cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

በ1928 የተመሠረተ ፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️ @SAINTGEORGEFC የመወያያ ግሩፑኑን ለመቀላቀል @talksanjaw ለአስተያየት እና ለጥያቄ ⬇️ @SAINTGEORGEFCV_bot

Show more
Advertising posts
12 064
Subscribers
-324 hours
-337 days
-13430 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ፍትህ ለያሬድ መላኩ ፍቱት ከልጆቹ ጋር በሰላም ይገናኝ #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
1 3260Loading...
02
አሁን ያለው አመራር ለመፍትሄ ዝግጁ እንዳልሆነ ፍላጎትም እንደሌለው ለረጅም ጊዜ ተፈትኖ ማረጋገጥ እንደቻልን # በህግና በስርአት ተጠያቂነትን የሚሸሽ አመራር እንደሆነ ስለተረጋገጠ # የክለቡን ባለቤት ደጋፊን መብት በንቀት ወደጎን በመተው የኔነት ስሜት እንዳይኖረው በመግፋት በተግባር ማሳየቱ # ለአመታት በክለቡ ጉዳዮች ላይ ለሚጠየቁ ጉዳዮች ቃል ከመግባት በዘለለ በተግባር የፈፀማቸው ምንም አይነት ተግባራቶች እንደሌሉ በተጨባጭ የሚታይ ሀቅ በመሆኑ ከዚህም በኋላ ለውጥ የማምጣት አቅሙም ፍላጎቱም እንደሌላቸው ስለምናምን ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች አሁን ካለው አመራር ጋር በምንም መስፈርት ለምክክር ብቁ ስላልሆነ ደጋፊው ባለቤትነቱን ተጠቅሞ የራሱን የመፍትሄ ሂደቶችን መሄድ እንዳለበት እናምናለን ፡ ቀጣይ ሂደቶች # ክለባችን ስር ነቀል ለውጥ ያስፈልገዋል ይሄንንም ስንል ሙሉ ለሙሉ የአመራር ለውጥ ያስፈልገዋል # ደጋፊው ነፃ የሆነ የምክክር መድረክ በመፍጠር አሻጋሪ የሆነ የመፍትሄ ሀሳቦችን ማስቀመጥ # አዳዲስ ለአመራርነት ብቁ ይሆናሉ ተብለው የሚታመንባቸውን ደጋፊው መጠቆምና ለእጩነት ወደፊት የሚቀርቡበትን የተመቻቸ መድረክ መፍጠር 🔸 አዳዲስ እጩዎቹም እራሳቸው ለደጋፊው የሚያስተዋውቁበትን መንገዶች መዘርጋት እቅዶቻቸውን ማሳወቅ 🔸የመጨረሻው ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ተደርጎ ለደጋፊው ሊሰሯቸው ያሰቡትን እቅዶች ተገምግሞ ምርጫ ማከናወን ይሆናል በዚ ሁሉ ሂደት ውስጥ በእያንዳንዱ ሂደቶች ላይ በቀጥታ ደጋፊውና ደጋፊው ብቻ ነው ወሳኝ አካል ። #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
870Loading...
03
የቀድሞ የክለባችን የቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ካሳ ታስሯል በተከታታይ የክለባችንን የቦርድ አመራር በይፋ የሚቃወሙ የክለባችን ሁለት ደጋፊዎች ታስረዋል እስካሁን ሰዓት ድረስ የታሰሩበት ምክንያት ግልጽ አልተደረገም #ደጋፊን_ማሰር_ማሳሰር_ይቁም !! ደጋፊን በማሳሰር ክለባችንን እየመራው እቀጥላለው ማለት አይቻልም ዋ!! #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 8201Loading...
04
እኛ ይህንን ቦርድ ስንቃወም እልፍ አዕላፍ ምክንያቶችን ይዘን ነዉ ከነዛ ውስጥ ጥቂቶቹ:- #የዛሬ 25 አመት ስታዲየም እንገነባለን #የዛሬ 22 አመት የዳሸን ባንክ ሼር አለን #የዛሬ 20 አመት ከአፍሪካ ትልቁን ቡድን እንገነባለን #የዛሬ 2ዐ አመት አራሳችንን እንችላለን #የዛሬ 15 አመት ለስታዲየሙ 10000 ካሬ እናስጨምራለን × #የዛሬ 13 አመት የትሬይኒንግ ቦታ እንገነባለን #የዛሬ 1ዐ አመት አክስዮን እንሸጣለን × #የዛሬ 15 አመት ፅ/ቤቱን በባለሙያ እናደራጃለን #የዛሬ 15 አመት 7 ፎቅ ፅ/ቤት እንገነባለን(የሎሚ ፕሮጀክት ሳይረሳ) #የዛሬ 7 አመት የትሬይኒንግ ቦታ አናዘጋጃለን #የዛሬ 13 አመት ስታዲየም ልንገነባ ነው ስለሆነ ደጋፊውም ያዋጣ #Jul 28, 2021 ቅዱስ ጊዮርጊስና ኮረንቲያስ ልምድ ለመለዋወጥ ተስማሙ ቅዱስ ጊዮርጊስና የብራዚሉ አንጋፋ ክለብ ኮረንቲያስ በጋራ ለመስራትና ልምዳቸውን ለመለዋወጥ ተስማሙ፡፡(የወዳጅነት ጨዋታ በሁለቱም ሀገር ለማረግ ተስማሙ) የት ደረሰ? #Dec 15, 2022 በለገሀር የሚገኘው የፈረሰኞቹ መዝናኛ ማዕከል ስራ መጀመሩን እንገልፃለን። ፈረሰኞቹ SPORTS BAR የት ደረሰ? #Jun 16, 2020 የቁሳቁስ ሽያጭ ማዕከል ተከፈተ የት ደረሰ? CASTEL WINERY PLC
2 5170Loading...
