en
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

Open in Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Sina Branding

Channel Sina Branding (@sinabranding) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 591 subscribers, ranking 14 975 in the Education category and 2 483 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 591 subscribers.

According to the latest data from 15 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -446 over the last 30 days and by -22 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.16%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 0.59% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 294 views. Within the first day, a publication typically gains 80 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 1.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 16 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

13 591
Subscribers
-2224 hours
-1137 days
-44630 days
Posts Archive
የ12ኛ ክፍል ውጤት ቅሬታ ፎርም አሞላል ቅደም ተከተል እንዴት ነው? 🌐 በቅድሚያ ወደ http://eaes.et ግቡ ℹ️ በመቀጠል እንደተለመደው ሬጂስትሬሽን ቁጥር እና ስማችሁን አስገቡ ከዚያም ከውጤት ማሳያው ሥር በታች በኩል በአረንጓዴ ቀለም ላይ ያረፈ submit your complain if any የሚለውን ተጫኑ 📌 በመቀጠል ከሚመጡት የቅሬታ አይነቶች ውስጥ እናንተ ቅሬታ ማቅረብ የገለጋችሁበትን አንዱን ምረጡ። 🔖 የስም ስህተት ፣ የተሳሳተ ፎቶ ግራፍ ፣ የተሳሳተ የትምህርት መስክ (ሶሻል/ናቹራል) ፣ የተሳሳተ ጾታ ፣ የተሳሳተ ውጤት ፣ የተሳሳተ የዕይታ ሁኔታ (ማየት የሚችል/ማየት የተሳነው) ምርጫ እና ሌላ የሚል ይሰጣችኋል። 📝 ለምሳሌ፦ ውጤቱ ላይ ከሆነ ቅሬታ ማቅረብ የፈለጋችሁት  Result problem  የሚለውን ተጫኑ ከዚያም ከእያንዳንዱ ትምህርት ውጤት ጎን  ቅሬታ መጻፊያ ያመጣላችኋል ከዚያም ቅሬታ ማስገባት የፈለጋችሁበት የትምህርት አይነት ጋር በመሄድ ቅሬታችሁን መጻፍ እና ስትጨርሱ submit የሚለውን ተጫኑ። 🔰 ማስታወሻ 🔰 ቅሬታ የምታስገቡት በሥራ ሰአት ቢሆን ይመረጣል። @Timihirt_ministir ❤️

#NEW #ቅሬታ ቅሬታ ማቅረቢያ ቅጽ አሁን እየሰራ ነው። 👇 https://eaes.edu.et/ ውጤታችሁ በሚታይበት Website ስር በሚለው ውስጥ ግቡና ከላይ እንደሚታዩት ቅሬታ ማቅረብ የፈለጋችሁት
+2
#NEW #ቅሬታ ቅሬታ ማቅረቢያ ቅጽ አሁን እየሰራ ነው። 👇 https://eaes.edu.et/ ውጤታችሁ በሚታይበት Website ስር <Sumit Your Complain if any> በሚለው ውስጥ ግቡና ከላይ እንደሚታዩት ቅሬታ ማቅረብ የፈለጋችሁትን መምረጥ በውጤት ዙሪያ ከሆነ ከእያንዳንዱ Subject ፍትለፍት በለው ቦታ ቅሬታችሁን ፃፉትና summit አድርጉ። ከአንድ ጊዜ በላይ ማቅረብ አይቻልም ! @Timihirt_ministir ❤️

በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አመርቂ ውጤት ያስመዘገቡት ወንድማማቾች👏 በጅማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ወንድማማቾች ቦና ደጀኔ እና ሮብሰን ደጀኔ በ
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አመርቂ ውጤት ያስመዘገቡት ወንድማማቾች👏 በጅማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ወንድማማቾች ቦና ደጀኔ እና ሮብሰን ደጀኔ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት አስመዝግበዋል። በመካከላቸው የ1 ዓመት ከ8 ወር የዕድሜ ልዩነት ያላቸው ወንድማማቾቹ የመልቀቂያ ፈተናቸውን ቦና ደጀኔ 566 ሲያዝመዘግብ÷ ሮብሰን ደጀኔ ደግሞ 537 ማስመዝገብ ችሏል፡፡ እናታቸው መምህርት መሰረት መስፍን እና አባታቸው ደጀኔ ሁርጌ በበኩላቸው ልጆቻቸው ትምህርታቸው ላይ ትኩረት አድረገው የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ ያልተቋረጠ ድጋፍ እና ክትትል እንደሚያደርጉ በውጤቱም መደሰታቸውን ተናግረዋል።፡   @timihirt_ministir ❤️

🤔How to improve your life: 1. Pray 2. Exercise 3. Read new books 4. Learn a new skill 5. Move on from mistakes 6. Love yourself first 7. Challenge your comfort zone   @timihirt_ministir ❤️

 😡12ኛ ክፍል ወደኩ ብሎ ያዙኝ ልቀቁኝ አላለም⏰ 🔋ዩኒቨርስቲ የገባ ሁሉ አይመረቅም። ገና Exit Exam አለ የተመረቀ ሁሉ ስራ አይዝም። ስራ ያለው ሁሉ ደስተኛ ኑሮ አይኖርም... So my brother don't give up ! 😊go forward and choose another option💪...  🎚️ከ100 መንገድ አንዱ ነው የተዘጋብህ 99 ክፍት ብሮች አሉህ። Feel free and relax no one is a result of your happiness except yourself. ያለፋቹህ Congrats ደግሞ እዛ ሔዳቹ ዱላ ይዛቹ ዘረኛ እንዳትሆኑ😁... ያላለፋችሁም  Congrats በአቋራጭ ዝነኛ፣ ሐብታም፣ ታዋቂ መሆን ትችላላቹህ።🙂   @timihirt_ministir ❤️

