en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቀውሞ ሰልፍ እያደረጉ ነው::
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቀውሞ ሰልፍ እያደረጉ ነው::

👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable
👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable ✅Stand ✅8k resolution ✅825gb ssd 🎨 White ⭐️ One Original Joystick 📲 0911155612/0910912466 🎆INSTAGRAM👉 adoms_mobile 👉Telegram channel 👉 https://t.me/Adoms_mobile 📍Bole medhaniyalem morning star mall mezzanine floor Shop No MD-07

👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable
👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable ✅Stand ✅8k resolution ✅825gb ssd 🎨 White ⭐️ One Original Joystick 📲 0911155612/0910912466 🎆INSTAGRAM👉 adoms_mobile 👉Telegram channel 👉 https://t.me/Adoms_mobile 📍Bole medhaniyalem morning star mall mezzanine floor Shop No MD-07

መረጃ ! አዲስ ዘመን | ብቸና! ደቡብ ጎንደር አዲስ ዘመን ከተማ፣ በምስራቅ ጎጃም ብቸና ከተማ ዛሬ ከፍተኛ የሆነ ጦርነት ተከፍቶባቸው ውለዋል። በሁለቱም ከተሞች መከላከያ ከፍተኛ ኃይሉን እንዳጣ ተሰምቷል። በሁለቱም ከተሞች እንቅስቃሴ ቆሟል። ተጨማሪ ትኩስ መረጃዎችን በቴሌግራም ገፃችን ይመልከቱ! https://t.me/+9O_tmq0LF9RiZjk0

ሰበር መረጃ ‼️ ዋናው የመከላከያ መሪ ጀነራል በጎንደር ተገደለ። አስከሬኑ አሁን አዲስአበባ ደርሷል። ይህን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/hXEtDniVJFw https://youtu.be/hXEtDniVJFw

~ የጄኔራል ተፈራ ማሞ ባለቤት ወ/ሮ መነን ኃይሌ ከጥቂት ደቂቃ በፊት በፌደራል ፖሊስ አባላት ታስረዋል!! ከምሽቱ 3 ስዓት በኋላ ከመኖርያ ቤታቸው "ለጥያቄ ይፈለጋሉ" በማለት ወደ ፌደራል ፓሊስ መ
~ የጄኔራል ተፈራ ማሞ ባለቤት ወ/ሮ መነን ኃይሌ ከጥቂት ደቂቃ በፊት በፌደራል ፖሊስ አባላት ታስረዋል!! ከምሽቱ 3 ስዓት በኋላ ከመኖርያ ቤታቸው "ለጥያቄ ይፈለጋሉ" በማለት ወደ ፌደራል ፓሊስ መወሰዳቸው ታውቋል። ምንጭ ፦ ሮሐ ሚዲያ አማራ አይሠበርም!

ባህር ዳር ሟቾችን ስትቀብር ዋለች ! በውጊያው የሞቱ ሰዎች ስርዓተ ቀብር ዛሬ በተለያየ ቦታ መፈጸሙን DW ዘግቧል። ከሞቾቹ አብዛኛዎቹ ከጦርነቱ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ናቸው ሲሉ አንዳንድ ነ
ባህር ዳር ሟቾችን ስትቀብር ዋለች ! በውጊያው የሞቱ ሰዎች ስርዓተ ቀብር ዛሬ በተለያየ ቦታ መፈጸሙን DW ዘግቧል። ከሞቾቹ አብዛኛዎቹ ከጦርነቱ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ናቸው ሲሉ አንዳንድ ነዋሪዎች ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ነዋሪዎቹ ከባህር ዳር ማረሚያ ቤት ብቻ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ያሏቸው ታራሚዎች ሲወጡ ማየታቸውንም ገልጸዋል። @topMereja

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር እና የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ መልካሙ ሹምዬ ኮከብ በገዛ ፍቃዳቸው ከሀላፊነት ለቀቁ
+1
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር እና የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ መልካሙ ሹምዬ ኮከብ በገዛ ፍቃዳቸው ከሀላፊነት ለቀቁ

ሰበር መረጃ ‼️ ታሪካዊ እና የጎንደር አርማ የሆነው የፋሲል ግንብ በከባድ መሳሪያ ተመታ። ይህን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/6p-Cr54hR-o https://youtu.be/6p-Cr54hR-o

~ ፋኖ ሠባታሚት ማረሚያ ቤትን ተቆጣጥሯል! በቀበሌ 14 ለቀናት ሲካሄድ የነበረው ጦርነት ከሰዓት በኋላ ቁሟል። ከሁለት ቀናት ውጊያ በኋላ የባህር ዳር ሰባታሚት ማረሚያ ቤት በፋኖ ቁጥጥር ስር ዋለ። በማረሚያ ቤት  ታስረው የነበሩ የፖለቲካ እስረኞች   በሙሉ የተለቀቁ ሲሆን በማረሚያ ቤቱ የቀረ እስረኛ መኖር አለመኖሩ አልተረጋገጠም። ማረሚያ ቤቱን ለመቆጣጠር በተደረገው ውጊያ ከ 50 በላይ ያልታጠቁ ነዋሪዎች በከባድ መሳሪያ ተገድለዋል። ከቀበሌ 14 የተተኮሰ ከባድ መሳሪያ ቀበሌ 16 አንድ መኖሪያ ቤት በመውደቅ በቤት ውስጥ የነበሩ ባል እና ሚስት ተገድለዋል። አሁናዊ ጦርነቱ አሚኮ፣ ኤርፖርት እና አባይ ማዶ ነው። @topMereja