05
#ደጋፊን_ማሰር_ይቁም !! ደጋፊን በማሳሰር ክለባችንን እየመራው እቀጥላለው ማለት አይቻልም ዋ!! ምንጊዜም ቅዱስ ጊዮርጊስ ይቅደም✌️
2 5593Loading...
06
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ደጋፊው ይመለሰ የምንለው ባለቤትነቱ የደጋፊው ብቻ ስለሆነ ነው። በህግም ሆነ በሞራል የክለቡ ባለቤት እኛ ደጋፊዎቹ ነን። 🔸 ይህም በቅርቡ በደጋፊው ጥረት እውን ይሆናል!!
2 7952Loading...
07
የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ሆይ አንድነትህን ጠብቅ እርስበራስ አትወነጃጀል ይነበብ👇 በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳር ሳሩን እያየህ ገደሉን ሳታይ እኛ የታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ነን እኛ ደጋፊዎች መካከል የሚደረገውን አላስፈላጊ ንትርክና መበሻሸቅ ለውጥ ከማምጣት በላይ መናናቅና ክለቡን ለበለጠ ጉዳት የሚዳርግ እንደሆነ ይሰማናል‼️ 🔸ክለቡን እንደሚወድ ታማኝ ደጋፊ የሚታየን የመፍትሄ ሃሳብ መጀመርያ ደጋፊው አንድ መሆን አለበት በውስጡ ያለ መከፋፈል ስርአትና መስመር ሊይዝ ይገባል። ደጋፊዎች የሚያስማሙንንና የሚያለያዩንን ነገሮች መለየት መቻል አለብን። 🔸 የእከሌ የእከሌ ከመባባልና ከመፈራረጅ ወጥተን እንደሰለጠነ ሰው ለደጋፊው ሃሳብን በመሸጥ የሚመጣ ለውጥ እንዲኖር መጣርና መሞከር በተለይ Social media ላይ ጎራ ለይተው ከሚነቃቀፉ ደጋፊዎች ይጠበቃል። 🔸 የተለያየ ሃሳብ ያላቸውን ደጋፊዎች ሰላማዊ የሆነ የውይይትና የክርክር መድረኮችን በማዘጋጀት ደጋፊውን ካላስፈላጊ ንትርክና ብሽሽቅ እንዲርቁና የተሻለ የጋራ የመፍትሄ ሃሳቦች እንዲመጡ መጣር ያስፈልጋል። 🔸 Social media አጠቃቀማችን ለክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት በር መክፈቻ እንዳናደርገው መጠንቀቅ እንዳለብን ይሰማናል‼️ 🔸በመጨረሻም ነገአችንን ሳናይ ሳናመዛዝን ታላቁ ክለባችንን አሁን ካለበት ችግር በላይ ይዘንበት መጥተን መፀፀት እንዳይመጣ ልንጠነቀቅ ይገባል ባይ ነን‼️ ምንጊዜም ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ✌️
9620Loading...
08
በአስተዳደራዊ እና በፋይናንስ ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስን ከፍ ለማድረግ ተጋድሎ ለምትፈፅሙ ተጫዋቾቻችን ክብር አለን! ክለባችን ተቋማዊ አሰራር ሲኖረው ፣ ግልፅነት እና ተጠያቂነት ሲሰፍን ከኢትዮጵያ ፕ/ሊግ አልፎ በአህጉራዊ ውድድር የሚያሸንፍ ጊዮርጊስ ይኖርናል! #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 6073Loading...
