cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Purity Tube

መፅሀፍ ቅዱሳዊ መሠረት ያላቸው 👉 የስነ-ፆታ (sexual ) 👉 ወሲባዊ ንፅህና 👉 የእጮኝነት 👉 የትዳር 👉 ወጣት ተኮር ጉዳዮች ይዳሰሳሉ We discuss sexual , family and relationship issues from biblical point of view Contact us @Appeal4purity_bot 💯 #ቅድስና_ለእግዚአብሔር 💯

Show more
Advertising posts
12 315Subscribers
-424 hours
-297 days
-14130 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
🎯 የደራሲ ብርሃኑ በላቸው "ክቡር ልጆች" መጽሐፍ ሊመረቅ ነው 🎯 ከ"ክቡር ልጆች"  መጽሐፍ የተወሰደ ... "በልጅነት የሚፈጠር የስሜት ጠባሳ ( Adverse Childhood Experiences) እንደጥላ ይከተላል፡፡ ይህ የስሜት ጠባሳ አስፈላጊውን ህክምና ካላገኝ ልጅነትን አልፎ ትዳር ከተመሰረተ በኃላ የስሜት ጠባሳው የመገለጥ ዕድል አለው፡፡ የልጅነት የስሜት ጠባሳ በልጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ አእምሮአዊ፣ ስሜታዊ፣ ማኅበራዊና ጤና ነክ ተፅዕኖዎች ያሳድራል፡፡ አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው” ወዲያውም ስቅስቅ ብላ አለቀሰች “በጣም አዝናለሁ፤ መጠየቅ አልነበረብኝም” አልኳት “እነዚህን ብርቅዬ ልጆች እንደ ወንድሜ ማጣት አልፈልግም፡፡ ውጭ እንደ ሌሎች ልጆች ቢጫወቱ ይሞቱብኛል ብዬ እፈራለሁ፡፡” አለችኝ ህክምና ያላገኘ የልጅነት ጠባሳ ጊዜ ጠብቆ በትዳር ህይወትም ይገለጣል::" “ክቡር ልጆች” መጽሐፍ በተለያየ ተግዳሮት ውስጥ ለሚገኙ ልጆች የመፍትሄ ሃሳብ ይዞ ቀርቧል፡፡በተለይም ልጆች የሚስተዋልባቸውን የስነ ልቦና ጫና እና የስሜት ስብራት ይተነትናል። መጽሐፉ በጥናት በማስደገፍ የመፍትሄ ሃሳብን በተጨባጭ ያመላክታል፡፡
2 4306Loading...
02
🎯 የደራሲ ብርሃኑ በላቸው "ክቡር ልጆች" መጽሐፍ ሊመረቅ ነው 🎯 ከ"ክቡር ልጆች"  መጽሐፍ የተወሰደ ... "በልጅነት የሚፈጠር የስሜት ጠባሳ ( Adverse Childhood Experiences) እንደጥላ ይከተላል፡፡ ይህ የስሜት ጠባሳ አስፈላጊውን ህክምና ካላገኝ ልጅነትን አልፎ ትዳር ከተመሰረተ በኃላ የስሜት ጠባሳው የመገለጥ ዕድል አለው፡፡ የልጅነት የስሜት ጠባሳ በልጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ አእምሮአዊ፣ ስሜታዊ፣ ማኅበራዊና ጤና ነክ ተፅዕኖዎች ያሳድራል፡፡ አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው” ወዲያውም ስቅስቅ ብላ አለቀሰች “በጣም አዝናለሁ፤ መጠየቅ አልነበረብኝም” አልኳት “እነዚህን ብርቅዬ ልጆች እንደ ወንድሜ ማጣት አልፈልግም፡፡ ውጭ እንደ ሌሎች ልጆች ቢጫወቱ ይሞቱብኛል ብዬ እፈራለሁ፡፡” አለችኝ ህክምና ያላገኘ የልጅነት ጠባሳ ጊዜ ጠብቆ በትዳር ህይወትም ይገለጣል::" “ክቡር ልጆች” መጽሐፍ በተለያየ ተግዳሮት ውስጥ ለሚገኙ ልጆች የመፍትሄ ሃሳብ ይዞ ቀርቧል፡፡በተለይም ልጆች የሚስተዋልባቸውን የስነ ልቦና ጫና እና የስሜት ስብራት ይተነትናል። መጽሐፉ በጥናት በማስደገፍ የመፍትሄ ሃሳብን በተጨባጭ ያመላክታል፡፡ ክቡር ልጆች በአማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ተዘጋጅቶ ተቀረበ ሲሆን በዋናነትም ለትዳር ለሚዘጋጁ፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን፣ በልጆች ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎችና ለሌሎችም ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
10Loading...
