en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
ሰበር - የብልፅግና ባለስልጣን በቦምብ ተገደሉ | ጠቅላዩን ያስደነገጠዉ የፋኖ አስገራሚ ድል | መከላከያ ካምፕ ለቆ ወጣ ፋኖ ገባ👇👇 ሙሉ መረጃ https://youtu.be/krwkcY67NDA?si=Tl2BLmgjiKO2qzkw

ሴት በመምሰል በአታላይነት ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ ! በወላይታ ዞን በአረካ ከተማ በአንድ በሆቴል ውስጥ ሴት በመምሰል በአታላይነት ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በአንድ ዓመት እስራት
+1
ሴት በመምሰል በአታላይነት ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ ! በወላይታ ዞን በአረካ ከተማ በአንድ በሆቴል ውስጥ ሴት በመምሰል በአታላይነት ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በአንድ ዓመት እስራት መቀጣቱን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ። የከተማው ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዥ ረ/ኢ/ር እንደ ወንድሙ ወልዴ ገለጻ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር ሊውል የቻለው ነሐሰ 7/2015 ዓ/ም ዕለተ ቅዳሜ ከለሊቱ 6፡00 ሰዓት በአንድ ሆቴል ውስጥ ጾታውን ሴት በማስመሰል ሰዎችን ሲያጨበረብር የነበረው ግለሰብ በህብረተሰብ ጥቆማ መያዝ መቻሉን ተናግረዋል። ግለሰቡ ስም አቶ ታመነ ማርቆስ ተሾመ የተባለ ሲሆን ነዋሪነቱ ሺንሺቾ ዕደሜው 22 መሆኑን ገልፀዋል። ግለሰቡ የማታለል ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ ሲደረግበት ቆይቶ ጥቅምት 7/2016 በዋለው ችሎት ግለሰቡ በፈፀመው በአታላይነት ወንጀል የአንደ ዓመት እስራት ውሳኔ እንደተላለፈበት ለፋሰረት መረጃ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። @topMereja

እስራኤል የጋዛ ነዋሪዎችን በድጋሚ አስጠነቀቀች። እስራኤል ጋዛውያን ወደ ደቡብ የማይሄዱ ከሆነ እንደሽብርተኛ ተባባሪ ሆነው እንደሚታዩ በድጋሚ ማስጠንቀቋ ተገልጿል። የጋዛ ነዋሪዎች እንደገለጹት የእስ
እስራኤል የጋዛ ነዋሪዎችን በድጋሚ አስጠነቀቀች። እስራኤል ጋዛውያን ወደ ደቡብ የማይሄዱ ከሆነ እንደሽብርተኛ ተባባሪ ሆነው እንደሚታዩ በድጋሚ ማስጠንቀቋ ተገልጿል። የጋዛ ነዋሪዎች እንደገለጹት የእስራኤል ጦር ወደ ደቡብ የጋዛ ክፍል እንዲሆዱ ማስጠንቀቁን እና የማይሄዱ ከሆነ "የሽብርተኛ ድርጅት" ተባባሪ አድርጎ እንደሚመለከታቸው መግለጹን ነግሯቸዋል።ማስጠንቀቂያው የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ስም እና ሎጎ አርፎበት በተበተነ ወረቀት የተሰራጨ መሆኑን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። "ለጋዛ ነዋሪዎች አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ። ከዋዲ ጋዛ በሰሜን በኩል መኖራችሁ ህይወታችሁን አደጋ ላይ ይጥለዋል። ማንኛውም ዋዲ ጋዛን አልፎ የማይሄድ ሁሉ የሽብርተኛ ድርጅት ተባባሪ ተደርጎ ይታያል" ይላል በራሪ ጹሁፉ። ሀማስ በእስራኤል ላይ ያልተጠበቀ እና ከባድ ጥቃት ካደረሰበት ከጥቅምት የመጀመሪያ ሳምንት ጀምሮ እስራኤል ጋዛን በአየር እየደበደበች ትገኛለች። እስራኤል በእግረኛ ወታደር ጥቃት ለመክፈት ብዙ ቀጥር ያለው ወታደር እና ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች ከጋዛ በሚያዋስናት ድንበር በኩል አከማችታለች።የእስራኤል ጦር ቀደም ሲልም የጋዛ ነዋሪዎች ከሰሜን ወደ ደቡብ እንዲሄዱ አስጠንቅቆ ነበር።የመጀመሪያውን የእራኤል ለቃችሁ ውጡ ማስጠንቀቂያ ሰምተው ወደ ደቡብ ጋዛ ሲጓዙ የነበሩ ሰዎች የአየር ጥቃት እንደደረሰባቸው እና ጉዞው አስፈሪ መሆኑን ይገልጻሉ።     