09
🔸የሆቴል የሚከፍለው አጥቶ ተጨዋቾቹን በትራንስፖርት አያንከራተተ ያለው 🔸 ያለ ቅያሪ ማልያ በአንድ ማልያ ብቻ ዓመቱን እየዘለቀ ያለው 🔸የክለቡን ካዝና ዘርፎ ባዶ ያስቀረው በሌሎች ላይ ለማሳበብ የሚጥረው 🔸ወሳኝ ተጫዋቾችን በክለቡ ማቆየት የተሳነው 🔸የገቡትን ቃሎች መፈፀም ያልቻሉ አሁንም ተጨማሪ ቃሎችን ለደጋፊው እየተናገሩ ሊያሞኙ የሚፈልጉ 🔸ደጋፊን ለየብቻ በስልክ እየጠሩ ለሁለት የሚከፋፍሉ የሚቃወማቸውን ደጋፊ በጠላትነት የሚፈርጁ አልፎም አስተያየት እንዳይሰጥ ከገፁ ላይ Block የሚያደርጉ 🔸የተጫዋቾች ደሞዝ መከፈል ያቃተው አመራር እኮ ነው ዛሬም እኛ ብቻ ነህ የምናውቅልህ እያሉን ያሉት ማፈሪያ አመራር ከዚህ በላይ ውድቀት ውስጥ ክለቡን እንድትከቱት አንፈቅድም ጀግኖች ተጫዋቾቻችን እንወዳቹኋለን እኛ በእናንተ ላይ ምንም ተቃውሞ የለንም የምችሉትን እያደረጋችሁ ነው 🙏 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
3 0786Loading...
10
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ ተሸንፈናል ወላይታ ዲቻ 1-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ  🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 2772Loading...
11
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት ወላይታ ዲቻ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ  ድል ለታላቁ ክለባችን ✌️❤ 88 ዓመታት የድል ጉዞ!     ምንግዜም ጊዮርጊስ! 🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 2900Loading...
12
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ ጨዋታው ተጀምሯል ወላይታ ዲቻ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ  ድል ለታላቁ ክለባችን ✌️❤ 88 ዓመታት የድል ጉዞ!     ምንግዜም ጊዮርጊስ! 🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 0640Loading...
13
ሌባ ብቻ ነው ፖሊስ ሲያይ የሚደነግጠው የክለባችን ኦፊሺያል ፔጅ የደጋፊውን ቁጣ ላለመመልከት ኮሜንት መስጫ ሴክሽኑን ዘግተውታል አንባገነን አመራር አስጨነቅ የሳንጃው ደጋፊ 💪❤️✌️ ለሩጫ ለኮንሰርት ተብሎ የተሰበሰበው የደጋፊውን ብር የት ገባ ? ምን ተደረገበት ? እኛ ከሌለን ይሄን ክለብ ማን ይረከባል እያሉ ከሚያስፈራሩ አመራሮች በላይ አንባገነን የለም በቃችሁ ።
2 0051Loading...
14
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ በቃችሁ ። #Challenge_St_George_Revolution 👉"በክብር እንደመረጥናቹ" "በክብር ለደጋፊው አስረክቡ" 🟡 የድል ቀን 🔴 ድል ለታላቁ ክለባችን ✌️❤ 88 ዓመታት የድል ጉዞ!     ምንግዜም ጊዮርጊስ! 🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
1 8801Loading...
15
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ 🟡 የድል ቀን 🔴 ድል ለታላቁ ክለባችን ✌️❤ 88 ዓመታት የድል ጉዞ!     ምንግዜም ጊዮርጊስ! 🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
1 9301Loading...
16
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ 🟡 ዛሬ የጨዋታ ቀን ነው 🔴 🔴 ዛሬ የድል ቀን ነው 🟡 ፥ 🔸Match Day✌️ 🔸Victory Day🏆 🔸St George Day❤️ ወላይታ ዲቻ 🆚 ቅዱስ ጊዮርጊስ  📆  ቅዳሜ ሚያዝያ 12/2016 🕗 ከ ምሽቱ 1:00 ሰዓት 🏟  በድሬደዋ ኢንተርናሽናል  ስታዲየም ድል ለታላቁ ክለባችን ✌️❤ 88 ዓመታት የድል ጉዞ!     ምንግዜም ጊዮርጊስ! 🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
1 9762Loading...
17
እናስታውሳችሁ ይህ ክለብ ባለቤቱ ደጋፊው ነው ። የሳንጃው ደጋፊን በብልጣብልጥነት ለማሞኘት በተንኮል አትነካካው እሳት ነው ይፋጃል 💪 👉"መተዳደርያ ደንባችንን የጣሰ አመራር በኛ ዘንድ ተቀባይነት የለውም" 👉"መተዳደርያ ደንባችን ለኛ ለጊዮርጊሳውያን ህገ መንግስታችን ነው"። ምንጊዜም ቅዱስ ጊዮርጊስ✌️
2 2651Loading...
18
የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ሆኖ የጊዮርጊስ ጠላት የለም በማልያው ስር የተሰበሰበ ሁሉም ደጋፊ ለክለቡ ፍቅር አለው ይሄ የማይካድ ሀቅ ነው ያያ የምትወደውን ክለብ ከገባበት ችግር ለማውጣት እንደ አንድ የሳንጃው አባል ደጋፊ የምታደርገውን ጥረት ሁሉ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ከፍታ ነውና ሀሳብህን ደጋፍህን ተቃውሞህን በነፃነት በድጋሚ የምትገልፅበት ቀን ቅርብ ነው ፈጣሪ በሰላም ከቤተሰቦችህ ጋር ያገናኝህ ያሬድ መላኩ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (ማዕከላዊ) እስረኞች ማቆያ ውስጥ በእስር ላይ ይገኛል፡፡ #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ ✌️❤️✌️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 3040Loading...
