en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
"የሰማዕታት ቤተሰቦች የልጆቻችሁ መስዋዕትነት ብቻ ሳይሆን የራሳችሁም መስዋዕትነት በትግራይ ታሪክ ሲዘከር ይኖራል" የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ስለ ሰማዕታት ብሄራዊ ሀዘንና መታ
"የሰማዕታት ቤተሰቦች የልጆቻችሁ መስዋዕትነት ብቻ ሳይሆን የራሳችሁም መስዋዕትነት በትግራይ ታሪክ ሲዘከር ይኖራል" የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ስለ ሰማዕታት ብሄራዊ ሀዘንና መታሰቢያ ከሰጡት መግለጫ። @topMereja

"የሰማዕታት ቤተሰቦች የልጆቻችሁ መስዋዕትነት ብቻ ሳይሆን የራሳችሁም መስዋዕትነት በትግራይ ታሪክ ሲዘከር ይኖራል" የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ስለ ሰማዕታት ብሄራዊ ሀዘንና መታ
"የሰማዕታት ቤተሰቦች የልጆቻችሁ መስዋዕትነት ብቻ ሳይሆን የራሳችሁም መስዋዕትነት በትግራይ ታሪክ ሲዘከር ይኖራል" የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ስለ ሰማዕታት ብሄራዊ ሀዘንና መታሰቢያ ከሰጡት መግለጫ። @topMereja

ሰበር ዜና | ፋኖ ትልቋ ከተማ ገባ | ተረጋገጠ! እልል በይ ሀገሬ የምስራች | ክልሉ ተናወጠ 5 ሰበር መረጃዎች https://youtu.be/h9REV8Wmvfw?si=k9Xco7FJLHNyv-c6

በአዲስ አበባ የሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ የኢትዮጵያ እና የእስራኤል የሺህ ዓመታት የቆየ ወዳጅነት በድጋሚ በማረጋገጥ ኢትዮጵያ ከእስራኤል ጎን እንድትቆም ጠየቀ። በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አ
በአዲስ አበባ የሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ የኢትዮጵያ እና የእስራኤል የሺህ ዓመታት የቆየ ወዳጅነት በድጋሚ በማረጋገጥ ኢትዮጵያ ከእስራኤል ጎን እንድትቆም ጠየቀ። በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ከቀናት በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ኢትዮጵያ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከእስራኤል ጎን እንድትቆም ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ዛሬ በሰጠዉ መግለጫ «ከእስራኤል ፍልስጤም አንፃር ኢትዮጵያ የረጀም ጊዜ አቋም አላት፤ የአፍሪቃ ህብረትንም የሁለት መንግሥታት ዉሳኔን ትደግፋለች፤ በኢትዮጵያ በኩል በጉዳዩ ላይ ክትትል ይደረጋል ኤምባሲዉም የሚከታተለዉ ይሆናል» ሲል ገልጿል። ዘገባው የዶይቼ ቬለ ነው። @topMereja

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ 445 ሚሊዮን ዶላር ባለ 62 ወለል ሰማይ ጠቀስ ህንፃ ሊገነባ ነዉ ! በአረንጓዴ ህንፃ የወርቅ ሰርተፊኬት ደረጃ እየተሰራ እንደሚገኝ የተነገረለት የተቋሙ ዋና መስሪያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ 445 ሚሊዮን ዶላር ባለ 62 ወለል ሰማይ ጠቀስ ህንፃ ሊገነባ ነዉ ! በአረንጓዴ ህንፃ የወርቅ ሰርተፊኬት ደረጃ እየተሰራ እንደሚገኝ የተነገረለት የተቋሙ ዋና መስሪያቤት ዲዛይን ከፀሐይ እና ከንፋስ ኃይል በማመንጨት ለህንፃው ፍጆታ ኃይል ማቅረብ የሚያስችሉ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እንደሚኖሩት ተነግሯል። ሜክሲኮ በሚገኘዉ የተቋሙ ቅጥር ግቢ የሚገባዉ ባለ 62 ወለል ህንፃዉ በቀጣይ 4 ዓመታት ዉስጥ እንደሚጠናቀቅ እና ለዚህም 445 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ እንደሚደረግበት ተቋሙ አስታዉቋል። Via Capital @topMereja

ሰበር ሰበር ተገደሉ https://youtu.be/KX1XnAzsYH8?si=X4vfe8Q4G7v92PXs

ሰበር ዜና | ጎንደር እንዳልነበር ሆነች | ከባዱ ዉጊያ አሁን ተጀመረ! ተናወጠ | ጎጃም ጎንደር ሸዋ ሰበር መረጃዎች https://youtu.be/6j61mXpUbMk?si=f3XXqVSfKrCx5wds

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት የነበሩት እና አሁን በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አብዲ መሀመድ ኡማር ለጠ/ሚር አብይ አህመድ ጥቅምት 14,2011 ደብዳቤ ፅፈው ነበር። በወቅቱ ደብዳቤው የያዘው ዋና
የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት የነበሩት እና አሁን በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አብዲ መሀመድ ኡማር ለጠ/ሚር አብይ አህመድ ጥቅምት 14,2011 ደብዳቤ ፅፈው ነበር። በወቅቱ ደብዳቤው የያዘው ዋና ዋናዎቹ ነጥቦች። * በክልሉ የሰው ህይወት እንዳይጠፋ እና ንብረት እንዳይወድም አንተ (ጠ/ሚር አብይ) የሰጠኸኝን ምክር እና ሀሳብ ችላ ብያለሁ። * እንደገናም ችግሩ ከተከሰተ በሁዋላም ሳትተወኝ የሰጠኸኝን ጥሩ ሀሳብ ባለመቀበሌ የለውጡ እንቅፋት ነበርኩ። ለዚህም ከልቤ ተፀፅቻለሁ። * አሁንም ቢሆን ቃልህን እንደማታጥፍ እና ፊትህን እንደማታዞርብኝ ተስፋ አደርጋለሁ። * ከመጀመርያ ጀምሮ አመጣጥህንና እያመጣህ ያለውን አመርቂ ለውጥ በጣም አደንቃለሁ። * እኔም ስህተቴን አርሜ ከህዝብ እና መንግስት ጋር በመሆን የለውጡ ቸርኬ ሆኜ እሰራለሁ። @topMereja

