cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ሰሌዳ | Seleda

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ሰሌዳ ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! @seleda_support ለማንኛውም አይነት ጥያቄ

Show more
Advertising posts
50 511Subscribers
-1024 hours
-297 days
+26430 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
የከንቲባዋ እና የጠቅላይ ሚኒስቴሩ ደሞዝ ተቃራራ መሆንኑ ግን ልብ ብለዋል😴 ጨዋታን ጨዋታ ያነሳዋል እንዲሉ አበው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወርሃዊ ደሞዛቸው 20ሺህ ብር መሆኑን ዛሬ መንግስታዊ ሚድያዎች ሲዘግቡት ውለዋ፤ እኛም አድርሰናችሁ ነበር። ታድያ ከንቲባዋ ወርሃዊ ደሞዛቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወርሃዊ ደሞዝ ጋር ተቀራራቢ ነው ይላል የአሻም ቲቪ ዘገባ ደግሞ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከአምስት ዓመታት በፊት በአንድ መድረክ ባደረጉት ንግግር ወርሃዊ ደሞዛቸው 400 የአሜሪካ ዶላር ገደማ መሆኑን መግለፃቸው በመጥቀስ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለተነሱላቸው በርካታ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ << እኔ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁኜ በወር አራት መቶ(400) ምናምን ዶላር ነው የምበላው፤ እንደምታውቀው አልሰርቅም >> ብለው ነበር። በአሁኑ የውጭ ምንዛሬ እንግዲ ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ወደ 24 ሺ ብር ብቻ ነው ሚያገኙት እንደማለት ነው። በሉ ደና ደሩ🙋‍♂
2 12413Loading...
02
ሰሜን ለንደን ደርቢ በአርሰናል አሸናፊነት ተጠናቁዋል አርሰናል በመሪነቱ ቀጥሉዋል መድፈኞቹ በሰሜን ለንደን ደርቢው 🔥                              ቶትንሃም 1-3 አርሰናል         ሮሜሮ ⚽️     ሆይበርግ ⚽️ (በራሱ)                          ሳካ ⚽️                        ሀቨርትስ ⚽️
2 9786Loading...
03
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለግሰዋል 👏🙄 በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በመቀላቀል በርካቶች ድጋፍ ማድረጋቸውን እየሰጡ ነው። ከንቲባ አዳነች አቤቤም የተጣራ የአንድ ወር ደመወዛቸውን አስተዋጽኦ በማድረግ ንቅናቄውን መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡
2 22115Loading...
04
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለግሰዋል 👏🙄 በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በመቀላቀል በርካቶች ድጋፍ ማድረጋቸውን እየሰጡ ነው። ከንቲባ አዳነች አቤቤም የተጣራ የአንድ ወር ደመወዛቸውን አስተዋጽኦ በማድረግ ንቅናቄውን መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡
10Loading...
05
ሳያት ደምሴ ከለዛ ሽልማት መውጣቷን አዘጋጁ ገለፀ ተዋናይት ሳያት ደምሴ ከማንኛውም የሀገር ውስጥ ውድድር ራሷን ማግለሏ የዛሬ 2 ዓመት ገደማ ማሳወቋን ይታወቃል:: ይህንን ተከትሎ የለዛ ሽልማት እስከ አሁን ድረስ እያወዳደራት የነበረ ቢሆንም የእሷን ሀሳብ በማክበር አዘጋጁ ብርሀኑ ድጋፌ በማህበራዊ ገፁ ላይ ይህንን አስፍሯል:: ምርጥ ተዋናይት ምድብ ዕጩዎች 4 ቀርተዋል:: ይህም የሆነው ከአክብሮት ጋር በሚል ተዋናይት ሳያት ደምሴ ከማንኛውም የአገር ውስጥ ውድድር ራሴን ማግለሌ ይታወቅልኝ ባለችው መሠረት ነው ይህ የሆነው :: ሃሣቧን እናከብራለን :: 13ኛው የለዛ ሽልማት የመጨረሻ ዙር እጩዎች ድምፅ መስጠት ሚያዚያ 23 ያበቃል! ብርሀኑ ድጋፌ የለዛ ሽልማት
4 7951Loading...
06
አትሌት ቀነኒሳ በቀለ አቀባበል ተደረገለት አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በሆሳዕና እለት ወደ ሀገሩ ሲገባ በቤተሰቡ፣ በወዳጆቹ ቀነኒሳ ሆቴል አቀባበል ተደረገለት። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በፈታኙ ሎንዶን ማራቶን 2.04.15 በመግባት ሁለተኛ ሆኖ ውድድሩን ማጠናቀቁ ይታወሳል። 📷 Focus Studio
10Loading...
07
North London Derby 🧤 የአርሰናልን የዋንጫ ጉዞ የሚወስነው ሌላኛው ተጠባቂ ጨዋታ በለንደን ተቀናቃኖቹ መሀል ይካሄዳል የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ በ 35ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሀ ግብሮቹ የከተማ ባላንጣዎቹን ቶተንሀም ሆትስፐርስ ከ አርሰናል ያገናኛል። የሊጉን መሪነት የተቆናጠጡት አሰናሎች የቻምፒየንስ ሊግ ቦታን ይዞ ለማጠናቀቅ እየተጫወቱ ያሉትን ቶተንሀም ሆትስፐርስ ይገጥማሉ። 35ኛ ሳምንት እንግሊዝ ፕሪምየር ጨዋታ ቶተንሀም ሆትስፐርስ ከ አርሰናል የጨዋታ ሰዓት - ቀን 10:00 ስታድየም - ቶተንሀም ሆትስፐርስ ስታድየም
4 8573Loading...
