Afar Communication Bureau
Open in Telegram
872
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+1230 days
Posts Archive
በባንካችን የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት የለም - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ባንኩ ሰሞኑን አጋጥሞት የነበረውን የአገልግሎት መቋረጥ ችግር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
በዚህም በባንኩ የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት የለም ሲሉ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ በመግለጫቸው ይፋ አድርገዋል።
ባንኩ የውስጥ አሰራሩን ለማዘመን ሲያደርግ በነበረው እንቅስቃሴ አርብ መጋቢት 6 ለሊቱን በተፈጠረ ስህተት ምክንያት ጤናማ ያልሆነ የገንዘብ እንቅስቃሴ እንደነበረ መጠቆማቸውን የኢቢሲ ዘገባ ያመላክታል።
ፕሬዝዳንቱ በመግለጫቸው እንደገለጹት የተፈጠረው ክስተት ከሳይበር ጥቃት ጋር የተያያዘ አይደለም።
አርብ ለሊት ብቻ ከ490 ሺህ በላይ የገንዘብ ልውውጥ እንደነበር የተገለፀ ሲሆን ይህ የገንዘብ ልውውጥ ጤናማ የሆነውንም እንደሚጨምር ተጠቁሟል።
ገንዘብ በተለያየ መንገድ ጤናማ ባልሆነ መልኩ ከባንኩ በማውጣት ላይ በዋናነት የተሳተፉት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ናቸው ያሉት ፕሬዝዳንቱ አብዛኛው ተማሪዎች በባንኩ በተደረገላቸው ጥሪ መሰረት የወሰዱትን ገንዘብ እየመለሱ መሆኑ ገልፀዋል።
የባንኩን ጥሪ ተቀብለው ገንዘቡን ተመላሽ ላደረጉ ተማሪዎች ባንኩ ምንም አይነት ክስ እንደማይመሰርትም ማስታወቃቸውን በዘገባው ተመላክቷል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተደጋጋሚ በሀገራት በሚደገፉ ትልልቅ ተቋማት ጭምር የሳይበር ጥቃቶች ሙከራዎች ቢያጋጥሙትም አስተማማኝ የሳይበር ደህንነት ያለው ተቋም በመሆኑ ሁሉንም ሲያከሽፍ እንደቆየ ነው ፕሬዝዳንቱ የገለፁት።
የደረሰው ጉዳት ከባንኩ አጠቃላይ ሀብት አንፃር በጣም አነስተኛ ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት ባለመኖሩ ደንበኞች ምንም አይነት ስጋት ሊገባቸው እንደማይገባ የባንኩ ፕሬዝዳንት መግለጻቸውም ተጠቁሟል።
+6
አፋር ያንጉዲ ውብ ተፈጥሮ
------------------------------------
በማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ይወዳጁን
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
+9
የአፋር ቴምር
በአፋር ክልል ከሚመረቱ የምርት አይነቶች ውስጡ አንዱ ቴምር ነው።
በርካቶቻችን በብዛት የምንጠቀመው እና በተለይም በረመዷን ወቅት በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚዘወተረው ቴምር በርካታ የጤና ጠቀሜታዎች አሉት።
ቴምር በቫይታሚን፣ ማዕድናትና የተለያዩ ንጥረ ነገሮች የበለጸገ በመሆኑ በርካታ የጤና ጠቀሜታዎች እንዳሉት የዘርፉ ምሁራን ይገልፃሉ።
------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
የክልል ገቢዎች ቢሮ በባለፉት 7ወራት ከ2.2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ
#Afargcs: መጋቢት 3-2016
የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ በያዝነው የ2016 በጀት አመት ባለፉት 7ወራት ውስጥ ከተለያዩ የገቢ አርዕስቶች ከ2.2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልጿል።
ቢሮው አመታዊ እቅዱን በቀሪዎቹ ወራቶች ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚ ለማድረግ ከባለድርሻ አካሎች ጋር የበለጠ ተቀራርቦ እየሰራ መሆኑም ጠቅሷል።
የቢሮው ሃላፊ አቶ አወል አብዱ ለአፋር ቲቪ እንደገለጹት ከለውጡ ወዲህ የክልሉ መንግስት ለገቢ ሴክተሩ በሰጠው ትኩረት ሴክተሩ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን አመላክተዋል።
በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ በመሰብሰብ እያደገ የመጣውን የህብረተሰቡን የመሰረተ ልማትና ተያያዥ የልማት ጥያቄ ለመመለስ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየተሰራ ነው።
ከዚህም አኳያ ቢሮው በያዝነው በጀት አመት ከ5.2 ቢሊዩን ብር በላይ የገቢ ለመሰብሰብ እቅድ ይዞ አየሰራ መሆኑን አቶ አወል ጠቁመዉ ከዚህም ውስጥ ባለፉት7 ወራት 2ቢሊዮን፣ 285ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አስታውቀዋል።
ይህም የእቅዱ 75 በመቶ ሲሆኑን ካለፈው በጀት አመት አኳያ ሲነጻጸር ግን ከ374 ሚሊዮን ብር በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
የተሰበሰበዉ ገቢ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ካልሆነ ግብር አንዲሁም ታክስ ካልሆነ ግብር ናቸው ብለዋል።
አመታዊ እቅዱን በቀጣዮቹ ወራት ውስጥ ለማሳካት በየደረጃዉ ከሚገኙ አመራሮች፣ የንግዱ ማህበረሰብና እንዳሁም ሌሎች ተያያዥ ባለድርሻዎችጋር ተቀራርበው አየተሰራ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል ።
