en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
ጥንቃቄ እና ማሳሰቢያ አዲሱ ከሳር ቤት በቄራ ጎተራ የሚሄደው ማሳለጫ መንገድ ላይ ከዚህ በፊት በወሬ ያየሁትን አሁን በዐይኔ ለማየት ችያለሁ። በእርድ ወደ ቄራ የሚገቡ በሬዎች ሲበረረግጉ ወዳገኙበት
ጥንቃቄ እና ማሳሰቢያ አዲሱ ከሳር ቤት በቄራ ጎተራ የሚሄደው ማሳለጫ መንገድ ላይ ከዚህ በፊት በወሬ ያየሁትን አሁን በዐይኔ ለማየት ችያለሁ። በእርድ ወደ ቄራ የሚገቡ በሬዎች ሲበረረግጉ ወዳገኙበት አቅጣጫ መሮጣቸው ይታወቃል በዚህም ከዚህ በፊት አደጋዎች ሲያደርሱ እና ሲደርስባችሁ ተመልክተናል። አሁን ባለው የቄራ ማሳለጫ መንገድ ላይ ግን ከዚህ በፊት ከሰማነው ለየት ያለ እና አደገኛ ሆኖ አይቻለሁ ነገሩ እንዲህ ነው ከበረት ለእርድ የሚገቡ ከብቶች ሲበረግጉ ወደ ማሳለጫው ሮጠው ከላይኛው አስፋልት ወደ ታችኛው (ወደ ዋሻው መግቢያ እና መውጫ) ይዘላሉ በዚህ ጊዜ ወደ ዋሻው እየገቡ እና እየወጡ ያሉ መኪኖች ላይ ይወድቃሉ በዚህም አንድ የቤት መኪና ላይ በሬ ወድቆ መኪና ውስጥ ያለ አንድ ወጣት መሞቱን የአካባቢው ሰዎች ነግረውኛል። ይህንን አደጋ ከጊዜ በኃላ ድጋሚ በአይኔ አየሁ በሬ ተንደርድሮ ዘለለ እንደ አጋጣሚ መኪና ላይ አላረፈም ነገር ግን በአስፋልቱ ላይ ተፈጥፍጦ ተበታትኖ ሞተ! ነገሩ እጅግ ዘግናኝ ነው! እኔ ያየሁት በሬ ሰው ላይ ወይም ሚኪና ላይ ቢያርፍ ሰው እንደሚገድል እርግጠኛ ነኝ! ይህንን የቄራ መሿለኪያ ዋሻ የምትጠቀሙ ሰዎች እባካችሁ በጣም ጥንቃቄ አድርጉ🙏 የከብቶቹ ባለቤት ወይም የሚነዷቸው ሰዎች ይህ ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ እና የሚያስጠይቅ መሆኑን ይረዱ!🙏 የሚመለከተው አካል በመንገዱ ላይ ከብትም ሆነ ሰው ማዘለል እንዳይችል የሚያግድ ነገር እንዲሰራበት ወይም ሌላ አማራጭ ተጠቅሞ ይህንን አሳሳቢ አደጋ እንዲከላከል እንጠይቃለን!🙏 ወቅቱ የበዓል እንደመሆኑ በርከት ያሉ ከብቶች ለእርድ ወደ ቄራ ስለሚነዱ ከሌላው ጊዜ በላይ ጥብቅ ጥንቃቄ ያድርጉ🙏 መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ አድርሱ። ማሳሰቢያውን ያደረሰን ሮቤራ አምሳሉ ነው! @topMereja