08
አሜሪካ ለዓለም ፍጻሜ መሸሸጊያ የሚውል አውሮፕላን እንዲሰራ አዘዘች🫢 ይህ የክፉ ቀን መሸሸጊያ አውሮፕላን 13 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ፈጃል ተብሏል። ሴራ ኔቫዳ ኮርፖሬሽን የተሰኘው ተቋም ይህን ግዙፍ አውሮፕላን ለመስራት ተስማምቷል አሜሪካ ለዓለም ፍጻሜ መሸሸጊያ የሚውል አውሮፕላን እንዲሰራ አዘዘች፡፡ የዓለማችን ልዕለ ሀያል ሀገር አሜሪካ እንደ ኑክሌር አይነት ጦርነት ቢነሳ ከአደጋ መጠበቅ የሚቻልበት አውሮፕላን እንዲሰራ ማዘዟ ተገልጿል፡፡ እንደ ሮይተርስ ዘገባ አሜሪካ በ1970ዎቹ የተሰራ የክፉ ቀን መጠለያ አውሮፕላን የሰራች ሲሆን ይህ አውሮፕላን አርጅቷል በሚል አዲስ ልዩ አውሮፕላን እንዲሰራ ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ ለክፉ ቀን ማምለጫ ይሆናል የተባለው ይህ አውሮፕላንም 13 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይፈጃል የተባለ ሲሆን ሴራ ኔቫዳ ኮርፖሬሽን የተሰኘው ኩባንያ አዲሱን አውሮፕላን እንደሚሰራው በዘገባው ላይ ተጠቅሷል፡፡ ኢ-4ቢ የተሰኘ ስያሜ ያለው ይህ አዲስ አውሮፕላን አውሮፕላን በፈረንጆቹ 2036 ላይ እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል፡፡ የአሜሪካ አየር ሀይል ንብረት የሆነው ይህ ልዩ የክፉ ቀን መሸሸጊያ አውሮፕላን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንትን ጨምሮ ሌሎች ቁልፍ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች እጅግ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎች እና ቴክኖሎጂዎችን ይዟል ተብሏል፡፡ እንዲሁም አውሮፕላኑ እንደ ኑክሌር ጦርነት፣ አውዳሚ አደጋዎች እና ሌሎች አስጊ ክስተቶች ቢከሰቱ መሪዎች በዚህ አውሮፕላን ላይ በመሆን ትዕዛዝ እና ውሳኔዎችን እንዲያካሂዱ ያገለግላልም ተብሏል፡፡ የመሰብሰቢያ ቢሮዎች፣ የነዳጅ መሙያዎች እና የተግባቦት መሳሪያዎችም ያሉት ሲሆን አሁን በስራ ላይ ያለው የክፉ ቀን መሸሸጊያ አውሮፕላን ከ2030 በኋላ ከአገልግሎት ውጪ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡(Alain)
5 51225Loading...
09
ታንዛኒያ‼ ታንዛኒያ ውስጥ በከባድ ዝናብ የ115 ሰዎች ሲሞቱ፣ 200ሺሕ የሚሆነት ደግሞ ገፈት ቀማሽ ሆኑ። በድንገተኛው ከባድ ዝናብ 115 ሰዎች ሲምቱ፣ 236 ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ 200 ሺሕ ሰዎች ደግሞ የአደጋው ገፈት ቀማሽ እንደሆኑ ተነግሯል። ዝናቡ ጎርፍ  እና የመሬት መንሸራተት አደጋ ማስከተሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ቃሲም ማጃሊዋ ተናግረዋል። ታንዛኒያን ጨምሮ አብዛኛዎቹ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የጎርፍ ጉዳት እየገጠማቸው እንደሚገኝ ቻነልስ ቲቪን ጠቅሶ thiqaheth አስነብቧል።
5 5435Loading...
10
ሆሳዕና በአርያም 🌴 እንኳን አደረሳችሁ የ “ሆሳዕና በአርያም” በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ ዛሬ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ ሆሳዕና በአርያም ከፋሲካ በፊት ያለው እና የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሲሆን÷ “አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ብሩክ ነው” የሚሉ ትርጉሞችም እንዳሉት የዕምነቶቹ አባቶች ያስተምራሉ። የዕምነቶቹ ተከታዮች በሆሳዕና በአርያም በዓል መሪው ተመሪውን ዝቅ ማለትን ያስተማረበት እና ተመሪውም የሚመራውን ጨርቁን እያነጠፈ እና ዘንባባ እየጎዘጎዘ ያከበረበት የትህትና እና የፍቅር በዓል ተደርጎ የሚወሰድ ነው፡፡ ሆሳዕና በአርያም ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ በተለይም÷ አረጋውያን፣ ሴቶች፣ ወንዶች፣ ወጣቶች እና ሕጻናት “ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ ሆሳዕና በዓርያም” በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡
1 8160Loading...
11
🔴 የውጪ ባለሃብቶች በተከለሉ የወጪ፣ የገቢ፣  የጅምላ እና የችርቻሮ ንግድ ኢንቨስትመንቶች የሚሳተፉባቸው ሁኔታዎች ምን ምን ናቸው? ከላይ የተያያዘውን መረጃ ይመልከቱ👆
5 73214Loading...