ሚዛን አማን አንዲት ልጅ ነርስ ናት በመጠኑ የምትሽቀረቀር ስለሆነች ብቻ የወንድዬዉ ቤተሰብ 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ) ብር ለጥሎሽ አቅርበዉ በልጅቱ ቤተሰብ ተቀባይነት አላገኘም የልጅቷ ቤተሰብ
ሚዛን አማን አንዲት ልጅ ነርስ ናት በመጠኑ የምትሽቀረቀር ስለሆነች ብቻ የወንድዬዉ ቤተሰብ 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ) ብር ለጥሎሽ አቅርበዉ በልጅቱ ቤተሰብ ተቀባይነት አላገኘም የልጅቷ ቤተሰብ ከወንዱ 900,000 (ዘጠኝ መቶ ሺህ) ብር ካልሆነ ልጃችንን አንሰጥም ወይ ፍንክች ብሏል። @topMereja

ሰበር - ከፍተኛ ባለስልጣን በፋኖ ተገደለ | ለአብይ መርዶ ተላከ መንግስት አበቃለት ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/P0-e6KquqOE?si=2hY2DEpPrQ0K0HV4

“ጸልዩልኝ” | “Pray for Me” አስፋው መሸሻ ህክምና በሚያደርግበት የጆርጅ ዋሽንግተን ሆስፒታል አይቼዋለሁ። ተጨማሪ ምርመራዎች እየተደረጉለት ነው። በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ ጥሩ ክትትልና አ
+3
“ጸልዩልኝ” | “Pray for Me” አስፋው መሸሻ ህክምና በሚያደርግበት የጆርጅ ዋሽንግተን ሆስፒታል አይቼዋለሁ። ተጨማሪ ምርመራዎች እየተደረጉለት ነው። በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ ጥሩ ክትትልና አስፈላጊውን ህክምና እያገኘ ነው። ከዚህ የተረፈው የእግዚብሔር ምህረትና ድጋፍ ነው። የአስፊቲ መልክት “ጸልዩልኝ” የሚል ነው። የጤና ጉዳይ በጣም ስሜታዊና የግል ጉዳይ ነው፣ የህመሙንና የህክምናውን ዝርዝር ለእሱ፣ ለሃኪሙና ለእግዚአብሔር በመተው ጊዜ ወስደን እንጸልይለት። ሁላችሁም በጸሎታችሁ አስቡት። Abebe Feleke

