Afar Communication Bureau
Open in Telegram
872
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+1230 days
Posts Archive
ሚዲያዉ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅሞችና የመዳረሻ ትልሞች እንዲገነዘብ የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ ነው፡፡
#afargcs: የካቲት 28 -2016
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት “ብሔራዊ ጥቅሞቻችንና የሚዲያ ሚና” በሚል ጭብጥ ላይ ያተኮረ ሥልጠና ለሚዲያ ዋና አዘጋጆች፣ ምክትል ዋና አዘጋጆችና ከፍተኛ ባለሙዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡
የአገልግሎቱ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር አቶ ከበደ ዴሲሳ በሥልጠናዉ መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ሥልጠናዉ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙዎች ስለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞችና የመዳረሻ ትልሞች የወል መረዳት እንዲኖራቸዉ ለማድረግ መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡
“የሀገራዊ ገዥ ትርክት ግንባታ ምንነትና የሚዲያ ሚና” በሚል ርእስ ሥልጠና እየሰጡ የሚገኙት የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሥርዐት ግንባታ ማእከል ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ ደግሞ ኢትዮጵያ ብዝኃነትንና አንድነትን በማዋሐድ ብሔራዊነትንና ዐርበኝነትን ማእከል ያደረገ ትርክት ግንባታ ላይ እንደምትገኝና ለዚህም ሚዲያዉ ጉልህ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል፡፡
ሚዲያ ትርክትን የማስረጽ ዐቅሙን ተጠቅሞ ፍጹማዊ አንድነትና ፍጹማዊ ልዩነት ላይ ከማተኮር ይልቅ አካታች የወል ትርክት ላይ በመቆም ብዝኃነትንና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት እንዲተጋም አስታውሰዋል።
ሥልጠናዉ “የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞችና የሚዲያ ሚና፣ የኢትዮጵያ የሚዲያ ዓውድ እና የኢትዮጵያ የሚዲያ አፈጻጸም ምልከታ” በሚሉ ሌሎች ይዘቶች ላይ አተኩሮ በቀጣይ ቀናትም ይቀጥላል፡፡
በሥልጠናዉ ከ25 በላይ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት የተውጣጡ ዋና አዘጋጆች፣ ምክትል ዋና አዘጋጆችና ከፍተኛ ባለሙያዎች እንዲሁም ከኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንና ከአገልግሎቱ የተውጣጡ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እየተሳፉ ነው፡፡
አገልግሎቱ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ 200 ለሚደርሱ የሚዲያ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች መሰል የዐቅም ግንባታ ሥልጠና መስጠቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ጠቅሷል።
--------------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
Samara sabsteeshinik ayfaafay geytah tan madrurwak gombód mali girah ayfaafih taqabi wagsiisak tontocowwe maybalaalaqa.
______
Itiyoppiyak gombód mali girah caylak Kilbatti ayrô mawqak riijin 2 xayrekterih yan Gifta Casan Macammad elle qaddoysennal taturteh tan namma ayroorah addat Samaraay, Logyaay, Milleey, Cayyuuy, Dubteey, Aysaqiitay, Qeeli wuha, Qeeli daqaaray, Afxeeray, Gaalaafi kee dariifâ magaaloolul cayli daggoowiyya kee garuq kah sugem Shewaroobit magaalah dariifal 230 K. Volti tatrussah tan qerrat tiggiriqqeemih sabab kinnim qaddoyse.
Xayrekter elle qaddoysennal yoofeh yan taqabi Itiyoppiyak gombód mali girah cayli dambiyô butta ayfaafay elle suge gurral gacissuh macalak geytimtam yiysixxige.
Qafár rakaakayak gombód mali girah ayfaafayak taama sele gifta Yaasin Qali madrurwak yekkeh yan taqabih calli abaanam fan sabril qambaltaanam kee Qafár rakaakayal kaadu cayli daggoowiyya kee garuq taqabitte akah akke waytannah taamitak geytimaanam qaddoysak uxi iyyaanam yanih yan taqabik amakkaquk cubbi abitaanam faxximtam Qafár rakaakayak gombód mali girah ayfaafay yiysixxige.