12
«ምንም አታመጡም አይነት አካሄድ ከፍላችሁ የማትጨርሱት እዳ ውስጥ ይዞችሁ ይገባል» ስትል አርቲስት ቤዛዊት መስፍን አስጠነቀቀች "እስር ቤት ለሴት ልጅ እጅግ ከባድ ነው" በማለት አስተያየቷን የጀመረችው ተዋናይት ቤዛዊት መስፍን ተዋናይት አዲስአለም ጌታነህ ጨምሮ ሌሎች ጎደኞቼ በገዛ ፍቃዳቸው እና ገንዘባቸው በየ ክፍለሀገሩ በመሄድ ወግ እና ልማዳቸውን ባህላቸውን የሚያስተዋውቁ ምንም ውስጥ የሌሉ ሴቶች ናቸው፣ ከዛሬ ነገ ይፈታሉ ብለን ብናስብም ይሄው እስከዛሬ አልተፈቱም እና እባካችሁ ሰው በሀገሩ በነፃነት እንዲኖር ፍቀዱለት በገዛ ሀገራችን እና ርስታችን አታሸማቁን በሀገራችን ተስፋ እንድንቆርጥ እንድንሰደድ አታድርጉን! ፍቱልን እህቶቻችን ሰትል አርቲስት ጓደኞቿ እንዲፈቱ በማህበራዊ ገጿ ላይ ያሰፈረችውን ፅሁፍ ፋስት መረጃ ተመልክቷል። እስከ ዛሬ በእህቶቼ ዙሪያ ምንም ያላልኩት ነገሮች እንዳይካበድባቸው በማሰብ ነው በማለት ዝምታዋን መስበሯን ገልጻለች። «ህዝቡን ብታከብሩት እና ብትፈሩት ይሻላል ይሄ ምንም አታመጡም አይነት አካሄድ ከፍላችሁ የማትጨርሱት እዳ ውስጥ ይዞችሁ ይገባል» ስትል ቤዛዊት መስፍን ከዱባይ አስጠንቅቃለች። fastmereja
5 3287Loading...
13
ፈተናው በኦላይን ይሰጣል ተብሏል የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ምክክር መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል ። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በሁሉም ክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን የሚወስዱ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን ይወስዳሉም ብለዋል። የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር (ዶ/ር) እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፈተናውን በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል። ተማሪዎች የሙከራ ፈተና የሚለቀቅላቸው ሲሆን ደጋግመው እንዲሞክሩና እንዲለማመዱ ይደረጋልም ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል። ለዚህም እንዲረዳ የአሰልጣኞች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸውም ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት እንደሚጀምርም በመድረኩ ተገልጿል።
5 8494Loading...
14
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ በአገሪቱ የሚዘረጋቸውን የቴሌኮም ታዎሩች ብዛት በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት በሦስት እጥፍ ለማሳደግ ማቀዱን እንደገለጠ ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል። ኩባንያው ባሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ 2 ሺህ 500 የቴሌኮም ታዎሮች ያሉት ሲኾን፣ 1 ሺህ 500ዎቹ ታዎሮች ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የተከራያቸው ናቸው። ኾኖም መላ አገሪቱን ለመሸፈን 7 ሺህ ታዎሮች እንደሚያስፈልጉት የኩባንያው ሃላፊዎች እንደነገሩት ዘገባው ጠቅሷል። ዘገባው፣ በአገሪቱ በርካታ አካባቢዎች የተከሰቱ የጸጥታ ችግሮች ግን በኩባንያው እቅዶች ላይ ትልቅ እንቅፋት ደቅነውብኛል ማለቱንም ዜና ምንጩ አመልክቷል።
6 7638Loading...
15
" ኑሮ ውድነቱ መፍትሄ ይሻል። መፍትሄ እንሻለን " - የኢሰማኮ ፕሬዝዳንት ካሳሁን ፎሎ የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) ፕሬዝዳንት ካሳሁን ፎሎ ከኑሮ ውድነቱ አንፃር የዘገየው የሰራተኞች ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል እና የግብር ቅነሳ ምላሽ ማግኘት እንዳለበት ገልፀዋል። " አሁንም በቀን አንድ ጊዜ ብቻ በልቶ ለመዋል የሚቸገር ሰራተኛ ነው ያለው " ያሉት አቶ ካሳሁን ሰራተኛው ካለው ገቢ አንፃር ችግሩ የሰፋ እንደሆነ አስረድተዋል። እነዚህ ጥያቄዎች በአዎንታዊ መልኩ መታየት እንዳለባቸው ጠቁመዋል። አቶ ካሳሁን " ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል በሚመለከት ስራና ክህሎት ሚኒስቴር የዝቅተኛ የደሞዝ ወለል የሚወስን ቦርድ የሚቋቋምበት ደምብ ላይ ጥናት ማድረጋቸውን በቅርቡ አሳውቀውናል " ሲሉ ተናግረዋል። የኑሮ ውድነት በጣም አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ ሰራተኛው ችግር ውስጥ መግባቱን የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ " ትክክለኛ ግብር ከፋይ ሰራተኛው ነው። ለመንግስት ቀኝ እጁ በሚከፍለው ግብር ሰራተኛው ነው። የግብር ቅነሳው አንድ እና ሁለት የለውም ዘግይቷል " ሲሉ ጠቁመዋል። አቶ ካሳሁን ፤ ሚያዚያ 23 ቀን በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ በሚከበረው ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን (ሜይዴይ) አዳራሽ ውስጥ እንደሚከበር አሳውቀዋል። " አሁንም ቢሆን ባልተመለሱልን ጉዳዮች ላይ ነው የምንወያየው። የቀኑ መሪ ቃል ' ለሰላም እና ለኑሮ ውድነት መፍትሄ እንሻለን ' የሚል ነው ብለዋል። " የሰላም ችግር አለ። ሰራተኞች በአንዳንድ ቦታዎች ይታገታሉ ፣ ይሞታሉ " ያሉት አቶ ካሳሁን ፎሎ ፤ " ይሄ እስከ መቼ ይቀጥላል ? ማንኛውም ማህበረሰብ ላይ እንደሚደርሰው ጉዳት ሁሉ ሰራተኛውም ላይ እየደረሰ ነው ፤ ስለዚህ ለሰላም መፍትሄ መምጣት አለበት " ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። (ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
6 9646Loading...