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጥላዉ የነበረዉ ማዕቀብ እንዲራዘም አደረገች‼️ ከ2 ዓመታት በፊት የነበረዉ የሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነትን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት ሰብዐዊነት ላይ የሚፈፅመዉ ወንጀሎች መበራ
+1
አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጥላዉ የነበረዉ ማዕቀብ እንዲራዘም አደረገች‼️ ከ2 ዓመታት በፊት የነበረዉ የሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነትን ተከትሎ  የኢትዮጵያ መንግስት ሰብዐዊነት ላይ የሚፈፅመዉ ወንጀሎች መበራከት እና አሜሪካ ያቀረበችዉን ሀሳብ  ተቀባይነት አለማግኘቱን ተከትሎ ጥላዉ የነበረዉን እና ሊጠናቀቅ ቀናቶች ቀርተዉት የነበረዉን ማዕቀብ ማራዘሟን አስታወቀች። የፕሪቶሪያዉ የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ በትግራይ ክልል ያለዉ ጦርነት ቢቆምም አሁንም በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ያለዉ  ወቅታዊ ሁኔታ የኢትዮጵያን ሰላም እና ደህንነት አደጋ ዉስጥ የከተተ ብሎም የአፍሪካ ቀንድን ችግር ዉስጥ የጣለ  መሆኑ ለአሜሪካ የዉጪ ጉዳይ እና ብሄራዊ  ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ስጋት ሆኗል።  በዚህም ዉሳኔዉ ለአንድ አመት እንዲራዘም ፕሬዝዳንቱ ማዘዛቸውን አስታዉቀዋል። የዉሳኔ ሰነዱም በፌደራል መዝገቡ እንዲታተም እና ለኮንግረሱ እንዲላክ ትዕዛዝ ተላልፏል። @topmereja

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጥላዉ የነበረዉ ማዕቀብ እንዲራዘም አደረገች‼️ ከ2 ዓመታት በፊት የነበረዉ የሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነትን ተከትሎ  የኢትዮጵያ መንግስት ሰብዐዊነት ላይ የሚፈፅመዉ ወንጀሎች መበራከት እና አሜሪካ ያቀረበችዉን ሀሳብ  ተቀባይነት አለማግኘቱን ተከትሎ ጥላዉ የነበረዉን እና ሊጠናቀቅ ቀናቶች ቀርተዉት የነበረዉን ማዕቀብ ማራዘሟን አስታወቀች። የፕሪቶሪያዉ የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ በትግራይ ክልል ያለዉ ጦርነት ቢቆምም አሁንም በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ያለዉ  ወቅታዊ ሁኔታ የኢትዮጵያን ሰላም እና ደህንነት አደጋ ዉስጥ የከተተ ብሎም የአፍሪካ ቀንድን ችግር ዉስጥ የጣለ  መሆኑ ለአሜሪካ የዉጪ ጉዳይ እና ብሄራዊ  ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ስጋት ሆኗል።  በዚህም ዉሳኔዉ ለአንድ አመት እንዲራዘም ፕሬዝዳንቱ ማዘዛቸውን አስታዉቀዋል። የዉሳኔ ሰነዱም በፌደራል መዝገቡ እንዲታተም እና ለኮንግረሱ እንዲላክ ትዕዛዝ ተላልፏል። @topmereja

ሰበር ዜና - ታዋቂዉ ጀነራል በፋኖ ተማረኩ! | ታሪክ ተሰራ የፋኖ ያልታሰበ ድል | ከባድ መግለጫ ተሰጠ አበቃ👇👇  ሙሉ መረጃ https://youtube.com/watch?v=SXcquxJMQUc&si=-C6qvWFwH5wzEee4

ሆዱን አሞት አውሮፕላን ላይ የተፀዳዳው ተሳፋሪ ፕሌኑ እንዲያርፍ አስገድዷል። ነገሩ አንዲህ ነው ;ጉዳዩ የተከሰተው ባለፈው አርብ ሲሆን ከስፔን ባርሴሎና ወደ አሜሪካ አትላንታ ይበር የነበረ የመንገደ
ሆዱን አሞት አውሮፕላን ላይ የተፀዳዳው ተሳፋሪ ፕሌኑ እንዲያርፍ አስገድዷል። ነገሩ አንዲህ ነው ;ጉዳዩ የተከሰተው ባለፈው አርብ ሲሆን ከስፔን ባርሴሎና ወደ አሜሪካ አትላንታ ይበር የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላን አንድ ተሳፋሪ ሆዱን አሞት ወንበር ላይ ይፀዳዳል። የሰውዬው እዳሪ ሽታም የአውሮፕላኑን ተሳፋሪ አመሰው። ፓይለቶቹ ለአየር ትራፊክ ተቆጠጣሪዎች " የአየር መበከል " ማጋጠሙን አሳውቀው በእንዲህ ያለ ሁኔታ ለቀሪ ሰባት ሰአት መብረር እንደማይችሉ ተናግረው አውሮፕላኑ አንዲያርፍ ተገዷል። ታማሚው ወደ ሆስፒታል የተወሰደ ሲሆን አውሮፕላኑ ለአምስት ሰአት ያክል ፅዳት ተደርጎለት የወንበር ልብስም ተቀይሮለት ያቋረጠውን ጉዞ ቀጥሎ በሰላም መዳረሻው ደርሷል ሲል ዴይሊ ሜይል ዘግቧል። @topMereja

ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በኬንያው የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ ጠንካራ ትችት አቀረቡ የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ “የህዝብ ግንኙነት
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በኬንያው የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ ጠንካራ ትችት አቀረቡ የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ “የህዝብ ግንኙነት” ስራ ላያ አተኩሯል ሲሉ ወቅሰዋል። ፕሬዝደንቱ ከምዕራባውያን ለአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያ የሚሆን ድጋፍ መጠበቅ መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ብለዋል። @Topmereja

ሰበር ዜና - ወሳኝ ከተማ በፋኖ ተያዘች | ዛሬ ታሪክ ተሰራ ሸዋ ጎጃም ሰበር | የኤርትራ ወታደሮች ትግራይ ገቡ ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/7JiApOVEyZs?si=XjPaoZPEIaAAnRDz

ኮካኮላ የሸራተን የአዲስ አመት ዋዜማ ኮንሰርት ስፖንሰር መሰረዙን ገለፀ #Ethiopia | ስፓንሰርሺፕ አጋርነት መሰረዛችንን ስለማሳወቅ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ በሸራተን አዲስ ሊከናወን የተሰናዳውን የ
ኮካኮላ የሸራተን የአዲስ አመት ዋዜማ ኮንሰርት ስፖንሰር መሰረዙን ገለፀ #Ethiopia | ስፓንሰርሺፕ አጋርነት መሰረዛችንን ስለማሳወቅ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ በሸራተን አዲስ ሊከናወን የተሰናዳውን የሙዚቃ ድግስ ድርጅታችን ኮካ-ኮላ ቤቭሬጅስ አፍሪካ ኢትዮጵያ ስፖንሰር አጋር የነበረ መሆኑ ይታወሳል። ነገር ግን በልዩ ልዩ ምክንያቶች የስፓንሰርሺፕ አጋርነታችንን የሰረዝን መሆኑንና የፕሮግራሙ አጋር አለመሆናችንን እናሳውቃለን። ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ አማ (ኮካ-ኮላ ቤቨሬጅስ አፍሪካ~ኢትዮጵያ) @topMereja

ሰበር ዜና - ጎንደር በፋኖ ተከበበች | ዉጊያዉ ተባባሰ 25 ሰዉ ሞተ | ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን ክስ መሠረተች ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/mPSLip6-hlo?si=1GniEOmV_-9pzIhG