03
ምንጭ ፦ ጌጡ ተመስገን ፌስቡክ **** 🎯 የደራሲ ብርሃኑ በላቸው "ክቡር ልጆች" መጽሐፍ ሊመረቅ ነው #Ethiopia  | “ክቡር ልጆች፣ የልጆች ስነ ልቦና ለመገንባት እና የስሜት ስብራት ለመጠገን የሚረዱ ቁልፍ መንገዶች ” መጽሐፍ እሁድ፣ መጋቢት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ይመረቃል። 🎯 ከ"ክቡር ልጆች"  መጽሐፍ የተወሰደ ... "በልጅነት የሚፈጠር የስሜት ጠባሳ ( Adverse Childhood Experiences) እንደጥላ ይከተላል፡፡ ይህ የስሜት ጠባሳ አስፈላጊውን ህክምና ካላገኝ ልጅነትን አልፎ ትዳር ከተመሰረተ በኃላ የስሜት ጠባሳው የመገለጥ ዕድል አለው፡፡ የልጅነት የስሜት ጠባሳ በልጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ አእምሮአዊ፣ ስሜታዊ፣ ማኅበራዊና ጤና ነክ ተፅዕኖዎች ያሳድራል፡፡ አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው” ወዲያውም ስቅስቅ ብላ አለቀሰች “በጣም አዝናለሁ፤ መጠየቅ አልነበረብኝም” አልኳት “እነዚህን ብርቅዬ ልጆች እንደ ወንድሜ ማጣት አልፈልግም፡፡ ውጭ እንደ ሌሎች ልጆች ቢጫወቱ ይሞቱብኛል ብዬ እፈራለሁ፡፡” አለችኝ ህክምና ያላገኘ የልጅነት ጠባሳ ጊዜ ጠብቆ በትዳር ህይወትም ይገለጣል::" “ክቡር ልጆች” መጽሐፍ በተለያየ ተግዳሮት ውስጥ ለሚገኙ ልጆች የመፍትሄ ሃሳብ ይዞ ቀርቧል፡፡በተለይም ልጆች የሚስተዋልባቸውን የስነ ልቦና ጫና እና የስሜት ስብራት ይተነትናል። መጽሐፉ በጥናት በማስደገፍ የመፍትሄ ሃሳብን በተጨባጭ ያመላክታል፡፡ ክቡር ልጆች በአማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ተዘጋጅቶ ተቀረበ ሲሆን በዋናነትም ለትዳር ለሚዘጋጁ፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን፣ በልጆች ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎችና ለሌሎችም ታስቦ የተዘጋጀ ነው። 🎯 የመጽሐፉ ደራሲ ብርሃኑ በላቸው አሰፋ፦ ባለትዳርና የአንድ ልጅ አባት ሲሆን የኔክስት ጄኔሬሽን ሚዲያና ፕሮሞሽን መስራችና ስራ አስኪያጅ ነው ፡፡ በሆሊስቲክ ቻይልድ ዴቨሎፕመንት ማስተርስ ዲግሪ ፣ በሶሽዮጂ ማስተርስ ዲግሪ እና በስነፅሑፍና ቋንቋ ጥናት የመጀመሪያ ዲግሪ ሰርቷል ፡፡ ከልጆችና ወጣቶች እድገት ጋር በተያያዘ በተጋባዥ እንግድነት በቴሌቪዥን፣ በሬዲዮ ፣ በጋዜጣና በማህበራዊ ሚዲያ ሙያዊ ትንታዎችን እየሰጠ ይገኛል ፡፡
10Loading...