ከአጭበርባሪዎች ይጠንቀቁ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ! ከባንክ በማስመሰል ስልክ በመደወል እና ቲቶክን ጨምሮ የተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ተጠቅመው ከደንበኞች ሂሳብ ላይ ስርቆት የሚፈፅሙ አጭበር
ከአጭበርባሪዎች ይጠንቀቁ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ! ከባንክ በማስመሰል ስልክ በመደወል እና ቲቶክን ጨምሮ የተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ተጠቅመው ከደንበኞች ሂሳብ ላይ ስርቆት የሚፈፅሙ አጭበርባሪዎች ከሚጠቀሟቸው አሳሳች መልእክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡ • ባንኩ በሞባይል ባንኪንግ የብድር አገልግሎት መስጠት ስለጀመረ የሚከተለውን ኮድ በማስገባት የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ይሁኑ፣ • የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ልናስተካክልዎት ነውና የምንነግርዎትን ቁጥር ወይም ኮድ ያስገቡ፣ • መረጃችሁን በትክክል ስላልሞላችሁ እናስተካክልላችሁ፣ • ሽልማት ስለደረሶት ሽልማቱ እንዲላክልዎት ገንዘብ ያስገቡ፣ • የሞባይል ባንኪንግ ሲስተም አፕዴት ልናደርግልዎት ነው፣ • የሞባይል ባንኪንግ ከፍተንልዎታል፣ • ባንካችን የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ይሸልማል፣ • ሌሎችም ተመሳሳይ መልእክቶች..... በመሆኑም ተመሳሳይ መልእክቶች ሲደርሳችሁ ወደ ባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ አሊያም ወደ 951 በመደወል ትክክለኛነቱን ሳታረጋግጡ ምንም አይነት እርምጃ እንዳትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ሰበር - የብልፅግና ዋና ሰዉ ተገደለ | መርዶ ለአብይ ደረሰ | ክተት ታወጀ ወጣት ነቅሎ ወጣ ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇 https://youtu.be/SowWMUBZxtc?si=dQiGkUMAc3yh9Qsc

ሰበር - ከንቲባዋ የስራ መልቀቂያ አስገቡ! | ባህርዳር በተኩስ ተናወጠች | አመራሮች ተገደሉ https://youtu.be/ySSpGgGRIzo?si=z2doVPu283fzzdwO

የኤርትራ መንግስት በቀይባህር ጉዳይ ከማንም ጋር ለድርድር እንደማይቀመጥ አሳወቀ የኤርትራ መረጃ ሚኒስቴር ባወጣዉ አጭር መግለጫ በቀይባህር ጉዳይ ከማንም ጋር ለድርድር እንደማይቀመጥ አሳዉቋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስለ ውሀዊ አካሎችና ስለ ባህር በሮች የተባለውንና ''ተብሏል'' የተባለው ነገር ቁጥር የለውም ያለዉ ሚኒስቴሩ በዚም ያልተገረመ ታዛቢ የለም ሲል ገልጿል። የኤርትራ መንግስትም እንደሁልጊዜው በእንደዚህ ዓይነቱ ጉዳዮች ላይ ለውይይት እንደማይታደም ማረጋገጡን ዳጉ ጆርናል ከሚኒስቴሩ ያገኘዉ መረጃ ያመላክታል። ይህ ነገር ይመለከተናል የሚሉ ሁሉም አካላት ጉዳዩን እንዳይነኩት የኤርትራ መንግስት አስጠንቅቋል። በቅርቡ በመንግስት የመገናኛ ብዙኃን በተሰራጨ መልዕክት ጠ/ሚ ዐቢይ የባህር በር ጉዳይን አንስተዉ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ማወያየታቸዉ ይታወሳል። @Topmereja

ሰበር ሰበር ሰበር!!! - የኤርትራ ጦር ኢትዮጵያ ገባ ፣ ፋኖ ታላቅ ድል አረገ አበቃ ፣ ህዝቡ ነቅሎ ወጣ ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇👇 https://youtu.be/-oxySHdG9iU?si=uzddpn4rb8fgXq2y https://youtu.be/-oxySHdG9iU?si=uzddpn4rb8fgXq2y