--------------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
የብልጽግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅ/ጽ/ቤት የክልል ማዕከል የውሰጠ ፓርቲ ምዘናውን አጠናቀቀ።
#afargcs: መጋቢት 03-2016
የብልጽግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅ/ጽ/ቤት በክልል ማዕከል ሲያካሄድ የነበረው የውሰጠ ፓርቲ ምዘና በዛሬው ዕለት ማጠናቀቁን ገለፀ።
የስድስት ወራት የመደበኛ የስራ የአፈጻጸም(KPI) ምዘና ከተጠናቀቀ በኃላ የተጀመረው የውሰጠ ድርጅት ምዘና ከሶስት ተከታታይ ቀናት በኋላ ዛሬ ጧት በጥሩ ሁኔታ መጠናቀቁን ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ አስታውቋል።
ምዘናውን ተግባራዊ ለማድረግ እና ጊዜና ቦታን በአግባቡ ከመጠቀም አንጻር በክልሉ የሚገኙትን የሴክተር መስሪያቤቶች በክላስተር በመከፋፈል መመዘናቸውን ያወሳው ፅህፈት ቤቱ በየክላስተሩ የነበሩትን የምዘና ሁኔታዎች ወደ አንድ በማምጣት በጋራ ከታዩ በኋላ ማጠቃለያ ተሰጥቶበት በጥሩ ሁኔታ መጠናቀቅ መቻሉን ገልጿል።
በማጠቃለያ መድረኩ ላይ የተገኙት የብልጽግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ ክቡር ሀጂ ኢሴ አደም እና የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ ክቡር አቶ መሀመድ አህመድ ምዘናው ከዚህ በፊት እንደ ክልል የነበሩትን የአፈጻጸም ክፍተቶች እንዲሁም የአመራሩን ደካማ እና ጠንካራ ጎኖች በሰፊው የተለየበት ሲሆን ለቀጣይ ምዕራፍ የጋራ መፍትሔ ሀሳቦች የተቀመጠበት ወሳኝ እና ተስፋ ሰጪ ሂደት እንደነበረ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ከዛሬ ጀምሮ ምዘናው በሚቀጥሉት ቀናት ወደታች በዞንና በወረዳ ማዕከላት የሚቀጥል መሆኑን ከገለጹ በኃላ የአመራር ስምሪት በመስጠት መጠናቀቁን የብልጽግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅ/ጽ/ቤት በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
--------------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
Qafár afat oyti tatrussa rattemaamik Facebook golitte
1) Qafarak mangaafâ ratteema
---------------------------
https://www.facebook.com/AfarMassMediaAgency?mibextid=kFxxJD
2) Etv Qafar afih exxa
--------------------------
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063635782968&mibextid=kFxxJD
3) Fbc Qafar afih exxa
--------------------------
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650874211&mibextid=kFxxJD
4) Addis tv qafar afih exxa (AMN Languages)
---------------------------
https://www.facebook.com/profile.php?id=61555686731835&mibextid=kFxxJD
5) Itiyoppiak Piress massoyna - Qafar afih exxa
---------------------------
https://www.facebook.com/profile.php?id=100092595632078&mibextid=kFxxJD
6) AMIIKO Qafar afih exxa
---------------------------
https://www.facebook.com/AmharaMediaCorporationAfar?mibextid=kFxxJD
7) OBN Qafar afih exxa (OBN Horn of Africa)
---------------------------------
https://www.facebook.com/OBNHornofAfrica?mibextid=kFxxJD
8) Ethiopian News Agency/ Qafar afa
---------------------------------
https://www.facebook.com/ethiopianewsagencyqafarafa?mibextid=kFxxJD
Taturteh tan sidiica ayroorah yiggiriqqeh sugeh yan gombód mali girah cayli qagitaak ayfaafay yaceem qembise.
#Afargcs: Caxáh alsak 28-2016
Shewaroobit magaalah dariifal yiggiriqqeh sugeh yan keebil itiyoppitak gombód mali girah caylah le katuk dambiyo geyak qagitaak ayfaafay yaceem qembise.
Dambiyok lakal Qafár rakaakayak Awsi Rasuuy, Kiblatti Rasu kee Fanti Rasut raqtah tan magaalolul axcih Samaraay, Logyaay, Aysaqiitay, Dubtiiy, Milleey, Qeeli Wuhaay, Cayyuuy, Gaalafiiy, Qeeli Daqaaray, Afxeeray, Sifraay, Uwwaay, Kalluwanaay, Awraay, Yallooy, Abqaalay, Baracleey, Konnaba kee Dariifal geytimtah tan magaalolul qagitaak cayli ayfaafay geyoonu xiqen.