04
Media files
10Loading...
🎯 የደራሲ ብርሃኑ በላቸው "ክቡር ልጆች" መጽሐፍ ሊመረቅ ነው 🎯 ከ"ክቡር ልጆች"  መጽሐፍ የተወሰደ ... "በልጅነት የሚፈጠር የስሜት ጠባሳ ( Adverse Childhood Experiences) እንደጥላ ይከተላል፡፡ ይህ የስሜት ጠባሳ አስፈላጊውን ህክምና ካላገኝ ልጅነትን አልፎ ትዳር ከተመሰረተ በኃላ የስሜት ጠባሳው የመገለጥ ዕድል አለው፡፡ የልጅነት የስሜት ጠባሳ በልጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ አእምሮአዊ፣ ስሜታዊ፣ ማኅበራዊና ጤና ነክ ተፅዕኖዎች ያሳድራል፡፡ አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው” ወዲያውም ስቅስቅ ብላ አለቀሰች “በጣም አዝናለሁ፤ መጠየቅ አልነበረብኝም” አልኳት “እነዚህን ብርቅዬ ልጆች እንደ ወንድሜ ማጣት አልፈልግም፡፡ ውጭ እንደ ሌሎች ልጆች ቢጫወቱ ይሞቱብኛል ብዬ እፈራለሁ፡፡” አለችኝ ህክምና ያላገኘ የልጅነት ጠባሳ ጊዜ ጠብቆ በትዳር ህይወትም ይገለጣል::" “ክቡር ልጆች” መጽሐፍ በተለያየ ተግዳሮት ውስጥ ለሚገኙ ልጆች የመፍትሄ ሃሳብ ይዞ ቀርቧል፡፡በተለይም ልጆች የሚስተዋልባቸውን የስነ ልቦና ጫና እና የስሜት ስብራት ይተነትናል። መጽሐፉ በጥናት በማስደገፍ የመፍትሄ ሃሳብን በተጨባጭ ያመላክታል፡፡
Show all...
👏 12🔥 3🥰 3
🎯 የደራሲ ብርሃኑ በላቸው "ክቡር ልጆች" መጽሐፍ ሊመረቅ ነው 🎯 ከ"ክቡር ልጆች"  መጽሐፍ የተወሰደ ... "በልጅነት የሚፈጠር የስሜት ጠባሳ ( Adverse Childhood Experiences) እንደጥላ ይከተላል፡፡ ይህ የስሜት ጠባሳ አስፈላጊውን ህክምና ካላገኝ ልጅነትን አልፎ ትዳር ከተመሰረተ በኃላ የስሜት ጠባሳው የመገለጥ ዕድል አለው፡፡ የልጅነት የስሜት ጠባሳ በልጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ አእምሮአዊ፣ ስሜታዊ፣ ማኅበራዊና ጤና ነክ ተፅዕኖዎች ያሳድራል፡፡ አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው” ወዲያውም ስቅስቅ ብላ አለቀሰች “በጣም አዝናለሁ፤ መጠየቅ አልነበረብኝም” አልኳት “እነዚህን ብርቅዬ ልጆች እንደ ወንድሜ ማጣት አልፈልግም፡፡ ውጭ እንደ ሌሎች ልጆች ቢጫወቱ ይሞቱብኛል ብዬ እፈራለሁ፡፡” አለችኝ ህክምና ያላገኘ የልጅነት ጠባሳ ጊዜ ጠብቆ በትዳር ህይወትም ይገለጣል::" “ክቡር ልጆች” መጽሐፍ በተለያየ ተግዳሮት ውስጥ ለሚገኙ ልጆች የመፍትሄ ሃሳብ ይዞ ቀርቧል፡፡በተለይም ልጆች የሚስተዋልባቸውን የስነ ልቦና ጫና እና የስሜት ስብራት ይተነትናል። መጽሐፉ በጥናት በማስደገፍ የመፍትሄ ሃሳብን በተጨባጭ ያመላክታል፡፡ ክቡር ልጆች በአማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ተዘጋጅቶ ተቀረበ ሲሆን በዋናነትም ለትዳር ለሚዘጋጁ፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን፣ በልጆች ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎችና ለሌሎችም ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
Show all...