_____
Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak, Doolat angaarawih ayfaafak ayyuntiinô ratteemah doorititte:
--------------------------------------------
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: www.tiktok.com/afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
+1
ከሰመራ ሰብስቴሽን አገልግሎት የሚያገኙ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ዙሪያ የተሰጠ ማብራሪያ
--------------------------------
ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የሰሜን ምስራቅ ሪጅን 2 ዳይሬክተር አቶ ሀሰን መሃመድ እንደገለፁት ባለፉት ሁለት ቀናት በሰመራ፣ ሎጊያ፣ሚሌ ፣ዲችኦቶ፣ዱብቲ፣ አይሳኢታ፣ ኤሊውሃ፣አሊዳአር ፣አፍዴራ፣ጋላፊ እና አካባቢ ከተሞች ላይ ባለፉት ሁለት ቀናት በተደጋጋሚ የአገልግሎት መቆራረጥና የሃይል መዋዠቅ እየተስተዋለ ያለው በሸዋ ሮቢት ከተማ አቅራቢያ አካባቢ 230 ኪ.ቮ ሀይል አስተላላፊ ሽቦ በመበጠሱ ምክንያት መሆኑን ገልፀዋል ፡፡
ዳይሬክተሩ እንደገለፁት የተስተዋለው ብልሽት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የጥገና ቡድን አገልግሎቱን ወደ ነበረበት ለመመለስ ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።
የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ አቶ ያሲን አሊ ደንበኞቻችን የተፈጠረውን የሀይል መቋረጥ ወደ አገልግሎት እስኪመለስ ደንበኞች በትዕግስት እንድትጠብቁና በአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎትም ማንኛውንም የሃይል መቆራረጥ እንዳይፈጠር የተሰራ መሆኑን ገልፀው፤ የተፈጠረው ብልሽት ጥገና ተደርጎ ሙሉ በሙሉ እስከሚቀረፍ የሀይል መዋዠቅ እና ሀይል መቆራረጥ ሊከሰት ስለሚችል ደንበኞቻችን ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰባቸውን የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
--------------------------------------------
የአፋር ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከአቻ ተቋማት ጋር የልምድ ልውውጥ አደረገ።
#afargcs : የካቲት 25 -2016
የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኮሙኒኬኒኬሽን አገልግሎት ከክልሎችና ከከተማ አሰተዳደር የኮሙኒኬሽን ቢሮዎች የልምድ ልውውጥ አድርጓል።
የተለያዩ አቻ ተቋማትን መልካም ተሞክሮን በመቀመር የተሻለ ስራን መስራትና ከክልል ኮሙኒኬሽን ተቋማት ጋር ግንኙነት ማጠናከርን ያለመው የስራ ልምድ ልውውጡ ከሶማሊ እና ከኦሮሚያ ክልሎች እንዲሁም ከአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ቢሮዎች ጋር ተደርጓል።
አቻ ተቋማት ያላቸውን መልካም ተሞክሮ የመቅሰምና ልምድ የመለዋወጥ ስራዎች ከሶስቱም ተቋማት ጋር ተከናውኗል።
በመዋቅር፣ በአሰራር ሂደት፣ በቢሮ አደረጃጀትና የስራ ፍሰት በአጠቃላይ እንደ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የመረጃ ሂደቱን የማስተባበር፣ የመከታተል እና በበላይነት የመቆጣጠር ኃላፊነት አተገባበር አስመልክቶ የልምድ ልውውጥ ማድረግ ተችሏል።
ከአቻ ተቋማት በተጨማሪም እንደ ሀገር የኮሙኒኬሽን ስርአቱን ከሚመራው የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጋር ከልምድ ልውውጡ መጨረሻ ውይይት የተካሄደ ሲሆን ከተቋሙ በርካታ ጠቃሚ ጭብጦችን ከአፋር ኮሙኒኬሽን የሄደው የልምድ ልውውጥ ቡድኑ ማገኘት ችሏል።
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የልምድ ልውውጡ የተሳካ እንዲሆን ትብብር ላደረጉት የሶማሊ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ፣ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ፣ የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ቢሮ እንዲሁም ከልምድ ልውውጡ መልስ የሙያ እገዛ ላደረገልን የፌደራል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የከበረ ምስጋናችን በተቋሙ ስም እናቀርባለን።
------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇄ WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: www.tiktok.com/afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
Follow the Afar Regional State Communication Service channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaNxTdl3GJOotvvfvC3b
የሙዝና የፓፓያ እርሻ በአፋር ክልል ሀንሩካ ወረዳ
አዎ ይህ የምታዩት በአፋር ክልል እየተረመተ የሚገኝ የሙዝ እና የፓፓያ እርሻ ነው።
አፋር በልማት ጎዳና
ኢትዮጵያ ታመርታለች!