“የተማሪዎች መውደቅ የትምህርት ሥርዓቱንና የትምህርት ሥርዓቱን የሚመራውን ተቋም ውድቀትና ክሽፈት ማሳያ ነው” እናት ፓርቲ❗ ፓርቲው ኹሉም ተማሪዎች ፈተናውን በድጋሚ እንዲፈተኑ ጠይቋል የ2015 የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን 817 ሺሕ 832 ተማሪዎች መውደቃቸው የትምህርት ሚኒስቴርን የአሰራር ሂደት፣ የፈተና አወጣጥ፣ የግምገማ እንዲሁም መለኪያ መንገዶች ተአማኒነትን ጥያቄ ውስጥ ከማስገባቱ ባሻገር፤ ኹኔታው የተፈታኝ ተማሪዎችን መውደቅ ሳይሆን የትምህርት ሥርዓቱንና የትምህርት ሥርዓቱን የሚመራውን ተቋም ውድቀትና ክሽፈት ማሳያ ነው ሲል እናት ፓርቲ ገለጸ። ፓርቲው የ2015 የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ “በትምህርት ሚንስቴር ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መግለጫ የተሰጠበት የፈተናው ውጤት፤ ጥሮ ግሮ በመስራት "ልጄን ለቁምነገር አበቃለሁ" ብሎ ለዘመናት ያስተማረውን የአገራችንን ሕዝብ ክፋኛ አሳዝኗል፡፡” ብሏል። በተጨማሪም ውጤቱ በተማሪዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ ተስፋ መቁረጥ እና የማይሽር ሥነ-ልቦናዊ ተጽእኖን ማሳደሩን ገልጿል። ፓርቲው አክሎም፤ “አገራችን በጦርነት እና አለመረጋጋት ወስጥ መሆኗ እየታወቀ "97% ያህል ተማሪዎች ወድቀዋል" ማለት፤ የትምህርት ሚኒስቴር መስርያ ቤቱ ከመንግሥት ጋር የተዋዋለው ድብቅ አጀንዳ እንዳለው ያመለክታል።” ሲል ገልጿል፡፡ “ተማሪዎች የአገራችን ተስፋዎች ናቸው።” ያለው ፓርቲው፤ እነዚህን የነገ አገር ተረካቢ ኃይሎች በኢትዮጵያ ተስፋ እንዳያደርጉ ከጅምሩ ማምከን ተገቢ አለመሆኑን አመላክቷል፡፡ እንዲሁም “ባለፋት አምስት ዓመታት "ለውጥ እናመጣለን" በሚል ሰበብ እንዲሁም በቂ ምክክር፣ ምርምር እና ግምገማ ያልተደረገበትን አዲስ የትምህርት ፍኖተ ካርታ በፖለቲካዊ ውሳኔ በትውልዱ ላይ ለመጫን የተደረገው እርብርብ ትልቅ ኪሳራ አሳድሯል።” ብሏል፡፡ “ለትምህርት ሴክተሩ እየተሰጠ የሚገኘው ትኩረት አናሳ መሆን፣ ለተማሪዎች የመጻሕፍት አቅርቦት አለመኖር፣ ትክክለኛ የትምህርት ሰነዶችን የማጣራት ዘመቻው ደካማና የይምሰል መሆኑ፣ የተንሸዋረረ የጥያቄ አወጣጥ፣ የምዘና ሥርዓቱ ዝርክርክነት፣ የጥያቄዎቹ መልስ ይፋ አለመደረጉ፣ ዝቅተኛ የበጀት ድልድል ወዘተ… አሁንም በዋልፈሰስ መቀጠላቸው፤ ቀጣዩ ትውልድ በትምህርት መስክ ተስፋ እንዳያደርግ ምክንያት ይሆናሉ” ብሎ እንደሚያምንም ፓርቲው ገልጿል፡፡ በተጨማሪም ባለፋት ሰላሳ ኹለት ዓመታት መምህራን ክብር እንዲያጡ፣ በሙያቸው ከመኩራት ይልቅ እንዲሸማቀቁ፣ መሠረታዊ ፍላጎታቸውን መልሰው በችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎች ላይ እንዳያተኩሩ የተፈጸመባቸው በደል ሁንም ተጠናክሮ መቀጠሉ ፓርቲውን እንደሚያሳስበው አመላክቷል፡፡ ስለሆነም “የትምህርት ሚኒስቴር የአሰራር ሥርዓቱን ከወሬ በዘለለ በተግባር ከፖለቲካ ጥገኝነት እንዲያላቅቅ” የጠየቀው ፓርቲው፤ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከሥር መሠረቱ ስትራቴጂካሊ መስራት ሲገባው በስሜት ከአናቱ ለማስተካከል የሄደበት እርቀት የተሳሳተ በመሆኑ ሊታረም ይገባል ብሏል፡፡ እንዲሁም፤ የተማሪዎች ኹለንተናዊ አቅም እንዲያድግ መንግሥት በዋናነት ደሞዝን ጨምሮ የመምህራን አኗኗርና ሕይወት እንዲቀየር አፋጣኝ ወሳኔ በመስጠት ለተግባራዊነቱ እንዲሰራ አሳስቧል፡፡ በተጨማሪም፤ በ2015 የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወደቁ የተማሪዎች ቁጥር እጅግ በጣም ከፍተኛ (817 ሺሕ 832) በመሆኑ፤ እንዲሁም የምዘና ሂደቱን በግልጽ ጥያቄ ውስጥ የሚከት በመሆኑ የተስተዋሉ ችግሮች በአግባቡ ተቀርፈው ኹሉም ተማሪዎች በድጋሚ እንዲፈተኑ ፓርቲው ጠይቋል፡፡ @Topmereja