ምንጭ ፦ ጌጡ ተመስገን ፌስቡክ **** 🎯 የደራሲ ብርሃኑ በላቸው "ክቡር ልጆች" መጽሐፍ ሊመረቅ ነው #Ethiopia  | “ክቡር ልጆች፣ የልጆች ስነ ልቦና ለመገንባት እና የስሜት ስብራት ለመጠገን የሚረዱ ቁልፍ መንገዶች ” መጽሐፍ እሁድ፣ መጋቢት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ይመረቃል። 🎯 ከ"ክቡር ልጆች"  መጽሐፍ የተወሰደ ... "በልጅነት የሚፈጠር የስሜት ጠባሳ ( Adverse Childhood Experiences) እንደጥላ ይከተላል፡፡ ይህ የስሜት ጠባሳ አስፈላጊውን ህክምና ካላገኝ ልጅነትን አልፎ ትዳር ከተመሰረተ በኃላ የስሜት ጠባሳው የመገለጥ ዕድል አለው፡፡ የልጅነት የስሜት ጠባሳ በልጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ አእምሮአዊ፣ ስሜታዊ፣ ማኅበራዊና ጤና ነክ ተፅዕኖዎች ያሳድራል፡፡ አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው” ወዲያውም ስቅስቅ ብላ አለቀሰች “በጣም አዝናለሁ፤ መጠየቅ አልነበረብኝም” አልኳት “እነዚህን ብርቅዬ ልጆች እንደ ወንድሜ ማጣት አልፈልግም፡፡ ውጭ እንደ ሌሎች ልጆች ቢጫወቱ ይሞቱብኛል ብዬ እፈራለሁ፡፡” አለችኝ ህክምና ያላገኘ የልጅነት ጠባሳ ጊዜ ጠብቆ በትዳር ህይወትም ይገለጣል::" “ክቡር ልጆች” መጽሐፍ በተለያየ ተግዳሮት ውስጥ ለሚገኙ ልጆች የመፍትሄ ሃሳብ ይዞ ቀርቧል፡፡በተለይም ልጆች የሚስተዋልባቸውን የስነ ልቦና ጫና እና የስሜት ስብራት ይተነትናል። መጽሐፉ በጥናት በማስደገፍ የመፍትሄ ሃሳብን በተጨባጭ ያመላክታል፡፡ ክቡር ልጆች በአማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ተዘጋጅቶ ተቀረበ ሲሆን በዋናነትም ለትዳር ለሚዘጋጁ፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን፣ በልጆች ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎችና ለሌሎችም ታስቦ የተዘጋጀ ነው። 🎯 የመጽሐፉ ደራሲ ብርሃኑ በላቸው አሰፋ፦ ባለትዳርና የአንድ ልጅ አባት ሲሆን የኔክስት ጄኔሬሽን ሚዲያና ፕሮሞሽን መስራችና ስራ አስኪያጅ ነው ፡፡ በሆሊስቲክ ቻይልድ ዴቨሎፕመንት ማስተርስ ዲግሪ ፣ በሶሽዮጂ ማስተርስ ዲግሪ እና በስነፅሑፍና ቋንቋ ጥናት የመጀመሪያ ዲግሪ ሰርቷል ፡፡ ከልጆችና ወጣቶች እድገት ጋር በተያያዘ በተጋባዥ እንግድነት በቴሌቪዥን፣ በሬዲዮ ፣ በጋዜጣና በማህበራዊ ሚዲያ ሙያዊ ትንታዎችን እየሰጠ ይገኛል ፡፡
Show all...
Go to the archive of posts