16
ሶል በዳይመንድ ሊግ 5ሺ ሜትር አንደኛ በመውጣት ወደ አሸናፊነት ተመልሷል። welcome back sol🥰
6 6941Loading...
17
ሊቨርፑል ያከተመለት ይመስላል🥺 35ኛ ሳምንት የእንግሊዘ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ                       ⏰ ተጠናቀቀ    ዌስትሃም ዩናይትድ 2-2 ሊቨርፑል      #ቦውን 43'           #ሮቦርትሰን 48'       #አንቶኒዮ 77'       #አርዮላ (OG) 65' 🏟 ለንደን ስታድየም
6 0961Loading...
18
ፑላ አድቫይዘርስ ለ 122 ሺህ አርሶአደሮች 39 ሚሊዮን ብር የሰብል መድህን ካሳ ክፍያ ፈፀመ በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ፣ በአለም ምግብ ፕሮግራም እና በፑላ አድቫይዘር ጥምረት በኢትዮጵያ ትልቁን የሰብል መድህን ፕሮግራም የክፍያ ስርአት በትናንትናው እለት በሀያት ሪጀንሲ የጀመሪያውን ፕሮግራም አከናውኗል። በኢትዮጵያ የሰብል መድህን ታሪክ ዉስጥ ትልቁ መሆኑ በተነገረለት ይህ ፕሮግራም የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ ለዚህ ፕሮግራም የመድህን ውል ሰጪ እና የካሳ ከፋይ ተቋም በመሆን አገልግሏል። የመጀመሪያው ምዕራፍ እንደሆነ በተገለጸው በዚህ ስርዓት እንደመጀመሪያ በአማራ ክልል የሚገኙ አነስተኛ አርሶአደሮች ተጠቃሚ ያደረገ ሲሆን በቀጣይ በተለያዩ ክልሎች ለሚገኙ ለ 7.5 ሚሊዮን አርሶአደሮች ተደራሽ እንደሚሆንም ከፕሮግራሙ ለመረዳት ችለናል። በመጨረሻም የመድህን ካሳ ክፍያ ቼክ አርሶ አደሮችን በመወከል ለተገኙ አርሷደሮን እና ለአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ተበርክቷል። (EthioTube)
6 1652Loading...
19
" በቀጣይ አመት ማንችስተር ዩናይትድ የሊጉን ዋንጫ ለማሸነፍ የሚፎካከርበት ሁኔታ ላይ አይደለም " አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ🤨 ይህን ያሉት ከዛሬው የበርንለይ ጨዋታ በፊት ሲሆን አሰልጣኙ እንደሚሉት ለአራት ውስጥም የምንፎካከረው ሁሉም ጉዳት ላይ ያሉ ተጨዋቾቻችን ከተመለሱልን ብቻ ነው ብለዋል። አያይዘውም ኔዘርላንዳዊው አሰልጣኝ በመጭው ክረምት ጥሩ የሚባል ዝውውሮች ካደረግን ምናልባት ለዋንጫ ከሚፎካከሩት ቡድኖች ጋር የመጠጋት እድል አለን ብለዋል።
6 2174Loading...
20
አትሌት መዲና ኢሳ በ5 ኪሎ ሜትር ከ20 ዓመት በታች የሩጫ ውድድር የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረች የአዲዳስ ኩባንያ ባዘጋጀው አዲዜሮ የ5ኪሎ ሜትር ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ከ20 ዓመት በታች የዓለም ክብረ ወሰንን በመስበር አሸነፈች፡፡ የ19 ዓመቷ አትሌት መዲና ርቀቱን 14 ደቂቃ ከ38 ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው የዓለም ክብረ ወሰንን በመስበር ጭምር ያሸነፈችው፡፡ በዚሁ ውድድር አትሌት መልክናት ውዱ ሁለተኛ እንዲሁም ፎቲየን ተስፋይ ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች ዮሚፍ ቀጄልቻ በ13 ደቂቃ በመግባት ሲያሸንፍ ይሁኔ አዲሱ በ5 ሴኮንዶች ዘግይቶ በመግባት ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡(ፋና)
1 1510Loading...
21
650ሺህ ብር የተጠራው ሰንጋ😳 ታላቁ የሆሳዕና ገበያ በዘንድሮው አመት ያልተጠበቁ ሪከርዶችን ይዞ ተከስቷል። ወጣት ሚጥዬ ታደለ በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ነዋሪ ነው። ወጣቱ በከብት ማድለብ ስራ ከተሰማራ በርካታ አመታትን አስቆጥሯል። በ2016 ዓ.ም በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ያወጣል የተባለውን በጣዕሙ እና በአይነቱ ልዩ የሆውን የጅሩ ሰንጋ በሬ አድልቧል። ወጣት ሚጥዬ በንግግሩ በዘንድሮው አመት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነን ሁላችንም የጅሩ አርሶ አደሮች ጣዕም ያለውን ሰንጋ አድልበናል ጊዜውን ጠብቀንም ለገበያ አምጥተናል ሲል ለእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ሚዲያ ተናግሯል። 650ሺህ ብር የተጠራው የጅሩስ ሰንጋ ስንት ብር ይሸጥ ይሆን? እየተባለ ገዢዎችን እየጠበቀ ነው።(FastMereja)
6 66468Loading...
