cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ብሒላተ አበው ወእመት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ

የቀድሞ አበው እና እመት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ጥበብ... 👇👇👇👇👇👇👇👇 👉 @behlateabew 👈 👆👆👆👆👆👆👆👆 https://t.me/+RICJUxY54uwNbPXe

Show more
Advertising posts
10 670
Subscribers
-524 hours
-67 days
-4530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
ስብሃት ለአብ ለአሃዜ ኩሉ ዓለም ስብሃት ለወልድ ለገባሬ ኩሎ ዓለም ስብሃት ለመንፈስ ቅዱስ ለዘያረው ክረምት በበዓመት።
Show all...
6
Photo unavailableShow in Telegram
"መለኮት ግን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ነው። አንድ አምላክ አንዲት መንግሥት አንዲት ሥልጣን አንዲት አገዛዝ ነው።" ቅዳሴ ማርያም እንኳን ለቅድስት ሥላሴ በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ። መልካም ቀን!!
Show all...
"ጽሙና" ልዩ የሥዕል ዐውደ ርእይ። ከሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ሸራተን አዲስ ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ የጥበብ ማእከል በመገኘት እንዲጎበኙ ተጋብዘዋል። የመግቢያ ዋጋ 200 ብር
Show all...
👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
“መድኅን ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ሚስት ያፈቅራታል፤ እንደ ልጅ ይወዳታል፤ እንደ አገልጋዩ ያሳድራታል (ይመግባታል)፤ እንደ ድንግል ልጁ ይጠብቃታል፤ እንደ አትክልት ሥፍራው ይከልላታል፤ እንደ አካሉም ይንከባከባታል። እንደ ራስ ኾኖ ይመግባታል፤ እንደ ሥር ኾኖ ያሳድጋታል፤ እንደ እረኛ በለመለመ መስክ ያሰማራታል፤ እንደ ሙሽሪት ያገባታል፤ እንደ ታራቂ ይቅር ይላታል፤ እንደ በግ ይሠዋላታል፤ እንደ ሙሽራ በውበቷ ይማረካል፤ እንደ ባልም ደግሞ ረዳት ይኾንላታል።" ~ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
Show all...
29👏 2
“ሥጋን ተዋሕዶ ሰው በኾነ ጊዜ አብ ለእሱ ገዥ ፈጣሪ አይደለም፤ እርሱ እንደ አባቱ ፈጥሮ የሚገዛ የባሕርይ አምላክ፣ ከእሱም ጋር እኩል ትክክል የሆነ ነው እንጂ ይህስ አነጋገር ላልተማሩ ሰዎች ነው፤ ከዚህ ነገር የተለየ ነው፤ እነዚህስ ፈጽመው የካዱ ናቸው፤ ደፍረው ይህን ቃል በመናገርም ከጸኑ ግን ተወግዘው የተለዩ ናቸው፤” ሃይ.አበው ቃለ ግዝት ምዕራፍ ፻፳፩፣፳፯
Show all...
8👏 1
አዲስ የምርቃት መዝሙር በምርቃቷ ቀን 🥰🥰🥰 https://youtu.be/KcMnnZg4xJI?si=CW0RLD-M5wZIJht3
Show all...
በአምላካችን //የምርቃት መዝሙር//new graduation hymn

🙏 6🥰 2
ለሰዎች የምትሰጡአቸው ምንም ነገር ከሌላችሁ፥ ሞቅ ያለ ልባዊ ፈገግታን ስጡአቸው፣ መልካም ቃልን ስጡአቸው፣ ፍቅርን ስጡአቸው፣ ርኅራኄን ስጡአቸው፣ የሚያበረታ ቃልን ስጡአቸው፤ ልባችሁን ስጡአቸው። - ቅዱስነታቸው አቡነ ሺኖዳ ሣልሣዊ “ወዳጆች ሆይ፥ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፥ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፥ እርስ በርሳችን እንዋደድ። ፍቅር የሌለው እግዚአብሔርን አያውቅም፥ እግዚአብሔር ፍቅር ነውና።” - 1ኛ ዮሐንስ 4፥7-8
Show all...
14👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
"የፕሌቶን እና የሲሴሮን እጅግ ውብ ጥበብ የተሞሉ የፍልስፍና አባባሎችን አንብቤያለሁ፥ ግን ከጽሑፎቻቸው በአንዱ ስንኳ “እናንት ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ ወደ እኔ ኑ” የሚል ቃል አላነበብኩም።" - ቅዱስ አውግስጢኖስ
Show all...
23👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
ከቻሉ ይሳተፉ! የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰንበት ት/ቤት
Show all...
4
ጌታ ኢየሱስ ሆይ በሁሉ ላይ ለመፍረድ የተወጋ ጎንህን የተቸነከሩ እግሮችህን እያሳየህ በምትመጣ ጊዜ፤ በፍርድህ ዙፋን ፊት በምህረትህ እንድትራራልኝ ነፍሴን በከበሩ እጆችህ ውስጥ አደራ እሰጣለሁ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ አንተ የሰማይ እና የምድር ጌታ ነህና። በዘንግ ራስህን መመታትህ፣ እንደ ባርያም በጥቂት ገንዘብ መሸጥህ ስለ እኔ ነውና እነርሱ ምስክር ይሆናሉ!!             ያለህና ለዘለዓለም የምትኖር ኢየሱስ ሆይ በብዙኅ ምህረትህ ነፍሴን ከጥፋት አድናት። በሁሉ አንደበት የምትመሰገን፣ ነፍስ እና ሥጋን የምትቀድስ፣ ለተራቆቱት ልብሳቸው የሆንክ፣ የማትሻር ንጉሥችን፣ የአብ ቃል የተባልክ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ላንተ ምስጋና ይገባሃል። ሰዓታት ዘሌሊት/ መርገፍ ዘተአምረ ኢየሱስ                                      
Show all...
12👍 1
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.