ሰበር ዜና | ባህርዳር ተናወጠች! አበቃ | ህዝቡ ነቅሎ ወጣ መከላከያ ጉድ ተሰራ | የብልፅግና ባለስልጣን ከሀገር ኮበለሉ👇👇👇 ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ https://youtu.be/NuCaBtiBL4U?si=UpbkL5qLWxe-6Ecr

ሰበር ዜና - ፋኖ ባህርዳር ደረሰ! የምስራች | ተረጋገጠ የመከላከያ ምርኮኛ በገፍ ገባ https://youtu.be/pXy4wCmufJA?si=GSFXoJhr87aXUJol

በእስራኤል ጥቃት የፈራረሰው መስጂድ ! በጋዛ ምስራቃዊ ክፍል ካሃን ዩኒስ ከተማ የሚገኘው የአል አሚኒ ሞሀመድ መስጂድ በእስራኤል የአየር ድብደባ ፈራርሷል። በጸሎት ላይ የነበሩ ሰዎች ግን በፈጣሪ ተ
በእስራኤል ጥቃት የፈራረሰው መስጂድ ! በጋዛ ምስራቃዊ ክፍል ካሃን ዩኒስ ከተማ የሚገኘው የአል አሚኒ ሞሀመድ መስጂድ በእስራኤል የአየር ድብደባ ፈራርሷል። በጸሎት ላይ የነበሩ ሰዎች ግን በፈጣሪ ተአምር መትረፋቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል ሲል የአል ዐይን ዘገባ ያሳያል። @topMereja

ዛሬ ምሽት 12:30 በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ አርሰናል በሜዳው ኤምሬትስ ሻምፒዮኑን ማንችስተር ሲቲን ያስተናግዳል። የጨዋታውን ውጤት ይገምቱ ! @topMereja

313 ፍልስጥኤማውያን እና 300 እስራኤላውያን መገደላቸው ተነገረ እስራኤል በጋዛ እየፈጸመችው ባለው አጸፋዊ የአየር ጥቃቶች 313 ፍልስጥኤማውያን መገደላቸውን የፍልስጥኤም የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስ
313 ፍልስጥኤማውያን እና 300 እስራኤላውያን መገደላቸው ተነገረ እስራኤል በጋዛ እየፈጸመችው ባለው አጸፋዊ የአየር ጥቃቶች 313 ፍልስጥኤማውያን መገደላቸውን የፍልስጥኤም የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል ሲል ቢቢሲ አስነብበዋል። ሚኒስቴሩ 2 ሺህ ሰው መቁሰላቸውንም አክሎ ገልጿል። ከእስራኤል በኩል ደግሞ ቢያንስ 300 እስራኤል መገደላቸውን በቱርክ የሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ አስታውቋል። ኤምባሲው የእስራኤልን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ዋቢ አድርጎ ባወጣው መረጃ በርካቶች ታግተዋል ብሏል። በተጨማሪም ወደ 2 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ቆስለው በሆስፒታሎች ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን መግለጫው ጠቅሶ ከእነዚህም ውስጥ 19ቱ በአስጊ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ብሏል። አኃዙን በተመለከተ የእስራኤል መንግሥት በይፋ አላረጋገጠም። @topMereja

" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም ዙሪያ
+1
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል። @topMereja

ሰበር ዜና🛑 ፋኖ ትልቋን የአማራ ከተማ ተቆጣጠረ | ለሊት ታሪክ ተሰራ መከላከያ ፈረጠጠ 👇 ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇https://youtu.be/5DbzlWrrLi4?si=N1Gk6YL7EOBoQHSw

Repost from Bole Mereja
ሰላም @BoleMereja እነዚህ የምትመለከቷቸው የመኪና ዉስጥ ሌቦች (ሿሿዎች) በህብረተሰቡ ትብብር እጅ ከፍንጅ ዛሬ ሰሚት ሰባ ሁለት የተያዙ። ሹፌሩና ሁለት ተባባሪዎቹ አመልጠዉናል። ጥንቃቄ ይደረ
+3
ሰላም @BoleMereja እነዚህ የምትመለከቷቸው የመኪና ዉስጥ ሌቦች (ሿሿዎች) በህብረተሰቡ ትብብር እጅ ከፍንጅ ዛሬ ሰሚት ሰባ ሁለት የተያዙ። ሹፌሩና ሁለት ተባባሪዎቹ አመልጠዉናል። ጥንቃቄ ይደረግ።

ኢትዮጵያዊነት @Topmereja
ኢትዮጵያዊነት @Topmereja

ሰበር ዜና 🛑 በኢሬቻ የቦንብ ፍንዳታ አሁን የተሰማዉ! ያልታሰበ ሆነ! ሰበር ከአዲስ አበባ 👇👇ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇 https://linktw.in/67OWtc https://l
ሰበር ዜና 🛑 በኢሬቻ የቦንብ ፍንዳታ አሁን የተሰማዉ! ያልታሰበ ሆነ! ሰበር ከአዲስ አበባ 👇👇ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇 https://linktw.in/67OWtc https://linktw.in/67OWtc