22
መልካምነት ለእራስ ነው 🥰 በአጋጣሚ ከማያቁት ሰው በርከት ያለ ገንዘብ በባንክ አካውንቱ ቢላክሎ ምን ያደርጋሉ ??? 🤔 ነገሩ እንዲህ ነው በአሰሪ እና ሰራተኛ አገናኝ እንዲሁም በድለላ ስራ ቤተሰቡን የሚያስተዳደር የባቱ ከተማ ነዋሪ የሆነው አቶ ቱፋ ሰለሞን የተለመደውን ስራ ለመስራት የእለት እንጀራውን ለማግኝት በስራው ለይ እያለ ባጋጣሚ ወደ ባንክ አካውንቱ 2,000,000 ብር ይገባል። የዚን ጊዜ ከየት የመጣ በረከት ነው ብሎ ብሩን አውጥቶ ለመጠቀም አይደልም ያሰበው ከየት እንደመጣ ለማውቅ ነው የቸኩለው በስህተትም ይሆናል ብሎ አስቦ ነበር። ፈላጊው እስኪገኝ ድረስ ለ1 ወር ያክል ገንዘቡን ሳይነካ ባለቤቱ እስኪመጣ ሲጠባበቅ ነበር። በመጨረሻም ከ1 ወር ቁይታ በዋላ አብነት ግርማ የተባለች የአዲስ አበባ ነዋሪ በስህተት ወደ ቱፋ ሰለሞን አካውንት ማስገባቷ ከተረጋገጠ በዋላ አቶ ቱፋ ሰለሞን ገንዘቡን ለባለቤቷ በመመለስ ታማኝነታቸውን አሳይተዋል። ለፍቶ አዳሪው አቶ ቱፋ ለታማኝነታቸው ምስጋና ይገባቸዋል 🙏🙏🙏
7170Loading...
23
ጊፍት ሪል ስቴት ከመንግስት ጋር በአጋርነት 2 ሺህ ቤቶችን በ3 ዓመታት ውስጥ ለመገንባት ስምምነት ተፈራረመ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ጊፍት ሪል ስቴት ከመንግስት ጋር የሚሰራዉን የቤቶች ፕሮጀክት ግንባታ በይፋ አስጀመረ። አዲስ ማለዳ በተገኘችበት በዚህ መርሃ ግብር ጊፍት ሪል ስቴት በዋና ከተማዋ ለገሃር አካባቢ በመጀመሪያ ዙር ግንባታ 4 ሺህ ቤቶችን መስራት መጀመሩ ተገልጿል። በሪል ስቴቱ የለገሃር መኖሪያ መንደር አነስተኛ እና መካከለኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ አካላትን በተመጣጣኝ ዋጋ ተደራሽ እንደሚያደርግ ጊፍት ሪል ስቴት አስታወቋል። የዚህ የጊፍት ሪል ስቴት የለገሀር የመኖሪያ መንደር ፕሮጀክት ግንባታ በ3 ዓመታት ውስጥ የሚጠናቀቅ ሲሆን 3 ሺህ 540 የመኖሪያ እንዲሁም 460 የንግድ ቤቶች እንደሚኖሩት አዲስ ማለዳ ሰምታለች። የመኖሪያ መንደሩ ትምህርት ቤት እና ሌሎች ማህበራዊና ማህበረሰባዊ መገልገያዎችን ያካተተ እንደሚሆን የተገለጸ ሲሆን የሕንጻዎቹ ከፍታ ከ14 እስከ 22 ወለል ይሆናል ተብሏል። በሁለተኛ ዙር ለሚገነቡ 8 ሺህ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ግንባታ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑም ተመላክቷል። addismaleda
6 50010Loading...
24
ቲክቶከሯ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደለች 😭 አቢ ትባላለች ቲክቶክ ላይ የምትሸጣቸዉን የባሕል ልብሶች በማስተዋወቅ ትታወቅ ነበር።ጦር ሐይሎች አካባቢ ጂም ቤት ዉስጥ የሚያሠራት አሠልጣኝ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ገድሏታል። የግድያዉ ምክንያት ደሞ ለምን ቲክቶክ ላይ ጂም ቤት ዉስጥ የምሰሪዉን ቪዲዮ ለምን ለቀቅሽ የሚል ነዉ።እናቷ የፍትሕ ያለ እያሉ ነዉ።አቢ የ5 አመት ሴት ልጅ እናት ነበረች። ነፍስ ይማር😥
10Loading...
25
የሊቨርፑል ቀጣዩ አሰልጣኝ ታውቋል ! ሊቨርፑል በቀጣይ ክረምት ከክሎፕ ጋር ከተለያየ በኋላ የሱ ተተኪ በመሆን የፌዮኖርዱ አሰልጣኝ አርኔ ስሌት ወደ አንፊልድ እንደሚሄድ ተረጋግጧል። በ2024/25 ለሊቨርፑል አዲስ ምዕራፍ ይጀምራል ።
6 7718Loading...
