en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች የታደሙበት የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል የገዳ ስርአቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መከበሩን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች የታደሙበት የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል የገዳ ስርአቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መከበሩን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ከተለያዩ የሀገሪቱና ከጎረቤት ሀገራት የመጡ እንግዶች እና ቱሪስቶች የታደሙበት የ2016 ሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል በሰላም እና በልዩ ድምቀት መከበሩን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡ የበዓሉ በሰላም መከበር የሀገሪቱን መልካም ገፅታ ለመገንባት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ግብረ-ኃይሉ አስታውሶ ለበዓሉ በሠላም መከበር የድርሻቸውን ለተወጡ ሁሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡ @YeneTube @FikerAssefa

ሰበር ዜና - አዲስ አበባ ተናወጠች | በኢሬቻ ከባድ ፀብ ወጣቱ ወጣ ሙሉ ቪዲዮ 👇👇 ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇 https://youtu.be/Ioyy5DY5tq0?si=zCM_s5F41tDjItIJ

ሰበር ዜና🛑 አዲስ አበባ ኢሬቻ አስደንጋጭ ጉድ ተሰማ | ከፍተኛ የብልፅግና ሰዉ ተገደሉ ሙሉ መረጃ👇 ሊንኩን በመንካት ይመልከቱ👇👇 https://youtu.be/ZWGu2PIkS6c?si=ZfMON9iem4BJv9L0

ይህን መሠል አደጋ እጅግ እየተደጋገመ ነው የአካባቢው የንግድ ቢሮ ቁጭ ብሎ ገንዘብ መሰብሰብ ብቻ ሳይሆን የእንስሳቱ እንቅስቃሴ ላይ ቁጥጥር እና ክትትል በማድረግ ምቹ የገበያ እና የመጓጓዣ ቦታ በማ
+4
ይህን መሠል አደጋ እጅግ እየተደጋገመ ነው የአካባቢው የንግድ ቢሮ ቁጭ ብሎ ገንዘብ መሰብሰብ ብቻ ሳይሆን የእንስሳቱ እንቅስቃሴ ላይ ቁጥጥር እና ክትትል በማድረግ ምቹ የገበያ እና የመጓጓዣ ቦታ በማዘጋጀት ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል በተጨማሪም መንገዱን የሚያስተዳድረው አካል ከዚህም የከፋ አደጋ እንዳይደርስ ተጫማሪ አጥሮችን ቦታው ላይ ሊያረግ ይገባል!! @topMereja

ዛሬ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት 11 ሰዓት ላይ የሰሌዳ ቁጥሩ 3-B29228 ፒክአፕ ደብል ጋቢና የሆነ ተሽከርካሪ የጉዞ አቅጣጫዉን ወደለገጣፎ አድርጎ ሲጓዝ ጣፎ አደባባይ ጋ ሲደርስ ዋና
+4
ዛሬ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት 11 ሰዓት ላይ የሰሌዳ ቁጥሩ 3-B29228 ፒክአፕ ደብል ጋቢና የሆነ ተሽከርካሪ የጉዞ አቅጣጫዉን ወደለገጣፎ አድርጎ ሲጓዝ ጣፎ አደባባይ ጋ ሲደርስ ዋናዉን መንገድ ጥሶ ገደል ዉስጥ በመግባቱ አሽከርካሪዉን ጨምሮ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ አንድ ሰዉ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷበታል። የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የሁለቱን ሰዎች አስከሬንና ተሽከርካሪዉን ከገደል ዉስጥ የአወጡት ሲሆን ይህም ሂደት 1 :20 ሰዓት ፈጅቷል። በአደጋዉ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ህክምና እየተደረገለት ይገኛል። በሌላ በኩል ትላንት ቅዳሜ ከቀኑ 9:20 በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሸጎሌ አካባቢ ከጉድጓድ ዉስጥ በፓምፕ ዉሀ በመሳብ ላይ የነበረ ዕድሜዉ 20 ዓመት የሆነ ወጣት ህይወቱ አልፏአል። ወጣቱ ህይወቱ ያለፈዉ ጥልቀቱ 10 ሜትር ከሆነ ጉድጓድ ዉስጥ ዉሀ በፓምፕ በመሳብ ላይ እያለ ተንሸራትቶ በመግባቱ ነዉ። የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የወጣቱን አስከሬን ከጉድጓድ ዉስጥ አዉጥተዉታል። ከጉድጓድ ዉስጥ እንዲህ ዓይነት ስራዎች በሚሰሩበት ጊዜ አስፈላጊዉን የደህንነት መስፈርት አስፈላጊ በመሆኑ መሰል ስራዎች ሲከናወኑ ከጥንቃቄ ጋር መሆን ይኖርበታል ሲሉ መረጃውን ለፋስት መረጃ ያደረሱት አቶ ንጋቱ ማሞ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ባለሞያ ናቸው። @topMereja

የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ። በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሠረት ከዛሬ መስከረም 18 ቀን 2016 ከሌሊቱ
+2
የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ። በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሠረት ከዛሬ መስከረም 18 ቀን 2016 ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ - ቤንዚን 👉 በሊትር 77 ብር ከ65 ሳንቲም - ነጭ ናፍጣ 👉 በሊትር 79 ብር ከ75 ሳንቲም - ነጭ ጋዝ 👉 በሊትር 76 ብር ከ75 ሳንቲም - የአውሮፕላን ነዳጅ 👉 በሊትር 70 ብር ከ83 ሳንቲም - ቀላል ጥቁር ናፍጣ 👉 በሊትር 62 ብር ከ36 ሳንቲም - ከባድ ጥቁር ናፍጣ 👉 በሊትር 61 ብር ከ83 ሳንቲም መሆኑ ተገልጿል፡፡ መረጃው ከንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የተገኘ ነው። @topMereja

የባላገሩ አይድል የፍፃሜ ውድድር በባላገሩ ቴሌቪዥን በቀጥታ እየታየ ይገኛል። እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ ! @topMereja

ልዩ መረጃ ‼️ ዛሬ በፋኖ ጎንደር አከባቢ በተደረገ ዉጊያ የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት። @topMereja
+3
ልዩ መረጃ ‼️ ዛሬ በፋኖ ጎንደር አከባቢ በተደረገ ዉጊያ የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት። @topMereja

በአዲስ አበባ ከተማ ጎዳናዎች ላይ ሽንት መሽናትን ያስቀራል የተባለ መመሪያ በ2016 ዓመት ይጸድቃል ተባለ። በአዲስ አበባ ከተማ በየመንገዱ እና በጎዳና ላይ የሚደረግ መጸዳዳት አስነዋሪ ተግባር መሆ
+9
በአዲስ አበባ ከተማ ጎዳናዎች ላይ ሽንት መሽናትን ያስቀራል የተባለ መመሪያ በ2016 ዓመት ይጸድቃል ተባለ። በአዲስ አበባ ከተማ በየመንገዱ እና በጎዳና ላይ የሚደረግ መጸዳዳት አስነዋሪ ተግባር መሆኑ ቀርቶ የከተማዋ መገለጫ እየሆነ መምጣቱን ተከትሎ ችግሩን ለማስቀረት መመሪያ መዘጋጀቱን የከተማ ልማትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ አስታዉቋል፡፡ @topMereja

ቢቸና አሁን ጦርነት ተጀምሯል

ሰበር ዜና - መከላከያ ከአማራ እየወጣ ነዉ ይነህን የሚያሳይ ቪዲዮ ሊንኩን በመንካት ይለዠመልከቱ 👇👇 https://youtu.be/VF2QDjtwGg8 https://youtu.be/VF2QDjtwGg8

አርቲስት አማኑኤል ይልማ "በሌለሽበት ቦታ" የተሰኘውን ሙዚቃ ግጥምና ዜማ ሰርቶ ለድምፃዊ ሐይለየሱስ ግርማ በመስጠት አቀናብሮ ለአድማጭ ያበቃው በአቶ ለማ ሀይሌ እውነተኛ ህይወት ላይ ተመስርቶ ነበር
+1
አርቲስት አማኑኤል ይልማ "በሌለሽበት ቦታ" የተሰኘውን ሙዚቃ ግጥምና ዜማ ሰርቶ ለድምፃዊ ሐይለየሱስ ግርማ በመስጠት አቀናብሮ ለአድማጭ ያበቃው በአቶ ለማ ሀይሌ እውነተኛ ህይወት ላይ ተመስርቶ ነበር። የአቶ ለማን ታሪክ የሰማው ደግሞ በሸገር ሬዲዮ ጋዜጠኛ ወንድሙ ሀይሉ ካቀረበው መረጃ በመነሳት ነው። ይህ ሙዚቃ ከወጣ ከአመታት በኋላ ዛሬ አማኑኤል ይልማና አቶ ለማ ለመጀመሪያ ጊዜ በአካል ተገናኝተዋል። @topMereja

ኦነግ ሸኔ የአኖሌ ሀዉልትን መቆጣጠሩን አስታወቀ @Topmereja
+1
ኦነግ ሸኔ የአኖሌ ሀዉልትን መቆጣጠሩን አስታወቀ @Topmereja

ሰበር ዜና!! ፋኖ ድል በድል ሆነ https://youtube.com/watch?v=_frgiFQnL4o&si=bWgDiEJPViIXsKCb

ሰበር ዜና - የድል ዜና መከላከያ አበቃለት | ፋኖ ኦሮሚያ ክልል ገባ! | የተረጋገጡ 6 ሰበር መረጃዎች ሙሉ መረጃ ሊንኩን ይንኩት👇👇 https://youtube.com/watch?v=_CwGiRt5VF0&si=NmRXj9rjlgyEMur3

ሰበር ዜና - ፋኖ ባህርዳር ደረሰ | "ፋኖን ቀብረነዋል" ሽመልስ አብዲሳ | ኦነግ ሸኔ እስረኞችን አስመለጠ👇👇 ሙሉ መረጃ https://youtube.com/watch?v=bZPFwGZdHRQ&si=cPAAZ1MHhZ1d8CaZ