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልጅ ያሬድ የተባለውን ግለሰብ እና ተባባሪዎቹ ላይ ክስ እንዲመሠረት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮን ጠየቀች። #FastMereja የኢትዮጵያ
+2
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልጅ ያሬድ የተባለውን ግለሰብ እና ተባባሪዎቹ ላይ ክስ እንዲመሠረት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮን ጠየቀች። #FastMereja የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልጅ ያሬድ በተባለውን ግለሰብ እና በተባባሪዎቹ ላይ ክስ እንዲመሠረት ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ በላከችው ደብዳቤ ጠይቃለች። በላከችው ደብዳቤም ከዚህ ቀደም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምሮ ፣ በሃይማኖት አባቶቿ ፣ በምዕመናኗ እና የአምልኮ ቦታዎቿን ባንቋሸሹ እንዲሁም የሐሰተኛ ንግግር ባስተላለፉት በነፓስተር ዮናታን አክሊሉ ፣ በነቢይ ኢዩ ጩፋ ፣ በአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተ ክርስቲያን እና በክራይስት አርሚ ኢንተርናሽናል ቤተ ክርስቲያን ላይ አቤቱታ አቅርባ ውጤት በመጠባበቅ ላይ ሳለች ይህ እንደገጠማት ነው የገለጸችው። በግለሰቡ እና ተባባሪዎቹ ድፍረት የተሞላበት ድርጊት በርካታ ኦርቶዶክሳዊያንም ኢትዮጵያውያንም ላይ ከፍተኛ ቁጣን በመቀስቀሱን እና ከፍትህ አደባባይ ፍርድን ስለሚጠብቁ ፖሊስን ለማገዝ ይሔን አቤቱታ አቅርቤያለው ብላለች። የተከሳሹ ድርጊት በዋናነት የቤተ ክርስቲያኗን መልካም ስም የሚያጎድፍ ድርጊት በመሆኑ ፤ ለቤተ ክርስቲያን ያለውን ጥላቻ በመግለጽ ሰዎችን ለአመጽ እና ብጥብጥ የሚያነሳሳ በመሆኑ ፤ የቤተክርስቲያንን የአምልኮ ቦታ ያራከሰ በመሆኑ ፤ የምዕመናኑን ስሜት የሚነካ ፣ በሚያዋርድ እና ቤተክርስቲያንን በሚያናንቅ መልኩ የተፈጸመ በመሆኑ በግለሰቡ እና በተባባሪዎቹም ላይ ጭምር ፖሊስ ተገቢውን ምርመራ በማድረግ ክስ እንዲመሠርት ለአቃቤ ሕግም እንዲልክ ጠይቃለች። Via: ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከ @topMereja

ሰበር ‼️ ኦራሉ ከነ ወታደሩ ወደመ።በአማራ ክልል እየተደረገ ያለው ዉጊያ ቀጥሏል በሺዎች የሚቆጠሩ ምርኮኞች ገቡ ይህንን የሚያሳይ እና የሚያረጋግጥ ቪድዮ ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/GNuHKgwunDE?si=Bp5RtvIITVebfwhQ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ608 በሆንግ ኮንግ አየር ማረፊያ 'በከባድ አውሎ ንፋስ ውስጥ አርፏል' የተባለው ስህተት ነው አለ። አየር መንገዱ ይህን ያለው የአገር ውስጥ እና የውጭ መ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ608 በሆንግ ኮንግ አየር ማረፊያ 'በከባድ አውሎ ንፋስ ውስጥ አርፏል' የተባለው ስህተት ነው አለ። አየር መንገዱ ይህን ያለው የአገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የአየር መንገዱ የመንገደኞች አውሮፕላን ከባንግኮክ ተነስቶ በሆንግ ኮንግ በከባድ አውሎ ንፋስ ውስጥ ያረፈው ብቸኛ አውሮፕላን ነው በሚል ዘገባ ካወጡ በኋላ ነው።

ሰበር ዜና - ፋኖ ተመለሰ ህዝቡ ነቅሎ ወጣ | ደጀን ባህርዳር ጎርጎራ ሰበር | የተረሸኑት ፋኖዎች ጉዳይ ሙሉ መረጃ👇👇👇 https://youtu.be/_pmz3PT1Lf0?si=B1AcTTRMUzfgmj-r

ደጀን ሰበር መረጃ ተሰምቷል ከደቂቃዎች በኋላ ዝርዝሩን ይጠብቁ!!

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጠ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከነሐሴ 22/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሹመት የተሰጣቸው የጸጥታ አመራሮች 1. ኮሚሽነር ደስዬ ደጀን ወልዴ የ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጠ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከነሐሴ 22/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሹመት የተሰጣቸው የጸጥታ አመራሮች 1. ኮሚሽነር ደስዬ ደጀን ወልዴ የአብክመ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር 2. ኮሎኔል ግርማ ገሰሰ ገ/መስቀል የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ 3. ኮሚሽነር ሀብታሙ ሲሳይ ገዳሙ የአብክመ ማረሚያ ቤቶች አገ/ኮሚሽን ኮሚሽነር 4. ዶ.ር እሸቱ የሱፍ አየለ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ 5. ደጀኔ ልመንህ በዛብህ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ 6. በሪሁን መንግሥቱ ከበደ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ 7. ዳኛው በለጠ ጎኔ የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ 8. ገደቤ ኃይሉ በላይ የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ 9. ኮሚሽነር ውበቱ አለነ የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ኃላፊ 10.ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሰው ኃይል አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ 11. ም/ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሎጀስቲክስ ዘርፍ ኃላፊ ኾነው ተሹመዋል :: @topmereja

