RINGTONE PICTURES
Open in Telegram
የተለያዩ መንፈሳዊ ፎቶዎችን ፣ የመፅሀፍ ቅዱስ ጥቅሶችን፣ መንፈሳዊ ወጎች እንዲሁም መንፈሳዊ ግጥሞችን ያገኙበታል። #SUBSCRIBE መዝሙርLYRICS 👇 https://www.youtube.com/channel/UClFft2CzLpyxbRoWq7CS4AQ የትኛውንም አይነት ፖስተር እና ግራፊክስ ለማሰራት ከፈለጉ እኛን ያናግሩ Creator @zekibu
Show more2 930
Subscribers
+124 hours
-277 days
-6130 days
Posts Archive
2 930
አባቴ የቤታችን ደስታ ሙሉ እንዲሆን
እካፈልሃለው ሀሳብህን የልብህን
ሁሉ ቀርቶ አንተ ብቻ ደስ ይበልህ
ፈገግ በል የልብህ ሀሳብ ይሙላልህ
#HILENA_DAWIT
graphics by @zekibu
@RINGTONE_PICTURES
2 930
ስምህን ጠራው ደስ አለኝ
አብሬው ዋልኩኝ ደስ አለኝ
ስለ አንተ አወሩኝ ደስ አለኝ
ከአንተ ጋር ውዬ ሌላ መዋያ አላስፈለገኝ
ከአንተ ጋር ቆየው ሌላ መቆያ አላስፈለገኝ
ብቻህን በቃኸኝ
graphics by @zekibu
@RINGTONE_PICTURES
2 930
አባ የውስጤን የልቤን ነግሬህ
እንዲሁ ቀረ ወይ በወሬ እንዳልል
የዘገየበትን ንገረኝ ልወቀው መልስህን 😥
@mezemurringtone
@mezemurringtone
2 930
. #መድሃኒት
አንድ ሰው ሲታመም ከዛ ካለበት ህመም ለመዳን አቅራቢያው ወዳለው የሀኪም ቤት ይሄዳል ። ምን እንደሚያመውም ለሀኪሙ ይነግረዋል ሀኪሙም ህመሙን ይመረምርና መውሰድ ያለበትን መድሃኒት ይሰጠዋል። ይህም ታካሚ የተሰጠውን መድሃኒት ይዞ ወደ ቤቱ ከተመለሰ በኃላ ከህመሙ ለመዳን ውስጥ ያለውን መድሃኒት አውጥቶ መድሃኒት መያዣውን አይደለም ሚጠቀመው እራሱን መድሃኒቱን እንጂ ከህመሙ ሊያድነው የሚችለው መድሃኒት መያዣው ሳይሆን መድሃኒቱ እንጁ።
ስለዚህም ነው ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ካለብን የሀጥያት በሽታ እኛል ለማዳን የግድ ሰው ሆኖ መውረድ ነበረበት ሰው ሆኖ ሲወርድ እንደማንኛውም ሰው በማህፀን ውስጥ አድሯል ። ስለዚህ ካለብን የሀጥያት በሽታ መዳን የምንችለው በድንግል ማርያም ሳይሆን ውስጡዋ ባደረው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
✍️@zekibu
@mezemurringtone
@mezemurringtone
2 930
ዘኍልቁ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ እግዚአብሔር ይባርክህ፥ ይጠብቅህም፤
²⁵ እግዚአብሔር ፊቱን ያብራልህ፥ ይራራልህም፤
²⁶ እግዚአብሔር ፊቱን ወደ አንተ ያንሣ፥ ሰላምንም ይስጥህ።
@mezemurringtone
2 930
የማለዳ ቃል☕️ 📕
ሰቆ. 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² ሔት። ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና።
²³ ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህ ብዙ ነው።
@mezemurringtone
@mezemurringtone
2 930
የማለዋውጠው እውነት ነው
በሁኔታወች የማላጥፈው
የሚመሰክረው ህይወቴ
መልካምነትህን ነው አባቴ
graphics by @zekibu
@RINGTONE_PICTURES
2 930
ሰላም ውድ RINGTINE_PICTURES አባላት ከዛሬ ጀምሮ ማለትም ከሰኞ 26/03/2015 እስከ አርብ 30/03/2015 ድረስ የሚቆይ በማህበራዊ ሚድያ ማለትም በfacebook, telegram , Instagram ላይ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የወንጌል ስርጭት ይኖረናል ከዚህ በታች ያሉትን picture profile በማድረግ እንሰብካለን። ተባረኩ
ለ10 ሰው share አድርጉ ተባረኩ
share share share share share