ለመላው የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለ2016 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ! መልካም አዲስ ዓመት! @topmereja
ለመላው የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለ2016 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ! መልካም አዲስ ዓመት! @topmereja

አልሸባብ በኢትዮጵያ ላይ ሥጋት ደቅኗል ተባለ‼️ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ ወታደራዊ ኃይል (አትሚስ) በፈረንጆች 2024 ሙሉ ለሙሉ ከሶማሊያ ለቆ ሊወጣ በመሆኑ አልሸባብ ለኢትዮጵያ ስጋት ሆኗል ሲል ዓለም አቀፍ ጥናትና ትንታኔዎች በመስራት የሚታወቀው ዘጀምስ ታውን ፋውንዴሽን ባወጣው ዘገባ ገልጿል። ይህም የሽብር ቡድኑ ከሶማሊያ ጋር ረዥም ድንበር የምትዋሰነውን ኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ረጅም የሆነ ግጭት ዉስጥ ሊያስገባት እንደሚችል ጠቁሟል። አልሸባብ ከፈረንጆች 2006 እስከ 2009 በሶማሊያ ባደረገው ወረራ ይዞት ከነበረው በሞቃዲሾ የሚገኘው እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት ከስልጣን እንዲወርድ መደረጉን ተከትሎ፤ በኢትዮጵያ ላይ ሰፊ ቅሬታ እንዳለውም ተመላክቷል። ኢትዮጵያ ለ15 ዓመታት በሶማሊያ በቆየው የአፍሪካ ህብረት ወታደራዊ ኃይል ውስጥ ትልቅ ተሳትፎ የነበራት መሆኑን እና በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልዕኮ እንዲሳካ ቁልፍ ሚና መጫዎቷምን ዘገባው ገልጿል። አልሸባብ ለኹለት አስርት ዓመታት በሶማሊያ እያደረሰ ባለው ጥቃት ኢትዮጵያ የምትጫወተው ሚና የአልሸባብ የረጅም ጊዜ ዒላማ እንድትሆን አድርጓታል የተባለ ሲሆን፤ ታጣቂ ቡድኑ በኢትዮጵያ ላይ ያለው ጥላቻ እየጨመረ የመጣ ይመስላልም ነው የተባለው። የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ ኃይል (አትሚስ) ባለፈው ሰኔ ወር ከ22 ሺሕ ወታደሮች መካከል 2 ሺሕ የሚሆኑትን ከሶማሊያ ያስወጣ ሲሆን፤ በመጪው መስከረም ወር 3 ሺሕ ወታደሮችን ሙሉ ለሙሉ ለማስወጣት ማቀዱን አመላክቷል። ምንም እንኳን የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ ኃይል ዋነኛ ዓላማ የሶማሊያን ደህንነት በማረጋጋት ኃላፊነቱን ለሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ማስተላለፍ ቢሆንም፤ የአልሸባብ ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ ተገልጿል። ኢትዮጵያ በአትሚስ ካላት ወታደራዊ ተሳትፎ በተጨማሪ ባለፈው መጋቢት ወር ኢትዮጵያ፣ ጅቡቱና ኬንያ ሞቃዲሾ ላይ ተገናኝተው ባደረጉት ምክክር ተጨማሪ 1000 ወታደሮችን ወደ ሶማሊያ ልካለች። በዚህም አልሸባብ የጥቃቱን ዋነኛ ትኩረት በውጭ ወታደሮች ላይ አንጣጥሮ ቆይቷል። አልሸባብ ካለፉት ቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ ድንበር ጥቃት ለማድረስ ሲሞክር የሚስተዋል ሲሆን፤ ባለፈው ሰኔ ወር ላይም በሶማሌ ክልል ዶሎ ከተማ ጥቃት ማደረሱ ይታወሳል። በተለይም ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሰፊ ድንበር የሚጋሩ በመሆናቸው፤ ቡድኑ በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ካለው ጽኑ ፍላጎት እና ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው የጸጥታ ችግሮች ጋር ተዳምሮ አልሸባብ በሚቀጥሉት ወራትና ዓመታት ተከታታይ የሽብር ጥቃት ሊከፍት እንደሚችል ነው የተጠቆመው። የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ዋነኛ ስጋት የሆነው እስላማዊ ቡድን በተለይ በሶማሊያ በሚፈጽማቸው አውዳሚ ጥቃቶች የብዙዎችን ሕይወት እየቀጠፈ ይገኛል። አዲስ ማለዳ @Topmereja

ሰበር ዜና - ባህርዳር ዉስጥ ጀነራሉ ተመቱ | 13 ባለስልጣናት ታሰሩ ጉድ ተሰማ | የጳጳሱ መልዕክት | የአባይ 4ኛ ዙር ሙሌት👇👇👇 ሙሉ መረጃ https://youtube.com/watch?v=N4xwU0RfYxE&si=nz-7owgyVbW5mYc7