19
የቅርብ ጓደኛ Dawit Fesiha በገፁ ስለ ያያ ወቅታዊ ሀኔታ እንደፃፈው 👇 የያሬድ መላኩ እስር ከምን ጋር ይገናኛል? ያያ መላኩ ወንድማችን ነው፡፡ ቤተሰብ ነን፡፡ ውሎ እና አዳራችንን እንተዋወቃለን፡፡ የምንበላ የምንጠጣውን ቀርቶ የምናስበውን እንተዋወቃለን፡፡ ከዚህ እውነታ በመነሳት አንድ አንድ ጉዳዮችን እናንሳ፡፡ ያያ ከታሰረ 3 ቀናቶችን ተቆጥሯል፡፡ የተያዘበት መንገድ እና አሁን እስሩ ላይ እየሆነ ያለው ሁኔታ ተመጋጋቢ አይደለም፡፡ ሲታሰር አጀብ አልነበረም፡፡ ከስራ ወጥቶ ትንሿ ልጁን ይዞ ወደ ቤት ለመሄድ በመንገድ ላይ ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ ሁለት ሲቪል ፖሊሶች መጥው እንደሚፈለግ ነገሩት፡፡ ልጁን ቤት ማድረስ እንዳለበት ነገራቸው፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ራይድ ጠራ፡፡ ልጁን ጨምረው ሁለቱ ፖሊሶች ራይድ ውስጥ ገቡ፡፡ ልጁን ቤት አደረሰና ያያ በያዘው ራይድ ወደ ማዕከላዊ ተጓዙ፡፡ ማዕከላዊ ሲደርሱ ያያ የራይድ ከፍሎ ወረደ፡፡ ከፖሊሶቹ ጋር አብረው ወደ ማዕከላዊ ገቡ፡፡ በዚህም የራይድ ከፍሎ የታሰረ ቀዳሚው ሰው ሳይሆንም አይቀር! ማዕከላዊ ከገባ በኋላ ግን ሌላ ታሪክ ተፈጠረ፡፡ ያለ ፓትሮል፣ ያለ ግርግር እና ራሱ የራይድ ከፍሎ የታሰረው እስረኛ እስከ እዚህ ሰዓት ድረስ ፍርድ ቤት አልቀረበም፡፡ ከቤተሰብ፣ ከወዳጅ እንዲሁም ከጠበቃ ጋር እንዲገናኝ አልተፈቀደለትም፡፡ የታሰረው ለብቻው በጨለማ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ስለ እስሩም ሆነ አሁን ስላለበት ሁኔታ ብንጠይቅም ጠለቅ ብሎ መልስ የሚሰጠን አካል የለም፡፡ ለመሆኑ እስሩ ፖለቲካዊ ይሆናል? በፍጹም! ያያ ከማንኛውም ፖለቲካ ነክ እንቅስቃሴ ጋር ትስስር የለውም፡፡ ተሳታፊም ሆነ ሃሳብ ሰጪ አይደለም፡፡ ድጋፍም ሆነ ተቃውሞ ሲያሰማ ተሰምቶ አያውቅም፡፡ ለዚህም ምስክሮቹ እኛ የቅርብ ወዳጆቹ ነን፡፡ ያያ በፖለቲካ ነክ ነገር ከታሰረ መታሰር ያለበት "ስለምን በሀገሪቲ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ላይ አትሳተፍም?" ተብሎ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ እስሩ ከማህበራዊ እንቅስቃሴ ጋር ይገናኝ ይሆን? ያሬድ መላኩ በማህበራዊ ህይወቱ የሚቀናበት ሰው ነው፡፡ ጸብ እና ግጭት ውስጥ አይገባም፡፡ ከትልቅ ከትንሹ ጋር በትህትና ተሳስሮ የሚኖር ሰው ነው፡፡ ጸብ ቢገጥመው እንኳ ጸቡን የሚያልፍበት ጥበብ የሚያስቀና ነው፡፡ ሁሉን እንደ ጸባዩና ባህሪው አሳስቆ መኖር ተክኖበታል፡፡ ከግል ሥራው ጋር የተገናኘ ነገር ይኖር ይሆን? በፍጹም! ከግል ስራው የተገኛኘ አንዳችም ክፍተት የለም፡፡ ከያያ ጋር ከሚሰራው ልጅ ጋር በዚህ ጉይ አውርተናል፡፡ ምንም የተፈጠረ አዲስ ነገር የለም፡፡ ለእስር በተዳረገበት ቀን እንኳ የዋለው ስራ ቦታው ላይ ነው፡፡ በዚያ ቀንም ሆነ ከዚያ ቀናት አስቀድሞ በሥራው ላይ የተፈጠረ እና ለእስር የሚዳርግ አንዳችም አዲስ ነገር የለም፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ጋር በተገኘስ ይኖር ይሆን? ያለፉትን ረጅም ወራት አንስቶ ሰፊ ጊዜውን የሚሰጠው ለዚህ ጉዳይ ነው፡፡ "ክለቡ ለውጥ ያስፈልገዋል!" ብሎ በአደባባይ ያወራል፡፡ ከበርካታ ደጋፊዎች ጋር ይገናኛል፡፡ በሳምንት ቀላል ለማይባሉ ቀናቶች እስከ ለሊት 7 ወይም 8 ሰዓት ድረስ የቪዲዮ ስብሰባዎችን ያደርጋል፡፡ በአካል ከተለያዩ ደጋፊዎች ጋር ይገናኛል፡፡ ቀኑን ሙሉ ስልኩ አያርፍም፡፡ በርካታ ደጋፊዎች ይደውሉለታል፡፡ ለሚደውሉለት ሁሉ መልስ ይሳጣል፡፡ ከደጋፊዎች ጋር በሃሳብ ለመግባባት ይጥራል፡፡ ከስራው፣ ከቤተሰቡ እና ከግል ህይወቱ በላይ ሙሉ ጊዜውን የሰጠው ለክለቡ ነው፡፡ በፌስቡክ እና በሜሴንጀር ከደጋፊዎች ጋር ይጻጻፋል፡፡ በሀሳብ ከሚመስሉት ጋር ይመካከራል፡፡ በሀሳብ ከሚለያዩት ጋር ይከራከራል፡፡ ተቀራርበን እንስራ ይላል፡፡ ክለባችን የእኔም ሆነ የእናንተ ሀሳብ ያስፈልገዋል ይላል፡፡ በዚህ ሁሉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ብዙ ነገሮች ይገጥሙት ነበር፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ዋናው ማስፈራሪያዎች ናቸው፡፡ ከተለያዩ ማንነታቸው ከማይታወቁ ሰዎች ስልክ ይደወል እና ይዛትበታል፡፡ ዘለፋ እና ስድቡ ቀላል የማይባል ነው፡፡ በክለቡ ዙሪያ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ እንዲያቆም የሚያስፈራሩት ሰዎች ቀላል አልነበሩም፡፡ ይህ ሲደርስበት እኛም ወዳጆቹ ሰምተናል፡፡ አብረን በሆንበት ወቅት ተደውሎ ሲዛትበት ስልኩን ስፒከር ላይ አድርገን ሰምተናል፡፡ ዛሬ ወንድማችን በማዕከላዊ በእስር ላይ ይገኛል፡፡ በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ ከተዘጋበት ቀናት እየተቆጠሩ ይገኛል፡፡ እስከዚህ ሰዓት ድረስ ስለ እስሩም ሆነ ስላለበት ሁኔታ ምላሽ የሚሰጠን አካል አላገኘንም፡፡
2 2081Loading...
20
በራይድ ወደ እስር ቤት የሄደው ምስኪን ታሳሪ ማክሰኞ ዕለት ያሬድ መላኩ (ያያ) ሀገር አማን ብሎ ልጁን ከትምህር ቤት አውጥቶ ወደ ቤቱ እየሄደ ነበረ። ሁለት ሰዎች «ለጥያቄ እንፈልግሃለን» ብለውት ከመንገድ አስቆሙት። ያሬድም ያለማንገራገር እሺታውን ገልፆ ራይድ ጠርቶ ወደ አዲስ አባባ ፖሊስ ኮሚሽን ከአሳሪዎቹ ጋር ሄደ። የተጓዘበትን የራይድ ክፍያም ከፍሎ ወደ እስር ቤት ገባ። ያሬድ ከተያዘ 48 ሰዓታት ቢያልፉትም እስከ አሁን ፍርድ ቤት አልቀረበም። በእነዚህ ቀናት ቤተሰቦቹንም ለማግኘት አልተፈቀደለትም። በቀን ውስጥ ሁለት ጊዜ ምግብ ይገባለታል። ነገር ግን እሱ ስለማይቀበል ይድረሰው አይድረሰው አይታወቅም። ያሬድ በ48 ሰዓት የመከሰስ መብቱን ተነፍጓል። በቤተሰብና ወዳጆቹ የመጠየቅ መብቱ ተነፍጓል። ቤተሰቦቹ በምን ወንጀል ተጠርጥሮ እንደተያዘ የማወቅ መብታቸው ተነፍገዋል። ያሬድ መላኩ ከሁሉም ተግባቢ ፣ የተቸገረ የሚረዳ ፣ በሀይማኖቱ ጠንካራ ሰው አክባሪ መልካም ዜጋ መሆኑን መመስከር እችላለሁ። ፖሊስ የያሬድን ህገ መንግስታዊ መብት እንዲያከብር እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ እጠይቃለሁ። Via Ermias
2 2991Loading...
