en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
M-PESA፣ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ፋይናንሺያል አገልግሎት ጀመረ‼️ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ፋይናንሺያል አገልግሎት የሚሰጠው M-PESA ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ካገኘ ከሶስት ወ
M-PESA፣ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ፋይናንሺያል አገልግሎት ጀመረ‼️ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ፋይናንሺያል አገልግሎት የሚሰጠው M-PESA ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ካገኘ ከሶስት ወራት በኋላ አገልግሎት መጀመሩን ዛሬ አስታውቋል። ሁሉም የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ደንበኞች M-PESA አገልግሎትን ለመጠቀም *733# መደወል ወይም በተዘጋጀው የሞባይል መተግበሪያ መጠቀም ይችላሉ ተብሏል። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፥ አገልግሎቱን ከመጀመሩ በፊት በቂ ሙከራ ማድረጉንና ከተለያዩ ባንኮች ጋር የአጋርነት ስምምነት ማድረጉን እንዲሁም ወኪሎችንም መልምሎ ማሰልጠኑን በመግለጫው ጠቅሷል። አገልግሎቱ አሁን ላይ በአንድሮይድ መተግበሪያ በአምስት ቋንቋዎች የቀረበ ሲሆን ለአይ ኦ ኤስ ተጠቃሚዎች በቅርብ ሳምንታት ውስጥ አገልግሎት ይጀምራል ተብሏል። @topMereja

ADOM’s MOBILE 👉APPLE WATCH Series 8 45MM 🚨New Condition 🔋Battery Health 100% ✅45MM ‼️Midnight Aluminium Case 🖍️Color Avai
ADOM’s MOBILE 👉APPLE WATCH Series 8 45MM 🚨New Condition 🔋Battery Health 100% ✅45MM ‼️Midnight Aluminium Case 🖍️Color Available 🤑45,000 📲 0911155612/0910912466 📍አድራሻ:- አዲስአበባ፣ Bole medhaniyalem Morning star Mall Mezzanine Floor shop No👉 MD-07 ♦️የተለያዩ አዳዲስ እና ያገለገሉ ሞባይሎች በቅናሽ ዋጋ እኛ ጋ ያገኛሉ::

ሰበር ! ዳንኤል ክብረት ከግድያ ሙከራ አመለጠ። ከጠባቂዎቹ አንዱ ሲገደል ሌሎች መቁሰላቸው ተሰምቷል። በአካባቢው ከፍተኛ ድንጋጤና ጭንቀት ተፈጥሯል። ጉዳዩን እየተከታተልን ዝርዝሩን የምናቀርብ ይሆና
ሰበር ! ዳንኤል ክብረት ከግድያ ሙከራ አመለጠ። ከጠባቂዎቹ አንዱ ሲገደል ሌሎች መቁሰላቸው ተሰምቷል። በአካባቢው ከፍተኛ ድንጋጤና ጭንቀት ተፈጥሯል። ጉዳዩን እየተከታተልን ዝርዝሩን የምናቀርብ ይሆናል። @topMereja

ሰበር መረጃ ‼️ በአማራ ክልል እየተደረገ ባለው ውጊያ ለአየር ሀይል  በመሰለል እና የድሮን ጥቃት እንዲፈፀም ያደረገ ዋና አስተኳሽ ተገደለ። ይህን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪዲዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/RorHKUrd-Pk https://youtu.be/RorHKUrd-Pk

በትግራይ ክልል 16 ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ መታየቱ እና በአዝርእትና የተፈጥሮ ሀብት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለፀ። የትግራይ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ እንዳስታወቀው መነሻው የአፋር ክልል በረ
በትግራይ ክልል 16 ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ መታየቱ እና በአዝርእትና የተፈጥሮ ሀብት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለፀ። የትግራይ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ እንዳስታወቀው መነሻው የአፋር ክልል በረሃዎች ያደረገ የበርሃ አንበጣ መንጋ በትግራይ ሶስት ዞኖች በሚገኙ ወረዳዎች መንሰራፋት የጀመረው ካለፈው ሐምሌ 20 ጀምሮ ሲሆን እስካሁን ባለው በ79 የክልሉ የገጠር ቀበሌዎች የሚገኝ 35 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈኑ ተነግሯል። @topmereja

ሰበር መረጃ! ከስልጣን ተባረሩ ሙሉ መረጃ በዩትዩብ ተለቋል ሊንኩን ይጫኑ👇👇 https://youtu.be/s_EHNYQ-UTs

ሰበር ዜና ‼️ ሶስት ኦራል የመከላከያ ልዩ ኮማንዶዎች ያሉበት ( ሪፐብሊካን ጋርድ ) አለቀ። ይህን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/puE3WMKZtaM https://youtu.be/puE3WMKZtaM

