook፦https://www.facebook.com/profile.php?id=100066809890548 *👉Esat tv ቴሌግራም group፦https://t.me/fetagroupb

photo content