21
በዚህ እስር ላይ የክለባችን አመራሮች እጃችሁ ካለበት ከደጋፊው ጋር ያላችሁን ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ ችግር ውስጥ ነው የምትከቱት ማንም ደጋፊ የፈለገውን ሀሳብ የማቅረብ የመቃወም የመደገፍ መፍት አለው እኛ ልዩነትን በዚህ ልክ እንዲቀጥል አንፈቅድም አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ በወሬ ሳይሆን በተግባር ይሁን ክሱ ምንም ይሁን ምንም ያያ የታሰረው በክለባችን ጉዳይ ከሆነ ዝም አንልም በዚህ የእስር ጉዳይ የትኛውም የቅዱስ ጊዮርጊስ አመራር እጃችሁ ካለበት ፀባችሁ ከደጋፊው ጋር ነው በተለያዩ የማህበራዊ ድረ ገጽ እና መገናኛ ዘዴዎች የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ላይ ያለውን ተቃውሞ በመግለፅ የራሱን ኃሳብ፣ አመለካከት እና ጥቆማ በአደባባይ በመግለፅ የሚታወቀው ወንድማችን ያሬድ መላኩ (Yaya Melaku) በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ ያሬድ መላኩ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (ማዕከላዊ) እስረኞች ማቆያ ውስጥ በእስር ላይ ይገኛል፡፡ #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ ✌️❤️✌️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
2 5020Loading...
22
በተለያዩ የማህበራዊ ድረ ገጽ እና መገናኛ ዘዴዎች የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ላይ ያለውን ተቃውሞ በመግለፅ የራሱን ኃሳብ፣ አመለካከት እና ጥቆማ በአደባባይ በመግለፅ የሚታወቀው ወንድማችን ያሬድ መላኩ (Yaya Melaku) በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ ያሬድ መላኩ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (ማዕከላዊ) እስረኞች ማቆያ ውስጥ በእስር ላይ ይገኛል፡፡
2 7721Loading...
23
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _21ኛ  ሳምንት  ጨዋታ ውጤት #Ethiopia_ premier_  League ባህርዳር ከተማ  1 - 1 ቅዱስ ጊዮርጊስ  ⚽️ቸርነት ጉግሳ 30'      ⚽️አማኑኤል ኤርቦ 95'
4 3111Loading...
24
👉የጨዋታ ቀን # Match  day የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _21ኛ  ሳምንት  ጨዋታ #Ethiopia_ premier_  League ባህርዳር ከተማ  🆚 ቅዱስ ጊዮርጊስ  📆  አርብ  ሚያዝያ 4/2016 🕗 ከምሽቱ 1:00 ስዓት 🏟  በድሬደዋ ኢንተርናሽናል  ስታዲየም 💛❤️ድል -ለታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ 💛❤️
4 5193Loading...
25
☪️ ኢድ ሙባረክ ☪️ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በስላም አደረሳቹ ፣ አደረስን። በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር ፣ የአብሮነት እና የመተሳሰብ ይሆንልን ዘንድ ከልብ እንመኛለን! ❤️💛ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ❤️💛 መልካም በዓል 🕌*
4 2000Loading...
26
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ለሳንጅዬ ቤተሰቦች እንዲሁም የእምነቱ ተከታይ ለሆናችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ "እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል-ፊጥር ረመዳን በዓል፥ በሰላም እና በጤና አደረሰን/አደረሳችሁ" ኢድ ሙባረክ ✌️❤️✌️
3 4230Loading...
27
የክለባችን የልብ ደጋፊ በሆነው አርቲስት ሙሉቀን መለሰ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የሙያ ባልደረቦቹና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን። ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
3 3921Loading...
28
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ ኦሮ አጎሮ ቪ ✌️ሳንጃው ✌️ መልካም የእረፍት ቀን #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
3 8862Loading...
29
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር  ሊግ  20ኛ  ሳምንት የጨዋታ ዉጤት ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 መቻል #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
4 5261Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ፍትህ ለያሬድ መላኩ ፍቱት ከልጆቹ ጋር በሰላም ይገናኝ #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
Show all...