26
አዲስ አበባ በርካታ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው ተብሏል። የአዲስ አበባ ፀጥታ ቢሮ እንዳስታወቀው ከሆነ ከሚሰጣቸው ሀላፊነት እና ስልጣን ውጪ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በርካታ የፀጥታ ሀይሎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ መደረጉን እና ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ይፋ አድርገዋል። የከተማዋ አንዳንድ የፀጥታ አካላት በአማራ ክልል የተጣለውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተገን በማደረግ ህገወጥ እስራት እና እንግልት እንደፈፀሙ ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል። የአዲስ አበባ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ በአማራ ክልል የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአዲስ አበባ እንደማይገበር ገልፀው ከተማው ውስጥም ጉዳዮች ሲኖሩ በየትኛውም ሰዓት ኦፕሬሽን እንደሚሰራ ጠቁመዋል። በቅርቡ በተደረገው ፍተሻ ከ140ሚሊዮን ብር በላይ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተጠቁሟል።በዚህም 1.5 ሚሊዮን ብር በቁማር የተሰበሰበ ብርን ጨምሮ ሌሎች ሀሰተኛ የብር ኖቶች ተይዘዋል ተብሏል። ከዚህ በተጨማሪም ከ16,000 በላይ ተተኳሿችን ጨምሮ የስውር ትጥቅ እስከ ትልልቅ መሳሪያዎች መያዛቸው ተገልጿል። ለስራ ፍለጋ እና ለሌሎች ጉዳዮች ወደ አዲስ አበባ የሚገቡ የሰዎች ብዛት በአጅጉ መጨመሩን ቢሮዉ አስታውቋል።
6 4024Loading...
27
CONFIRMED 🔥🔥 አምና ከፕርሜርሊጉ የወረደው ሌስተር ሲቲ በአቱ ተመልሷል።👏 2024/25 የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ተሳታፊ መሆኑን በይፋ አርጋግጧል። "ጀግንነት አለመውደቅ የሚመስለው፣ ፈሪ ነው። ወድቆ በጥንካሬ የሚነሳ እርሱ ጀግና ነው!!" Welcome back😍😍😍😍😍
6 0074Loading...
28
ABD እየመጣ ነው😍 “የኔን ስራ ጨርሻለሁ ለአዲስ አልበሜ ተዘጋጁ" - አብዱ ኪያር ተወዳጁ ድምፃዊ አብዱ ኪያር አዲስ አልበሙን ለአድማጭ ለማቅረብ ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ አስታወቀ:: ድምፃዊዉ በይፋዊዉ የማህበራዊ ትስስር ገፁ እንዳለው "የኔን ስራ ጨርሻለው ደስም ብሎኛል" ሲል በአጭሩ አዲስ አልበሙ መጠናቀቁን ገልፆል:: አብዱ ኪያር 5ተኛ የስቱዲዮ አልበሙ መጠናቀቁን ይግለፅ እንጂ በቅርብ ለአድማጭ ጆሮ እንደሚደርስ ከመጠቆም ውጭ የሚወጣበትን ቀን በግልፅ አላስቀመጠም:: "ከመርካቶ ሰፈሬ" የመጀመሪያ አልበሙ ጀምሮ በተከታታይ የሰራቸው አልበሞቹ ተወዳጅ የሆኑለት አብዱ ኪያር በሙዚቃዎቹ ውስጥ የሚጠቀማቸው ግጥሞችም ለማህበረሰቡ ኑሮ የቀረቡ እና በጥሩ ዜማ ተዋዝተው መቅረባቸው በበርካቶች ያስደንቀዋል::(ኤፍኤም 97.1)
6 1496Loading...
29
በኮሪደር ልማት 1 ሺህ 135 ሰዎች አሁንም ምትክ ቤት ወይም ቦታ አለማግኘታቸዉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ ተናገሩ🤔 👉🏼 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸዉ አንድም ሰው ቤት ሳይሰጠው ተነስቶ ሌላ ቦታ የገባ ሰው የለም ብለዋል በትናንትናው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ላይ ጥያቄ ካቀረቡ የምክር ቤት አባላት መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ፤ ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች መካከል “1,135 ሰዎች አሁንም ምትክ ቤት ወይም ቦታ አለማግኘታቸውን” በማንሳት ጥያቄ አቅርበዋል። “1,135 ሰው ማለት ቀላል አይደለም። በዚህ ወቅት፣ በዚህ የኑሮ ውድነት፣ በዚህ ጊዜ ተረጋግቶ የሚኖርበት አጋጣሚ ካልተፈጠረ፤ የሚሰራውን ስራ ሁሉ በዜሮ ድምር የሚያባዛ ነው የሚሆነውና እርሱ ለምን ግምት ውስጥ አልገባም?” ሲሉ መጠየቃቸውን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር አስነብቧል። የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በ90 ቀናት እንዲጠናቀቅ እቅድ እንደተያዘለት በመጥቀስም፤ “የግድ በዚህ ሶስት ወር ውስጥ ስራ ማለቅ አለበት ወይ?” ሲሉ ተጨማሪ ጥያቄ አስከትለዋል። “በጊዜ ተለክቶ ስራ መሰራት አለበት፤ ልክ ነው። አምናም የ90 ቀን እቅድ ተብሎ ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል። ሁልጊዜ ግን በዚህ መልክ በዘመቻ መሰራት አለበት ወይ? የሚል ጥያቄ ይስነሳል” ያሉት ዶ/ር ሲሳይ፤ “ነገሮች በተረጋጋ እና በታቀደ መልኩ እንዲሄዱ ለማድረግ መሰራት የለበትም ወይ?” ሲሉ አስተያየት አዘል ጥያቄ ማንሳታቸውን ዳጉ ጆርናል ከዘገባው ተመልክቷል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለዚህ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፤ የምክር ቤት አባሉ ከጠቀሷቸው የልማት ተነሺዎች ውስጥ “አንድም ሰው ቤት ሳይሰጠው ተነስቶ ሌላ ቦታ የገባ ሰው የለም። በተለይ የመንግስት ቤት ተከራይ፣ የቀበሌ፣ የኪራይ ቤቶች፣ የቤተክህነት ጭምር ማለት ነው” ብለዋል። የከተማ አስተዳደሩ የልማት ተነሺዎችን በዚህ መልኩ የማስተናገድ አካሄድ ሲከተል “ለመጀመሪያ ጊዜ” መሆኑንም ጠቁመዋል። ዳጉ_ጆርናል
6 6554Loading...