Yoofeh yan taqabih calli aboonu Itiyoppiyak gombód mali girah caylih taameynit kaxxa macal abeenim Qafár rakaakayak gombód mali girah ayfaafayak taama sele Injineer Yaasin Qali qaddoyse.
Ta dariifal geytimta madrurwa yoofeh yan taqabih calli abaanam fan abeenih yanin xiiqih aw sabrih gadda keenih gacsam kee tamaatem ramadaan alsa kinnuk cagli garuq akke wayuh taqabik afat takkeh tan dambiyô taama tekkem qaddoysem Qafár rakaakayak gombód mali girah ayfaafay yiysixxige.
--------------------------------------------
Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak, Doolat angaarawih ayfaafak ayyuntiinô ratteemah doorititte:
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
ባለፉት ሶስት ቀናት ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሀይል ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
#Afargcs: የካቲት 28 -2016
ሸዋ ሮቢት አካባቢ ተበጥሶ የነበረው ኬብል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በኩል ጥገና ተደርጎለት ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
ጥገናውን ተከትሎ በአፋር ክልል አውሲ ረሱ፣ ኪልበቲ ረሱና ፈንቲ ረሱ ስር የሚገኙ ከተሞች ማለትም በሠመራ፣ሎጊያ፣አይሳኢታ፣ ዱብቲ፣ሚሌ፣ኤሊውሀ፣ ሀዩ፣ጋላፊ፣ኤሊዳአር፣አፍዴራ፣ጭፍራ፣ኡዋ፣ከሉዋን፣አውራ፣ያሎ፣አብአላ፣በራህሌ፣ኮነባና አካባቢ ከተሞች ዳግም ሀይል ማግኘት ችለዋል።
ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሠራተኞች ከፍተኛ ጥረት ያደረጉ መሆኑን የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ያሲን አሊ ገልፀዋል።
በእነዚህ አካባቢዎች የሚገኙ ደንበኞችን አገልግሎቱ እስከሚመለስ ድረስ በትዕግስት በመጠበቃችሁን አመስግነው በቀጣይ መጭው ረመዳን ወር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሀይል መቆራረጥ እንዳይከሰት የቅድመ ጥገና ስራ መሰራታቸውን መግለፃቸውን የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
--------------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
Ratteemaami Itiyoppiyak agattiinô tuxxiiqitte kee madmâ mablooli yaaxagoonu elle xiiqan gurral aydakaakan antacowwuk geytimta.
#Afargcs: Caxáh alsak 28-2016 I.l.l.
IFDRik doolat angaarawih ayfaafay "agattiinô tuxxiiqitte kee Ratteema" iyya ammuntal ratteemaamik leenah orbiseynit, Ciggilta leenah orbiseynit kee fayya le mihrat leelah aydakaakan antacawwuk geytima.
Ayfaafayak C/ malaakak Gifta Kabbaxe Xesiisa aydakaakan fakkental tatruseh yan farmol, aydakaakan wagtah yan mirocti kee mihrat leela Itiyoppiyak agattiinô tuxxiiqitte kee madmâ hadafittek addâ fakootul yafcimoonuh massoowe aydakaakan kinnim qaddoyse.
"Agat caddoh naba daalissok xisney, kinnaane kee ratteemâ doorit" iyya ammuntal aydakaakan acayuk geytima Itiyoppiyak ximokraasî siiratih xisnê fanteyna malaak Gifta Axxisu Aragga Itiyoppiyak mangattinaane kee inkittinaanel baxcisak agattiinô sarrimaane fanteyna abtah tan daalissoh xisnel geytimtam kinnuk tah kaadu baarle doorit lem yescesse.
Ratteemaami daalisso arcisaanamih ligdot xoqoysimak lafa leh tan inkittinaane kee afa leh tan baraabarsak fayya axcuk tasgalleh tan daalissol xikka axcuk inkittiinaanel agat sarrimaaneh macal yakkem faxxintam kassiise.
Aydakaakan "Itiyoppiyak agattiinô tuxxiiqitte kee Ratteemâ dooriiy, agatak ratteemâ lofti kee itiyoppiyak ratteemah abnissoh mascassal" iyya kee kalah tan caagiidal ciggilta ayroorat xayyoowele.
Aydakaakanat 25 ratteemak daga takke xisneenak tewqeh tan leenah orbiseynitiiy, ciggilta leenah orbiseynit kee fayya le mihrat leelaay, Itiyoppiyak ratteema reedon kee ayfaafayak tewqeh tan saqolti kee mihrat leela edde angaluk geytimta.
Ayfaafay 2016 mizaaniyyâ liggidat qimbol 200 takke ratteemâ saqolti kee mihrat leelay kalah tan duddi gablussoh aydakaakan teceh tanim issi ayyuntiinô golil tescesse.
______
Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak, Doolat angaarawih ayfaafak ayyuntiinô ratteemah doorititte:
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