#Update ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፀደቀ። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላ
+2
#Update ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፀደቀ። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በ12 ድምፅ ተአቅቦ በ16  ታቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ነው የፀደቀው። በሌላ በኩል ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ፦ - አዝመራው አንዴሞ ሰብሳቢ - ነጃት ግርማ ዶ/ር ምክትል ሰብሳቢ - አቶ ሣዲቅ አደም አባል - አቶ መስፍን እርካቤ አባል - ዶ/ር አብርሃም በርታ አባል - ወ/ሎ ፍሬህይወት ተሾመ አባል - አቶ ወንድሙ ግዛው አባል በመሆን ተሰይመዋል። @topMereja

ሰበር የድል ዜና! https://youtu.be/9t78yPOTCp0

ሰበር መረጃ ‼️ ወልድያ በአየር እየተደበደበች ነው። የኢትዮጵያ አየር ሀይል ታሪክ ይቅር የማይለው ድብደባ አደረገ።የድሮን ጥቃቱ ሲፈፀም የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/nTyj4a5tuls https://youtu.be/nTyj4a5tuls

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ ‼️ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ነሐሴ 7 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ "መከላከያ ሰራዊቱ በመውሰድ ላይ ያለውን እርም
+1
በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ ‼️ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ነሐሴ 7 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ "መከላከያ ሰራዊቱ በመውሰድ ላይ ያለውን እርምጃ <የህወሓት ቀጥተኛ ተሳትፎ አለበት> በሚል በሬ ወለደ ጩኸት እየደረሰባቸው ላለው ሽንፈት የትግራይን ህዝብ ሰበብ ለማድረግ  ሲዳክሩ ይሰማሉ" ሲል በስም ያልጠቀሳቸውን አካላት ወርፏል። እነዚህ በውል ያልገለፃቸው አካላት "ፀረ ፕሪቶሪያ ሰላም ስምምነትና ትግራይ አቋማቸውን በግልፅ እያራገቡ ይገኛሉ" ሲል ወንጅሏል። የፌዴራል መንግስት በነዚህ ሀይሎች ላይ እየወሰዳቸው ላሉ እርምጃዎች የትግራይም ሆነ የሌላ ወገን የተለየ ድጋፍ ያስፈልገዋል ብለን አናምንም" ሲል አቋሙን አንፃበርቋል። መግለጫው አክሎም "ፀረ ሰላም አቋማቸውን  ለማራመድ እስኳሁን ሲረጩት የነበረውን መርዝ  አልበቃ ብሎ የትግራይን ህዝብ በትልቁ በትንሹ ቋሚ ሾል አድርገውት ይገኛሉ" ሲል ወቅሷል። "ይህ ዘመቻ ፍፁም አሸናፊ ሊሆን የማይችል፣ የፅንፈኝነትና የፀረ ሰላም መንገድን ለማረም  አያግዝም ብቻ ሳይሆን በህዝቦች መካከል ሊኖር የሚገባውን ሰላማዊ ግንኙነት በእጅጉ የሚጎዳ ነው" ሲል ኮንኖታል። "አሁንም ቢሆን የትግራይ ህዝብ ሁሉም ችግሮች በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ያለው ቁርጠኛ አቋም እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የፕሪቶሪያውን ስምምነት ለማፍረስ የሚቋምጡ ፅንፈኛ ሀይሎችና የቅርብም የሩቅም አጋሮቻቸው ላይ የሚያደርጉትን ዘመቻ ለማክሸፍ ከፌዴራል መንግስት እስካሁን ድረስ እያደረግነው የመጣነውን አበረታች ግንኙነት አጠናክረን የምንቀጥል መሆኑን" ጊዜያዊ አስተዳደሩ አቋሙን ግልፅ አድርጓል። የአስተዳደሩ ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል። @topMereja

👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable
👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable ✅Stand ✅8k resolution ✅825gb ssd 🎨 White ⭐️ One Original Joystick 📲 0911155612/0910912466 🎆INSTAGRAM👉 adoms_mobile 👉Telegram channel 👉 https://t.me/Adoms_mobile 📍Bole medhaniyalem morning star mall mezzanine floor Shop No MD-07

ሰበር ‼️ በአሁኑ ሰዓት በቆቦ ከተማ ከፍተኛ ፍንዳታ ተነሳ። አየር ሀይል ታይቶ የማይታወቅ ድብደባ አደረገ። ይህን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/laCLCUdl59c https://youtu.be/laCLCUdl59c

በአሁኑ ሰዓት አውስትራሊያ ሜልበርን የተቃውሞ ሰልፋ እየተካሄደ ነው። @topMereja
+3
በአሁኑ ሰዓት አውስትራሊያ ሜልበርን የተቃውሞ ሰልፋ እየተካሄደ ነው። @topMereja