የከንቲባዋ እና የጠቅላይ ሚኒስቴሩ ደሞዝ ተቃራራ መሆንኑ ግን ልብ ብለዋል😴 ጨዋታን ጨዋታ ያነሳዋል እንዲሉ አበው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወርሃዊ ደሞዛቸው 20ሺህ ብር መሆኑን ዛሬ መንግስታዊ ሚድያዎች ሲዘግቡት ውለዋ፤ እኛም አድርሰናችሁ ነበር። ታድያ ከንቲባዋ ወርሃዊ ደሞዛቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወርሃዊ ደሞዝ ጋር ተቀራራቢ ነው ይላል የአሻም ቲቪ ዘገባ ደግሞ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከአምስት ዓመታት በፊት በአንድ መድረክ ባደረጉት ንግግር ወርሃዊ ደሞዛቸው 400 የአሜሪካ ዶላር ገደማ መሆኑን መግለፃቸው በመጥቀስ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለተነሱላቸው በርካታ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ << እኔ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁኜ በወር አራት መቶ(400) ምናምን ዶላር ነው የምበላው፤ እንደምታውቀው አልሰርቅም >> ብለው ነበር። በአሁኑ የውጭ ምንዛሬ እንግዲ ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ወደ 24 ሺ ብር ብቻ ነው ሚያገኙት እንደማለት ነው። በሉ ደና ደሩ🙋‍♂
Show all...
😁 86👍 5🤔 2👎 1
ሰሜን ለንደን ደርቢ በአርሰናል አሸናፊነት ተጠናቁዋል አርሰናል በመሪነቱ ቀጥሉዋል መድፈኞቹ በሰሜን ለንደን ደርቢው 🔥                              ቶትንሃም 1-3 አርሰናል         ሮሜሮ ⚽️     ሆይበርግ ⚽️ (በራሱ)                          ሳካ ⚽️                        ሀቨርትስ ⚽️
Show all...
👍 38🤔 7👎 4😁 4🔥 1
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለግሰዋል 👏🙄 በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በመቀላቀል በርካቶች ድጋፍ ማድረጋቸውን እየሰጡ ነው። ከንቲባ አዳነች አቤቤም የተጣራ የአንድ ወር ደመወዛቸውን አስተዋጽኦ በማድረግ ንቅናቄውን መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡
Show all...
😁 55👍 5😱 1
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለግሰዋል 👏🙄 በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በመቀላቀል በርካቶች ድጋፍ ማድረጋቸውን እየሰጡ ነው። ከንቲባ አዳነች አቤቤም የተጣራ የአንድ ወር ደመወዛቸውን አስተዋጽኦ በማድረግ ንቅናቄውን መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡
Show all...
ሳያት ደምሴ ከለዛ ሽልማት መውጣቷን አዘጋጁ ገለፀ ተዋናይት ሳያት ደምሴ ከማንኛውም የሀገር ውስጥ ውድድር ራሷን ማግለሏ የዛሬ 2 ዓመት ገደማ ማሳወቋን ይታወቃል:: ይህንን ተከትሎ የለዛ ሽልማት እስከ አሁን ድረስ እያወዳደራት የነበረ ቢሆንም የእሷን ሀሳብ በማክበር አዘጋጁ ብርሀኑ ድጋፌ በማህበራዊ ገፁ ላይ ይህንን አስፍሯል:: ምርጥ ተዋናይት ምድብ ዕጩዎች 4 ቀርተዋል:: ይህም የሆነው ከአክብሮት ጋር በሚል ተዋናይት ሳያት ደምሴ ከማንኛውም የአገር ውስጥ ውድድር ራሴን ማግለሌ ይታወቅልኝ ባለችው መሠረት ነው ይህ የሆነው :: ሃሣቧን እናከብራለን :: 13ኛው የለዛ ሽልማት የመጨረሻ ዙር እጩዎች ድምፅ መስጠት ሚያዚያ 23 ያበቃል! ብርሀኑ ድጋፌ የለዛ ሽልማት
Show all...
👍 17 6😁 5🤬 3👏 1
አትሌት ቀነኒሳ በቀለ አቀባበል ተደረገለት አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በሆሳዕና እለት ወደ ሀገሩ ሲገባ በቤተሰቡ፣ በወዳጆቹ ቀነኒሳ ሆቴል አቀባበል ተደረገለት። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በፈታኙ ሎንዶን ማራቶን 2.04.15 በመግባት ሁለተኛ ሆኖ ውድድሩን ማጠናቀቁ ይታወሳል። 📷 Focus Studio
Show all...
North London Derby 🧤 የአርሰናልን የዋንጫ ጉዞ የሚወስነው ሌላኛው ተጠባቂ ጨዋታ በለንደን ተቀናቃኖቹ መሀል ይካሄዳል የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ በ 35ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሀ ግብሮቹ የከተማ ባላንጣዎቹን ቶተንሀም ሆትስፐርስ ከ አርሰናል ያገናኛል። የሊጉን መሪነት የተቆናጠጡት አሰናሎች የቻምፒየንስ ሊግ ቦታን ይዞ ለማጠናቀቅ እየተጫወቱ ያሉትን ቶተንሀም ሆትስፐርስ ይገጥማሉ። 35ኛ ሳምንት እንግሊዝ ፕሪምየር ጨዋታ ቶተንሀም ሆትስፐርስ ከ አርሰናል የጨዋታ ሰዓት - ቀን 10:00 ስታድየም - ቶተንሀም ሆትስፐርስ ስታድየም
Show all...
👍 18😁 2 1🔥 1
አሜሪካ ለዓለም ፍጻሜ መሸሸጊያ የሚውል አውሮፕላን እንዲሰራ አዘዘች🫢 ይህ የክፉ ቀን መሸሸጊያ አውሮፕላን 13 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ፈጃል ተብሏልሴራ ኔቫዳ ኮርፖሬሽን የተሰኘው ተቋም ይህን ግዙፍ አውሮፕላን ለመስራት ተስማምቷል አሜሪካ ለዓለም ፍጻሜ መሸሸጊያ የሚውል አውሮፕላን እንዲሰራ አዘዘች፡፡ የዓለማችን ልዕለ ሀያል ሀገር አሜሪካ እንደ ኑክሌር አይነት ጦርነት ቢነሳ ከአደጋ መጠበቅ የሚቻልበት አውሮፕላን እንዲሰራ ማዘዟ ተገልጿል፡፡ እንደ ሮይተርስ ዘገባ አሜሪካ በ1970ዎቹ የተሰራ የክፉ ቀን መጠለያ አውሮፕላን የሰራች ሲሆን ይህ አውሮፕላን አርጅቷል በሚል አዲስ ልዩ አውሮፕላን እንዲሰራ ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ ለክፉ ቀን ማምለጫ ይሆናል የተባለው ይህ አውሮፕላንም 13 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይፈጃል የተባለ ሲሆን ሴራ ኔቫዳ ኮርፖሬሽን የተሰኘው ኩባንያ አዲሱን አውሮፕላን እንደሚሰራው በዘገባው ላይ ተጠቅሷል፡፡ ኢ-4ቢ የተሰኘ ስያሜ ያለው ይህ አዲስ አውሮፕላን አውሮፕላን በፈረንጆቹ 2036 ላይ እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል፡፡ የአሜሪካ አየር ሀይል ንብረት የሆነው ይህ ልዩ የክፉ ቀን መሸሸጊያ አውሮፕላን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንትን ጨምሮ ሌሎች ቁልፍ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች እጅግ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎች እና ቴክኖሎጂዎችን ይዟል ተብሏል፡፡ እንዲሁም አውሮፕላኑ እንደ ኑክሌር ጦርነት፣ አውዳሚ አደጋዎች እና ሌሎች አስጊ ክስተቶች ቢከሰቱ መሪዎች በዚህ አውሮፕላን ላይ በመሆን ትዕዛዝ እና ውሳኔዎችን እንዲያካሂዱ ያገለግላልም ተብሏል፡፡ የመሰብሰቢያ ቢሮዎች፣ የነዳጅ መሙያዎች እና የተግባቦት መሳሪያዎችም ያሉት ሲሆን አሁን በስራ ላይ ያለው የክፉ ቀን መሸሸጊያ አውሮፕላን ከ2030 በኋላ ከአገልግሎት ውጪ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡(Alain)
Show all...
😁 68👍 26 3👎 2🤔 1
ታንዛኒያ‼ ታንዛኒያ ውስጥ በከባድ ዝናብ የ115 ሰዎች ሲሞቱ፣ 200ሺሕ የሚሆነት ደግሞ ገፈት ቀማሽ ሆኑ። በድንገተኛው ከባድ ዝናብ 115 ሰዎች ሲምቱ፣ 236 ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ 200 ሺሕ ሰዎች ደግሞ የአደጋው ገፈት ቀማሽ እንደሆኑ ተነግሯል። ዝናቡ ጎርፍ  እና የመሬት መንሸራተት አደጋ ማስከተሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ቃሲም ማጃሊዋ ተናግረዋል። ታንዛኒያን ጨምሮ አብዛኛዎቹ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የጎርፍ ጉዳት እየገጠማቸው እንደሚገኝ ቻነልስ ቲቪን ጠቅሶ thiqaheth አስነብቧል።
Show all...
😢 27👍 5
ሆሳዕና በአርያም 🌴 እንኳን አደረሳችሁ የ “ሆሳዕና በአርያም” በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ ዛሬ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ ሆሳዕና በአርያም ከፋሲካ በፊት ያለው እና የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሲሆን÷ “አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ብሩክ ነው” የሚሉ ትርጉሞችም እንዳሉት የዕምነቶቹ አባቶች ያስተምራሉ። የዕምነቶቹ ተከታዮች በሆሳዕና በአርያም በዓል መሪው ተመሪውን ዝቅ ማለትን ያስተማረበት እና ተመሪውም የሚመራውን ጨርቁን እያነጠፈ እና ዘንባባ እየጎዘጎዘ ያከበረበት የትህትና እና የፍቅር በዓል ተደርጎ የሚወሰድ ነው፡፡ ሆሳዕና በአርያም ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ በተለይም÷ አረጋውያን፣ ሴቶች፣ ወንዶች፣ ወጣቶች እና ሕጻናት “ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ ሆሳዕና በዓርያም” በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡
Show all...