ሰበር🛑 የብልጽግና መሪዎች ስብሰባ ላይ ተገደሉ! በአማራ የክተት አዋጅ ታወጀ! ምርኮኛ በገፍ ገባ ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇https://youtu.be/Ls0fh9Wwm2M?si=4WJFOppDhxAIzzLe https://youtu.be/Ls0fh9Wwm2M?si=4WJFOppDhxAIzzLe

ሰበር ዜና - የአብይ ቁልፍ ሰዉ ተገደሉ! | ቤተመንግስቱ በሀዘን ተዋጠ! ነፍስ ይማር | ምሽቱን ፋኖ የድል ዜና አሰማ👇👇 ሙሉ መረጃ👇 https://youtu.be/oq8-mJ5tKzY?si=3GgHevDkhi-EIBYp

«ኢትዮጵያ የባህር በር የግድ ያስፈልጋታል» ጠ/ሚ አብይ አህመድ❗❗ 👉ይሄን እኔ ባልኖር እንኳን ልጆቼ ያሳኩታል❗ «የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር በጣም እየጨመረ ስለሆነ ኢትዮጵያ አሁን የግድ የባህር በር
«ኢትዮጵያ የባህር በር የግድ ያስፈልጋታል» ጠ/ሚ አብይ አህመድ❗❗ 👉ይሄን እኔ ባልኖር እንኳን ልጆቼ ያሳኩታል❗ «የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር በጣም እየጨመረ ስለሆነ ኢትዮጵያ አሁን የግድ የባህር በር ያስፈልጋታል፣ ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ የባህር በር እንደነበራት ታሪክ ይናገራል ስለዚህ እነዚህን የባህር በሮች በንግግር እና ውይይት ኢትዮጵያ ተጠቃሚ እንድትሆን ማድረግ አለብን፣ ይህ ብቻ አይደለም በሰጥቶ መቀበል ከህዳሴ ግድብ፣ ከአየር መንገድ፣ ከቴሌ ድርሻ በመስጠት የባህር በር ድርሻ መውሰድን የመሳሰሉ አማራጮችን መጠቀም አለብን፣ በፍፁም ግን በጉልበት በጦርነት የባህር በር ይኑረን ብለን ጦር አንመዝም» ሲሉ ጠ/ሚ አብይ አህመድ ከጠብታ ውኃ እስከ ባህር ውኃ በተሰኘ ለፓርላማ አባላት በሰጡት ማብራሪያ የተናገሩት @Topmereja

ሰበር ዜና | ጀነራል አበባዉ ከሀገር ወጡ! | አብይ ጉድ ተሰሩ ያልጠበቁት ሆነ! ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/ljmxuGqp1wo https://youtu.be/ljmxuGqp1wo