💔 27👍 5
አሁን ያለው አመራር ለመፍትሄ ዝግጁ እንዳልሆነ ፍላጎትም እንደሌለው ለረጅም ጊዜ ተፈትኖ ማረጋገጥ እንደቻልን # በህግና በስርአት ተጠያቂነትን የሚሸሽ አመራር እንደሆነ ስለተረጋገጠ # የክለቡን ባለቤት ደጋፊን መብት በንቀት ወደጎን በመተው የኔነት ስሜት እንዳይኖረው በመግፋት በተግባር ማሳየቱ # ለአመታት በክለቡ ጉዳዮች ላይ ለሚጠየቁ ጉዳዮች ቃል ከመግባት በዘለለ በተግባር የፈፀማቸው ምንም አይነት ተግባራቶች እንደሌሉ በተጨባጭ የሚታይ ሀቅ በመሆኑ ከዚህም በኋላ ለውጥ የማምጣት አቅሙም ፍላጎቱም እንደሌላቸው ስለምናምን ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች አሁን ካለው አመራር ጋር በምንም መስፈርት ለምክክር ብቁ ስላልሆነ ደጋፊው ባለቤትነቱን ተጠቅሞ የራሱን የመፍትሄ ሂደቶችን መሄድ እንዳለበት እናምናለን ፡ ቀጣይ ሂደቶች # ክለባችን ስር ነቀል ለውጥ ያስፈልገዋል ይሄንንም ስንል ሙሉ ለሙሉ የአመራር ለውጥ ያስፈልገዋል # ደጋፊው ነፃ የሆነ የምክክር መድረክ በመፍጠር አሻጋሪ የሆነ የመፍትሄ ሀሳቦችን ማስቀመጥ # አዳዲስ ለአመራርነት ብቁ ይሆናሉ ተብለው የሚታመንባቸውን ደጋፊው መጠቆምና ለእጩነት ወደፊት የሚቀርቡበትን የተመቻቸ መድረክ መፍጠር 🔸 አዳዲስ እጩዎቹም እራሳቸው ለደጋፊው የሚያስተዋውቁበትን መንገዶች መዘርጋት እቅዶቻቸውን ማሳወቅ 🔸የመጨረሻው ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ተደርጎ ለደጋፊው ሊሰሯቸው ያሰቡትን እቅዶች ተገምግሞ ምርጫ ማከናወን ይሆናል በዚ ሁሉ ሂደት ውስጥ በእያንዳንዱ ሂደቶች ላይ በቀጥታ ደጋፊውና ደጋፊው ብቻ ነው ወሳኝ አካል ። #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
Show all...
👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
የቀድሞ የክለባችን የቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ካሳ ታስሯል በተከታታይ የክለባችንን የቦርድ አመራር በይፋ የሚቃወሙ የክለባችን ሁለት ደጋፊዎች ታስረዋል እስካሁን ሰዓት ድረስ የታሰሩበት ምክንያት ግልጽ አልተደረገም #ደጋፊን_ማሰር_ማሳሰር_ይቁም !! ደጋፊን በማሳሰር ክለባችንን እየመራው እቀጥላለው ማለት አይቻልም ዋ!! #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
Show all...
😭 23👍 6💔 4
Photo unavailableShow in Telegram
እኛ ይህንን ቦርድ ስንቃወም እልፍ አዕላፍ ምክንያቶችን ይዘን ነዉ ከነዛ ውስጥ ጥቂቶቹ:- #የዛሬ 25 አመት ስታዲየም እንገነባለን #የዛሬ 22 አመት የዳሸን ባንክ ሼር አለን #የዛሬ 20 አመት ከአፍሪካ ትልቁን ቡድን እንገነባለን #የዛሬ 2ዐ አመት አራሳችንን እንችላለን #የዛሬ 15 አመት ለስታዲየሙ 10000 ካሬ እናስጨምራለን × #የዛሬ 13 አመት የትሬይኒንግ ቦታ እንገነባለን #የዛሬ 1ዐ አመት አክስዮን እንሸጣለን × #የዛሬ 15 አመት ፅ/ቤቱን በባለሙያ እናደራጃለን #የዛሬ 15 አመት 7 ፎቅ ፅ/ቤት እንገነባለን(የሎሚ ፕሮጀክት ሳይረሳ) #የዛሬ 7 አመት የትሬይኒንግ ቦታ አናዘጋጃለን #የዛሬ 13 አመት ስታዲየም ልንገነባ ነው ስለሆነ ደጋፊውም ያዋጣ #Jul 28, 2021 ቅዱስ ጊዮርጊስና ኮረንቲያስ ልምድ ለመለዋወጥ ተስማሙ ቅዱስ ጊዮርጊስና የብራዚሉ አንጋፋ ክለብ ኮረንቲያስ በጋራ ለመስራትና ልምዳቸውን ለመለዋወጥ ተስማሙ፡፡(የወዳጅነት ጨዋታ በሁለቱም ሀገር ለማረግ ተስማሙ) የት ደረሰ? #Dec 15, 2022 በለገሀር የሚገኘው የፈረሰኞቹ መዝናኛ ማዕከል ስራ መጀመሩን እንገልፃለን። ፈረሰኞቹ SPORTS BAR የት ደረሰ? #Jun 16, 2020 የቁሳቁስ ሽያጭ ማዕከል ተከፈተ የት ደረሰ? CASTEL WINERY PLC
Show all...
👍 39💔 3😡 2 1
Photo unavailableShow in Telegram
#ደጋፊን_ማሰር_ይቁም !! ደጋፊን በማሳሰር ክለባችንን እየመራው እቀጥላለው ማለት አይቻልም ዋ!! ምንጊዜም ቅዱስ ጊዮርጊስ ይቅደም✌️
Show all...
