Y4C
#ተወዳጁና_የመጀመሪያው_የክርስቲያን_የቴሌግራም_ቻናል የተለያዩ #ዝማሬዎችን #መንፈሳዊ_ፅሁፎችን #ኢየሱስ_ኢየሱስ_የሚሸቱ_ፕሮግራሞችን_የሚያቀርብ ይህ ቻናል የእርስዎ ድምፅ ነው ያሎትን ሃሳብና አስተያየት ያድርሱን በ @CbarokT ና በ @CnahomT ላይ ያናግሩን https://youtube.com/channel/UCuLK7iURoPACbDnIq4mdNpQ @Christian_Mezmur ይቀላቀሉን
Show more- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
ግጥም ይሰማ በዓለም እምነቴ ኢየሱስ ነው ሰንደቅ ዓላማዬ ከፍ ከፍ የማደርገው ከቶ ማላፍርበት ክብሬ እርሱ ነውና ዕወቁት እላለሁ የጌታዬን ዝና ዕወቁት እላለሁ የኢየሱሴን ዝና ዕወቁት እላለሁ የጌታዬን ዝና ያመነበት ፍጹም ከውጪ አይጣልም ከከበረው እጁ ማንም አይነጥቀውም አጥብቆ ይይዛል በኃያሉ ፍቅሩ የምህረት አምላክ ነው እና ርህሩህ ወደ አብ የሚያደርስ መንገድ እና እውነት ትንሣኤ የሆነ ከሞት ወዲያ ህይወት ከሰማይ የመጣ የህይወት መና ነው ፍሬን የሚሰጠን የወይኑ ግንድ ነው ከአስፈሪው ጨለማ ጌታ ይታደጋል ሽክምና እስራት በስሙ ይፈታል ነጻ የሚያውጣ አንድ ነው እውነቱ አርነት የሚሰጥ በማዳኑ ብርቱ በማዳኑ ብርቱ * 2 አርነት የሚሰጥ በማዳኑ ብርቱ ዮሐ 20 ፡ 30 - 31 ኢየሱስም በዚህ መጽሐፍ ያልተጻፈ ሌላ ብዙ ምልክት በደቀ መዛሙርቱ ፊት አደረገ፤ ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።