እባካችሁ ማለፊያ ስንት ነው ብላቹህ አትጠይቁ!🙏 🔛ማለፊያ ሚባለው Remedial ለሚማሩ ተማሪዎች ብቻ ነው። እሱም ደግሞ ቀጣይ ሳምንት ምናምን ይነገራል! የዩንቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ✔️ 🟢ለናቹራል 350እና ከዚያ በላይ ለሁለቱም ፆታ 😉ለሶሻል 300እና ከዚያ በላይ ለሁለቱም ፆታ   @timihirt_ministir ❤️

"ምንም አይነት የሲስተም/ቴክኒካል ችግር የለም" - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ዓም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ማለዳ ይፋ ሆኗል። ውጤት በአጭር የፅሁፍ መ
+1
"ምንም አይነት የሲስተም/ቴክኒካል ችግር የለም" - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ዓም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ማለዳ ይፋ ሆኗል። ውጤት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት 6284፣ በዌብሳይት eaes.et እንዲሁም በቴሌግራም ቦት @eaesbot የሬጅስትሬሽን ቁጥር በማስገባት ማየት እንደሚቻል ተገልጿል። ነገር ግን በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ውጤት ለማየት መቸገራቸውን ለቲክቫህ ገልጸዋል። ቲክቫህ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን በጉዳዩ ዙሪያ አነጋግሯል። በውጤት መመልከቻ አማራጮቹ ላይ ምንም አይነት ቴክኒካል/የሲስተም ችግር እንደሌለ አገልግሎቱ ለቲክቫህ ገልጿል። "በአንድ ግዜ ተማሪዎችና ወላጆችን ጨምሮ ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰው ውጤት ለማየት እየሞከረ ስለሆነ መጨናነቅ መፈጠሩን" ከፍተኛ የአገልግሎቱ አመራር ለቲክቫህ ተናግረዋል፡፡ ተማሪዎች በትዕግስት በመሞከር ውጤታቸውን እንዲያዩ ኃላፊው መክረዋል፡፡   @timihirt_ministir ❤️

ውጤታችሁን ለማየት ከጠዋቱ 12:00 እንድህ እየጠበቅን ነበር። ያልተለቀቀው በምን ምክንያት እንደሆነ አናውቅም። ነገር ግን Server ጠዋት ላይ School code ይጠይቅ የነበረው እሱን ለማስተካከ
ውጤታችሁን ለማየት ከጠዋቱ 12:00 እንድህ እየጠበቅን ነበር። ያልተለቀቀው በምን ምክንያት እንደሆነ አናውቅም። ነገር ግን Server ጠዋት ላይ School code ይጠይቅ የነበረው እሱን ለማስተካከል ነው የሚል መረጃ ደርሶናል። ለማንኛውም ምንም ማድረግ አይቻልም። ከመጠበቅ ውጭ ሌላ አማራጭ የለም። በጣም ትንሽተ ተማሪዎች አይተው ነበር ። መልሰው ዘጉት 🙏  @timihirt_ministir ❤️

በ ቴሌግራም ቦት የሚትጠቀሙ የራሳችሁን Registration Number ብቻ በመላክ ማየት ይችላሉ።  👉:@EAESbot የተለያየ Registration Number ከላካችሁለት አይሰራላችሁም። በተደጋጋሚ አንድ Registration Number ብቻ በመላክ መልስ ጠብቁ። ሁሉም ሰው ሙከራ ላይ ስለሆነ ተጨናንቋል። በትዕግሥት እየጠበቃችሁ ሞክሩ🙏  @timihirt_ministir ❤️

በውጤትዎ ላይ ቅሬታ አለዎት? በ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተያ ውጤት ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች eaes.et ላይ እስከ ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ድረስ
በውጤትዎ ላይ ቅሬታ አለዎት? በ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተያ ውጤት ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች eaes.et ላይ እስከ ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ድረስ ቅሬታችሁን በኦንላይን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አግልግሎት ገልጿል።  @timihirt_ministir ❤️

እስካሁን የታየ ከፍተኛ result @timihirt_ministir
+1
እስካሁን የታየ ከፍተኛ result @timihirt_ministir

የቴሌግራም ቦቱ መስራት ጀምሯል‼️ 👇👇👇 @eaesbot ትንሽ ያዝጋል ግን እየቆየም ቢሆን እየሰራ ነው።

🔰ትንሽ ጠብቁን🙏 "School Code " System ማስገባት አስቸጋሪ ስለነበር ለመቀነር ስባል ነው የዘገየው ። Registration number እና የመጀመሪያ ስም ብቻ ተጠቀሙ። 1. eaes.edu.et 👉(Reg.no &  First name ) 2. eaes.et 👉 (Reg.no & First name ) 3. eaes.gov.et 👉 (Reg.no & First Name ) SMS :6284 Bot :@EAESbot በተባለው ሰዓት ባለመለቀቁ ይቅርታ እንጠይቃለን። ለተማሪዎች ሼር አድርጉ🙏  @timihirt_ministir ❤️

📚 ዌብሳይቱ ላይ Registration number ና School Code የነበረው አሁን ወደ Registration number ና First Name ተቀይሯል። Registration number ና First name በማስገባት ሞክሩት።

ሲስተም ላይ ችግር ስለተፈጠራ ትንሽ ታገሱን። ተማሪዎች በ School Code እና Reg.num እንድሁም በ First Name እና Reg.num እንድያዩ ለማድረግ ሲባል የሲስተም ችግር አጋጥሞ ነው። ጠብቁን🙏 እስካሁን የሰራለት ተማሪ የለም።

photo content