ሰበር ዜና! ተጠባቂዋ ከተማ በፋኖ ነፃ ወጣች | የመከላከያ ምርኮኛ በገፍ ገባ | ዉጊያዉ ተባባሰ ሙሉ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ 👇👇 https://youtu.be/7QzTUVEhsIg?si=QWLSPClXGI-f_wZU

ፍሬሕይወት ታምሩ የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ቦርድ ሊቀመንር ሆነው ተሾሙ - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዩንቨርስቲው ቻንስለር ሆነው ተሹመዋል #Ethiopia | ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ እንዲደራጅ ለተ
+3
ፍሬሕይወት ታምሩ የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ቦርድ ሊቀመንር ሆነው ተሾሙ - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዩንቨርስቲው ቻንስለር ሆነው ተሹመዋል #Ethiopia | ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ እንዲደራጅ ለተወሰነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮ ቴሌኮም ወና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ የቦርድ ሊቀመንበር ሆነው ተሾሙ። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቦርድ ፣ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑትን ፍሬህይወት ታምሩ የየኒቨርስቲው የቦርድ ሊቀመንበር አድርጎ መሾሙን ተናግረዋል። የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታው ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ደግሞ ከነሐሴ 24 ቀን 2015 ዓም ጀምሮ የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነው መሾማቸውን ገልጸዋል። ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቻንስለር እንዲሆኑ በጠቅላይ ሚኒሰትር አብይ አህመድ(ዶ/ር) ሹመት ማግኘታቸውም ተገልጿል። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከ2016 ዓም ጀምሮ ራስ ገዝ እንዲሆን በአዋጅ የተፈቀደ ቢሆንም ፣ ሙሉ በሙሉ ራስገዝ ሆኖ ሥራ የሚጀምረው የሚተዳደርበት መመሪያዎች ከተዘጋጁ በኋላ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሆን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። @topMereja

ሰበር ዜና!! ፋኖ ባህርዳር ደረሰ ጉድ ተሰማ | ከአዲስ አበባ ያልታሰበ ጉድ ተሰማ ሙሉ መረጃ ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ 👇👇👇 https://youtu.be/--e8ck0axUw?si=fYfwO3vnD0MY5mLd

ሁለት ዜናዎች 1፤ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ራሚዝ አልክባሮቭ በትግራይ ክልል ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው። አልክባሮቭ ዛሬ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ጋር የጦርነት ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው መመለስ በሚችሉበት፣ በሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦትና በክልሉ የተከሰተውን አንበጣ መንጋ መቆጣጠር በሚችልበት ኹኔታ ዙሪያ መወያየታቸውን የርዕሰ መስተዳድሩ ጽሕፈት ቤት ገልጧል። አልክባሮቭና ልዑካን ቡድናቸው፣ የክልሉ የጦርነት ተፈናቃዮች የሚገኙባቸውን ማዕከላት ይጎበኛሉ ተብሏል። 2፤ የሱማሌ ክልላዊ መንግሥት ክልላዊ የሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች ጉባዔ እንዲቋቋም ውሳኔ አሳልፏል። የክልሉ መንግሥት የሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች ጉባዔ ሥልጣንና ተግባራትን የሚወስን ረቂቅ አዋጅ ትናንት ማጽደቁን "ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" ዘግቧል። 114 አባላት ይኖሩታል የተባለው የሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች ጉባዔ ዋና ሃላፊነቱ፣ በክልሉ በሚከሰቱ የጎሳ ግጭቶችና የልማት ሥራዎች ዙሪያ የክልሉን መንግሥት ማማከር እንደኾነ የክልሉ ኮምንኬሽን ቢሮ መናገሩን ዘገባው ጠቅሷል። ረቂቅ አዋጁ፣ ለክልሉ ምክር ቤት ቀርቦ መጽደቅ ይጠበቅበታል። ዋዜማ