የአስቸኳይ ግዜ አዋጁን አፈጻጸም አስመልክቶ ከአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ፥ በአማራ ክልል ውስጥ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ ፓርቲአችን በ03/12/2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ልዩልዩ ጉዳዮችን ገምግሞ አቋሙን ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። በዚሁ መግለጫም በክልሉ ውስጥ የተፈጠረው ችግር ባመዛኙ የክልሉና የፌዴራሉ መንግስት ስራቸውን በበቂ ባለመስራታቸው የተፈጠረ በመሆኑ ለሚደርሰው ጉዳት ሁሉ ሀላፊነት የሚወስዱ መሆኑን አስምረን አስቀምጠናል። ሁለቱ የመንግስት እርከኖች ቀደም ብሎ ሊፈቱ ይችሉ የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት በቂ ጥረት ባለማድረግ፣ በህዝብ ዘንድ መተማመን ሊፈጠርባቸው ይገባ የነበሩ አጀንዳወችንም አስፈላጊውን ህዝባዊ መድረክ እና ውይይት ባለመፍጠር ህዝባችንን ለሴራ ትንተና በማጋለጥ ለስጋትና ሰፊ ጥርጣሬ የጣሉ መሆኑን ገልጸናል። የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አተገባበር በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲመራ፣ በአጭር ጊዜ እንዲቋጭ እና ህዝባችን ወደ ሰላሙ እንዲመለስ በማለት መንግስት አጠቃላይ ችግሩን ለመፍታትና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ንግግርና የሰላም መድረክን እንዲያስቀድም ጥሪ ማድረጋችን ይታወቃል። ሆኖም በአማራ ክልል ውስጥ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ ከተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚፈፀም ማንነት ተኮር የሰብዓዊ መብት ጥሰት እየተስተዋለ መሆኑን ፖርቲያችን ተገንዝቧል። በዚህ ረገድ አዋጁን ተገን በማድረግ በተለይም በአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠሩ ዘፈቀዳዊ የማንነት ተኮር ጅምላ እስራቶች እየተፈፀሙ መሆኑን፣ በዚህ መልኩ ከታሰሩት መካከል ብዙዎቹ ወዳልታወቁ ቦታዎች ተወስደው መታሰራቸውን እንዲሁም ዛቻዎች፣ የቤት ብርበራዎች፣ አካላዊ ጥቃቶች እና ማንነት ተኮር ዘለፋዎች እየተፈጸሙ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ከምንም በላይ ማንነት ተኮር ጅምላ እስር እና የመብት ጥሰት፤ ጽንፈኛ የፖለቲካ አተያይ ያላቸው የህግ አስፈጻሚ ግለሰቦች አዋጁን ተገን አድርገው አማራዊ ማንነትን ወንጀል የማድረግ አካሄድ በአስቸኳይ እርምት ካልተወሰደበት የሚያስከትለው ዳፋ ከባድ እንደሚሆን በጥብቅ ማስገንዘብ እንፈልጋለን። ፖርቲያችን የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ጉዳዩን በትኩረት እየተከታተለው ሲሆን በዘፈቀደ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችና በዚህ ምክንያት የተፈጠረውን አጠቃላይ ስጋት በሚመለከት ክትትል እያደረገ ሲሆን ተጨባጭ መረጃዎችም እየደረሱት ይገኛሉ። የደረሱንን ጥቆማዎች ተከትሎ ባደረግነው ማጣራትም የአማራ ተወላጆች በማንነታቸው ምክንያት ለተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንደተዳረጉና በተለይም ለማንነት ተኮር እስራት እና ለቤት ውስጥ ፍተሻዎች መጋለጣቸውን ማረጋገጥ ችለናል። በመሆኑም:- 1/ የፌዴራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰብዓዊ መብት ጥሰቶቹ ጋር በተያያዘ በፀጥታ አካላቱ፣ በማረሚያ ቤቶችና ፖሊስ ጣቢያዎች፣ እንዲሁን በልዩ ልዩ አግባብ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም በተደራጁ ተቋማት ላይ ጥብቅ ክትትልና ምርመራ በማድረግ ከአሁን በፊት የተፈጸሙ ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲታረሙ እና ጥፋተኞችም ተጠያቂ እንዲሆኑ እንዲሁም በቀጣይ አዋጁን ተገን በማድረግ ምንም እይነት ማንነት ተኮር የዘፈቀደ እስራቶች እና ጥሰቶች እንዳይፈጸሙ የማድረግ ተጨባጭ ርምጃ እንዲወስዱ እናሳስባለን። በተጨማሪ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ድንጋጌዎች እና አንድምታ ውጭ በማንነት ተኮር ጅምላ ፍረጃ ምክንያት የተያዙ እና በእስር ላይ የሚገኙ ንፁሃን በአስቸኳይ ይለቀቁ ዘንድ እናሳስባለን። 2/ የሀገር ውስጥና ዓለም-አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቋማት የኢትዮጵያ የህግ አካል የሆኑትን ዓለም-አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎች ( Universal Declaration of Human Rights, 1948, International Covenant on Civil and Political Rights, 1966, International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination, 1965, Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or Punishment, 1984 and African Charter on Human and Peoples’ Rights, 1981) በሚጥስ መልኩ በአማራ ተወላጆች ላይ የተፈፀሙትን ማንነት ተኮር ጥቃቶች በማጣራት ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንዲያደርጉ እንዲሁም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መልኩ በጥፋት ተግባሩ ውስጥ የተሳተፉ አካላትን በመለየትና ተጠያቂ በማድረግ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ እንጠይቃለን፣ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ድንጋጌዎች እና አንድምታ ውጭ በማንነት ተኮር ጅምላ ፍረጃ ምክንያት የተያዙ እና በእስር ላይ የሚገኙ ንፁሃን በአስቸኳይ ይለቀቁ ዘንድ ጫና እንድትፈጥሩም እንጠይቃለን። ፖርቲያችን በዘፈቀደ በተፈፀሙ ማንነት ተኮር የመብት ጥሰቶች ዙሪያ የደረሰበትን ድምዳሜ እና አስተያየቱን ካሰባሰባቸው ማስረጃዎች ጋር በማያያዝ ለሰብዓዊ መብት እና የዲፕሎማቲክ ተቋማት ተደራሽ እንደሚያደርግ ለመግለፅ ይወዳል። የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ነሀሴ 07/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ሸዋ፣ ኢትዮጵያ