የአማራ ሬድዮ ስርጭት ከተቋረጠ ደቂቃዎች ተቆጥረዋል! @Topmereja
የአማራ ሬድዮ ስርጭት ከተቋረጠ ደቂቃዎች ተቆጥረዋል! @Topmereja

ባህር ዳር አሁናዊ ሁኔታ! ከቀኑ 8 ሰዓት የጀመረው ውጊያ አሁንም እንደቀጠለ ነው! ባህር ዳር  ላለፍት 3 ቀናት ከሁለት ተከፍላ በሁለት ሃይሎች ቁጥጥር ስር ትገኛለች። 9 ያህሉ የፖሊስ ጣቢያወች በፋኖ ቁጥጥር ስር ናቸው። ባህር ዳር ላይ በፋኖና መከላከያ ሰራዊት ትንቅንቁ ቀጥሎ ውሏል። ዛሬ ከቀኑ  8 ሰዓት ጀምሮ ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው። በተለይም  ዘንዘለማ፧ ቀበሌ 14፧ ቀበሌ 16 ፧ መድሃኒያለም ሰፈርና  አሚኮ የቴሌቪዥን ጣቢያ የሚገኝበት አካባቢ ዋና ዋና የጦር ቀጠናወች  ናቸው።  አሁንም ውጊያ እየተካሄደ ነው። @topmereja

ሰበር መረጃ! ባለስልጣኑ በፋኖ ተገደሉ ሙሉ መረጃ 👇👇 https://youtu.be/qvRLV9T7XDQ

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ዋና ተልዕኮ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን ደህንነት መጠበቅ ነው። ትናንት አብሮት የተዋደቀውን፤ ዋጋ የከፈለውን ጨዋ ህዝብ የሚገልበት ምንም ምክንያት የለውም።ነገር ግን ሰ
+1
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ዋና ተልዕኮ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን ደህንነት መጠበቅ ነው። ትናንት አብሮት የተዋደቀውን፤ ዋጋ የከፈለውን ጨዋ ህዝብ የሚገልበት ምንም ምክንያት የለውም።ነገር ግን ሰራዊቱ የፖለቲከኞች ድብቅ አጀንዳ አስፈፃሚ ሆኗል። @topMereja

"ፋኖም ሆነ የአማራ ሚሊሻ ህወሓት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን ባጠቃበት ወቅት ታላቅ ተጋድሎ በማድረግ ህወሓትን የቀጡ ጀግኖች ናቸው። ዛሬ እነዚህ የሀገር ባለውለታ ላይ የሚደረገው አሻጥር ፍፁም ተ
"ፋኖም ሆነ የአማራ ሚሊሻ ህወሓት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን ባጠቃበት ወቅት ታላቅ ተጋድሎ በማድረግ ህወሓትን የቀጡ ጀግኖች ናቸው። ዛሬ እነዚህ የሀገር ባለውለታ ላይ የሚደረገው አሻጥር ፍፁም ተቀባይነት የለውም።" ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ @topMereja

ጎንደር በአሁኑ ሰዓት‼️ ሻለቃ ሻምበል መሳፍንት፤ የአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ልጅ ጦሩ እየመራ ጎንደር ገብቷል። ጎንደር ከአራቱም አቅጣጫ የተናበበ ትግል በማድረግ አካባቢው ላይ ሰፍሮ የነበረውን የአቶ ዐቢይ አህመድን ወታደር ድባቅ በመምታት ጎንደር ገብቷል። አሁን የተረፈውን የዐቢይ አህመድ ወታደር የማጽዳት ሥራ እየተሰራ ይገኛል። @BoleMereja

ሰበር መረጃ ‼️ የአማራ ክልል የብአዴን አመራሮች የልጆቻቸው የደብተር መያዣ የምታክል ሻንጣ በጀርባቸው አዝለው በሩጫ ከባህር ዳር ከተማ ከተሰደዱ በኃላ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አካባቢ በሚገኘው THE HUB ሆቴል ውስጥ ተሰብስበው እንደ ሚገኙ ለቶፕ መረጃ ሚስጥራዊ መረጃ ደርሶታል ። ይህ ሆቴል ለቦሌ አየር ማረፊያ ከ10 ደቂቃ በላይ በማይወስድ ርቀት ላይ የሚገኝ ሆቴል ነው ። የቅርብ ዘመዶቻቸው እነዚህን ቤት አልባ ከርታቶች ሂዳችሁ ጠይቋቸው ። @topMereha

አዲስአበባ ከኮብ ፅባህ ት/ቤት፣ በአቃቂ ቃሊት ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 የሚገኙት የደራርቱ ቱሉ 2ኛ ደ/ት/ቤት እና የገላን አዳሪ ት/ቤት የአማራ ተወላጆች የማሰቃያ ማዕከላት ሁነዋል። ከ5000 በላይ የሚሆኑ በተለያዩ የሙያ መስክ በመሰማራት ኑሯቸውን የሚገፉ የአማራ ተወላጆች በአገዛዙ በጅምላ ታፍሰዋል። የጅምላ እስሩ ማንን እንደሚጠቅም ከወር በኋላ እናየዋለን... አዎ! መንግስትን ተጠግቶ የዘር ማጥፋት የሚቀሰቅሰውን፣ የሚፈፅመውን እና የሚያስፈፅመውን ነገ በፍትህ አደባባይ ይጠየቃል። @topMereja

ሰበር መረጃ ባለስልጣኑ ኮበለሉ! ሙሉ መረጃዉን ሊንኩን በመጫን ይመለሰከቱ👇👇 https://youtu.be/mTz1w3WBdbs