ይምጡና አፋር ላይ ኢንቨስት ያድርጉ!
--------------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: www.tiktok.com/afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
"𝐍𝐢𝐲𝐚 𝐚𝐚𝐥𝐥𝐢𝐡 𝐦𝐚𝐪𝐚𝐫 𝐚𝐚𝐥𝐥𝐢𝐡 𝐛𝐚𝐚𝐱𝐨 𝐚𝐚𝐥𝐥𝐢𝐡 𝐥𝐞𝐞 𝐚𝐚𝐥𝐥𝐢𝐡 𝐥𝐢𝐠𝐠𝐚𝐚𝐧𝐚𝐦 𝐦𝐚𝐟𝐚𝐱𝐱𝐢𝐦𝐭𝐚" 𝐦𝐚𝐬𝐬𝐚𝐤𝐚𝐱𝐱𝐚𝐥𝐞 𝐐𝐚𝐟𝐚𝐫 𝐚𝐛𝐛𝐚 𝐂𝐚𝐣𝐣𝐢 𝐀𝐰𝐰𝐚𝐥 𝐐𝐚𝐫𝐛𝐚
+9
Qadwâ Maysok 128haytô Liggidih Qaffayda Qafár Rakaakayak Samarâ magaalal baxaabaxsa le Tadiiral Assakaxximak geytima
128ኛው የአድዋ ድል በአል በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በተለያዩ ፕሮግራሞች በመከበር ላይ ይገኛል
Naharsí Saqal Massakaxxale Cajji Awwal Qarba Miraacisah Yan Rakaakayak Fayyale Miraaciinih Erga Gabbí Rasuk Canrukí Daqaaral Akkuk Geytinta Muuz kee Pappayeh Buqreh Fanteenaanit Gufne Abe
Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba Tama Gufnel 250 Hektaaral akkuk geytinta Buqrek Orobuwaah yan Muuz Murtik Gaaboysooy, Kaqaylo Kee Xabbacoysiyya elle aboonu waan Fanteena kee Muuz chipsi Elle Yamrutoonu waan Fabrikak Ukummô Xaa Daffeese
#QafárTV
Abenno iyyeenik akke-waytam matan-Naharsi Saqal Massaaxxa le Cajji Awwal Qarba
+5
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ3 ተከታታይ ቀናት የሚያካሄድ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ በሚኖረው ቆይታ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።
--------------------------------------------
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afargcs
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afargcs
⇆ Telegram: www.t.me/afargcs
⇆ Instagram: www.instagram.com/afargcs
⇆ Tiktok: www.tiktok.com/afargcs
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarregiongovernmentcommun2088
የኢትዮጵያን ታላቅነትና ሀገራዊ አንድነት ጠብቆ ለማስቀጠል የልዩነት መንስኤዎችን በመተው አሰባሳቢ ትርክት ላይ አተኩረን መስራት አለብን!
የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሀጂ አወል አርባ