ሰበር መረጃ ‼️ ቁልፍ የመከላከያ ጀኔራል ትናንት ምሽት ጎንደር ላይ ተማረከ። ጀነራሉ ከተማረከ በኋላ ጥብቅ ሚስጥር አወጣ። የጀነራሉን ሙሉ ንግግር የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/2ukI2edLnek https://youtu.be/2ukI2edLnek

👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable
👉 ADOM’s MOBILE ⭐️ Brand new ps5 from USA IMPORTED 👉 Brand New ✅with Box ✅console ✅Hdmi cable ✅Power cable ✅Charging cable ✅Stand ✅8k resolution ✅825gb ssd 🎨 White ⭐️ One Original Joystick 📲 0911155612/0910912466 🎆INSTAGRAM👉 adoms_mobile 👉Telegram channel 👉 https://t.me/Adoms_mobile 📍Bole medhaniyalem morning star mall mezzanine floor Shop No MD-07

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በመንግስት በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው የሚገኙ የአማራ ተወላጆች። ከእነዚህ መሃል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል የሆኑት እና ያለመከሰስ መብት ያላቸው አቶ ክርስ
+1
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በመንግስት በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው የሚገኙ የአማራ ተወላጆች። ከእነዚህ መሃል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል የሆኑት እና ያለመከሰስ መብት ያላቸው አቶ ክርስቲያን ታደለ ይገኙበታል። @topMereja

መረጃ ‼️ 130 የአማራ ብሄር ተወላጆች የሆኑ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ፋኖን ልትቀላቀሉ ነው በሚል በሶማሊያ ሰላም ማስከበር የነበሩትን በሁለት ሂሊኮፍተር መንግስት እንዳመጣቸው ታዋቂው የሶማሌ
መረጃ ‼️ 130 የአማራ ብሄር ተወላጆች የሆኑ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ፋኖን ልትቀላቀሉ ነው በሚል በሶማሊያ ሰላም ማስከበር የነበሩትን በሁለት ሂሊኮፍተር መንግስት እንዳመጣቸው ታዋቂው የሶማሌ አክቲቪስትና ጋዜጠኛ በሸር ሃሺ በቲውተር ገጹ አስፍሯል። ከዚህ በፊት ከ30 ሺ በላይ የሚሆኑ የአማራ ተወላጅ የሆኑ የመከላከያ ሰራዊት አባላት መታሰራቸውን ይፋ ማድረጋችን ይታወሳል። @topMereja

ሰበር መረጃ ‼️ የአማራ ክልል ዋና ከተማ ባህርዳር በዚህ ሰዓት በከፍተኛ ሁኔታ እየተናወጠች ነው። ህዝቡ ለቆ እየወጣ ነው።ይህንን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/_sDUJdPm94s https://youtu.be/_sDUJdPm94s