👍 31
Photo unavailableShow in Telegram
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ደጋፊው ይመለሰ የምንለው ባለቤትነቱ የደጋፊው ብቻ ስለሆነ ነው። በህግም ሆነ በሞራል የክለቡ ባለቤት እኛ ደጋፊዎቹ ነን። 🔸 ይህም በቅርቡ በደጋፊው ጥረት እውን ይሆናል!!
Show all...
33👍 5🤣 3
የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ሆይ አንድነትህን ጠብቅ እርስበራስ አትወነጃጀል ይነበብ👇 በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳር ሳሩን እያየህ ገደሉን ሳታይ እኛ የታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ነን እኛ ደጋፊዎች መካከል የሚደረገውን አላስፈላጊ ንትርክና መበሻሸቅ ለውጥ ከማምጣት በላይ መናናቅና ክለቡን ለበለጠ ጉዳት የሚዳርግ እንደሆነ ይሰማናል‼️ 🔸ክለቡን እንደሚወድ ታማኝ ደጋፊ የሚታየን የመፍትሄ ሃሳብ መጀመርያ ደጋፊው አንድ መሆን አለበት በውስጡ ያለ መከፋፈል ስርአትና መስመር ሊይዝ ይገባል። ደጋፊዎች የሚያስማሙንንና የሚያለያዩንን ነገሮች መለየት መቻል አለብን። 🔸 የእከሌ የእከሌ ከመባባልና ከመፈራረጅ ወጥተን እንደሰለጠነ ሰው ለደጋፊው ሃሳብን በመሸጥ የሚመጣ ለውጥ እንዲኖር መጣርና መሞከር በተለይ Social media ላይ ጎራ ለይተው ከሚነቃቀፉ ደጋፊዎች ይጠበቃል። 🔸 የተለያየ ሃሳብ ያላቸውን ደጋፊዎች ሰላማዊ የሆነ የውይይትና የክርክር መድረኮችን በማዘጋጀት ደጋፊውን ካላስፈላጊ ንትርክና ብሽሽቅ እንዲርቁና የተሻለ የጋራ የመፍትሄ ሃሳቦች እንዲመጡ መጣር ያስፈልጋል። 🔸 Social media አጠቃቀማችን ለክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት በር መክፈቻ እንዳናደርገው መጠንቀቅ እንዳለብን ይሰማናል‼️ 🔸በመጨረሻም ነገአችንን ሳናይ ሳናመዛዝን ታላቁ ክለባችንን አሁን ካለበት ችግር በላይ ይዘንበት መጥተን መፀፀት እንዳይመጣ ልንጠነቀቅ ይገባል ባይ ነን‼️ ምንጊዜም ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ✌️
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
በአስተዳደራዊ እና በፋይናንስ ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስን ከፍ ለማድረግ ተጋድሎ ለምትፈፅሙ ተጫዋቾቻችን ክብር አለን! ክለባችን ተቋማዊ አሰራር ሲኖረው ፣ ግልፅነት እና ተጠያቂነት ሲሰፍን ከኢትዮጵያ ፕ/ሊግ አልፎ በአህጉራዊ ውድድር የሚያሸንፍ ጊዮርጊስ ይኖርናል! #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
Show all...
30👍 10🤣 4🏆 1
🔸የሆቴል የሚከፍለው አጥቶ ተጨዋቾቹን በትራንስፖርት አያንከራተተ ያለው 🔸 ያለ ቅያሪ ማልያ በአንድ ማልያ ብቻ ዓመቱን እየዘለቀ ያለው 🔸የክለቡን ካዝና ዘርፎ ባዶ ያስቀረው በሌሎች ላይ ለማሳበብ የሚጥረው 🔸ወሳኝ ተጫዋቾችን በክለቡ ማቆየት የተሳነው 🔸የገቡትን ቃሎች መፈፀም ያልቻሉ አሁንም ተጨማሪ ቃሎችን ለደጋፊው እየተናገሩ ሊያሞኙ የሚፈልጉ 🔸ደጋፊን ለየብቻ በስልክ እየጠሩ ለሁለት የሚከፋፍሉ የሚቃወማቸውን ደጋፊ በጠላትነት የሚፈርጁ አልፎም አስተያየት እንዳይሰጥ ከገፁ ላይ Block የሚያደርጉ 🔸የተጫዋቾች ደሞዝ መከፈል ያቃተው አመራር እኮ ነው ዛሬም እኛ ብቻ ነህ የምናውቅልህ እያሉን ያሉት ማፈሪያ አመራር ከዚህ በላይ ውድቀት ውስጥ ክለቡን እንድትከቱት አንፈቅድም ጀግኖች ተጫዋቾቻችን እንወዳቹኋለን እኛ በእናንተ ላይ ምንም ተቃውሞ የለንም የምችሉትን እያደረጋችሁ ነው 🙏 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
Show all...
18👍 7🤣 3💔 3😡 1
✌️ ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ ተሸንፈናል ወላይታ ዲቻ 1-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ  🏆✌️ ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ  ✌️🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
Show all...
💔 15🤣 7