en
Feedback
20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር

20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር

Open in Telegram

20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች መወያያ ቻናል

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር

Channel 20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር (@condominium2005) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 809 subscribers, ranking 943 in the Real Estate category and 2 372 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 809 subscribers.

According to the latest data from 25 April, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 280 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች መወያያ ቻናል

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 26 April, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Real Estate category.

12 809
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+28030 days
Posts Archive
ምሽት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ በቅርቡ በይፋዊ መንገድ በተላለፈው የጋራ መኖርያ ቤት እጣ አወጣጥና አጠቃላይ ሂደት ዙርያ የተዘጋጀ ዘጋቢ ፊልም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ይከታተሉ::

የ20/80 እና የ40/60 የቤት ባለዕድለኞች የስም ዝርዝር በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ላይ (በልዩ ዕትም) ታትሞ ወጥቷል። ከላይ የተያያዘውን ፋይል በማውረድና በመክፈት የመፈለጊያ ምልክቷን በመጫን ስምዎትን በአማርኛ / በእንግሊዝኛ በማስገባት ስምዎት በጋዜጣው ላይ ታትሞ ስለመውጣቱ ማረጋገጥ ይችላሉ

በኮንዶሚኒየም እጣ አወጣጥ ላይ ምን ይላሉ?
Anonymous voting

+2
አጠቃላይ_20_80_አዲስ_የቤት_ፕሮግራም_አሸናፊዎች_ዝርዝር_xls_1_1.pdf9.88 KB

ከቀጥታ ስርጭት የተገኘ
ከቀጥታ ስርጭት የተገኘ

መልካም እድል ።

የእጣ አወጣጥ ስነስርአአት በቀጥታ በ አዲስ ቴቪ በመተላለፍ ላይ ነው።

ብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ (etv) የአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ ማውጣት ስነ ስርዓት #በቀጥታ እንደሚያሰራጨው አሳውቋል፤መከታተል ትችላላችሁ። ስነስርዓቱ ከ 8:30 ጀምሮ ነው የሚካሄደው። @tikvahethiopia

በነገው ዕለት ለሚወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ብቁ የሆኑት እነማን ናቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ25 ሺህ 791 የ20/80 14ኛ ዙር እና የ40/60 3ኛ ዙር የጋራ መኖርያ ቤቶች ዕጣ የማውጣት ሥነ ስርዓት በነገው ዕለት ከሰዓት በኋላ ከ8 ሰዓት ጀምሮ እንደሚያካሄድ አስታውቋል። ሐምሌ 1/2014 የተካሄደው የ20/80 14ኛ ዙር እና የ40/60 3ኛ ዙር የእጣ አወጣጥ ሥነ-ስርዓት ባጋጠመ የወንጀል ጥቆማ መሰረት በተደረገ ኦዲት ዕጣው ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደርጎ በጉዳዩ የተጠረጠሩ አካላትም በህግ አግባብ እንዲጠየቁ መደረጉን ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ያስሚን ዋሃቢረቢ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፤ የከተማ አስተዳደሩ በይፋ ለህዝቡ ቃል በገባው መሰረት ቤቶቹን በአጠረ ጊዜ የተፈጠሩ ችግሮቹን በሚያርም አግባብና የሴኩሪቲ ደህንነቱን በጠበቀ መልኩ የእጣ ማውጫ ሲስተሙን በማልማት የመረጃ ማጥራትና ማደራጀት ሥራና ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን በማከናወን ለእጣ ዝግጁ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡ በዚህም መሰረት፦ 👉በኹለቱም የጋራ መኖሪያ ቤት ፕሮግራም ማለትም በ20/80 18,930 ቤት እና በ40/60  6,843 ቤቶች በድምሩ 25,791 ቤቶች ዕጣ እንደሚወጣ ገልጸዋል። 👉ቀደም ብሎ ከፍተኛ ጥያቄ ሲቀርብበት የነበረውን የባለ ሦስት መኝታ ቤት ተመዝጋቢዎችን ጉዳይ ምላሽ ለመስጠት ተጨማሪ 300 መቶ ቤቶችን ቀሪ ሥራ በማከናወን ለነባርና አዲሰ ተመዝጋቢዎች በዕጣ ለማስተላለፍ ዝግጁ መደረጉም ተነግሯል። 👉 የእጣ ማውጫ ሲስተም ማልማትና ፍተሻን በተመለከተ የቤት ዕጣ ማውጫ ሲስተሙን በአዲስ መልክ ከፍተኛ ልምድ ባለዉ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) እንዲለማ መደረጉም ተገልጿል። 👉 በተጨማሪም ሲስተሙ  ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጣ ቡድን (አርተፊሻል ኢንተለጀንስ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ፣ ከከተማና መሰረተ ልማት ሚንስቴር) የተካተቱበት ቴክኒካል ኮሚቴ በድጋሚ በመፈተሽ ሲስተሙን የማረጋገጥ ሥራ መሰራቱም ተገልጿል፡፡ በእጣው ብቁ የሚሆኑት፦ 👉 የ20/80 (ስቱዲዮ፣ ባለ 1 እና ባለ 2) ነባር ተመዝጋቢዎች (1997) በመመሪያው መሠረት ዝቅተኛውን የ60 ወራት ቁጠባ መጠን ያሟሉ 👉እንዲሁም የባለ 3 መኝታ ነባርና አዲስ ተመዝጋቢዎች (2005) ዝቅተኛውን የ84 ወራት ቁጠባ መጠን ያሟሉ 👉እንዲሁም የ40/60 ተመዝጋቢዎች ከ40% እና ከዚያ በላይ ቁጠባ ያላቸው መሆናቸው ተነግሯል 👉 ለዕጣ ውድድር ብቁ የሆኑ እስከ የካቲት 21/2014 ድረስ (ማለትም መረጃ መውሰጃ የመጨረሻ ቀን - cut off period)፣  መሰረት መስከረም 9 ቀን 2015 ከባንክ በተገኘው መረጃ ላይ ተመስርቶ የመረጃ ማጥራት ኮሚቴው ባጠራውና ባደራጀው የመጨረሻ ሰነድ መሰረት፤ በ20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም 93,352 እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም 53,540 በአጠቃላይ 146,892 ተመዝጋቢዎች ለዕጣ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው በዚህ ዙር ዕጣ ተካትው የቤት እድለኛ ለመሆን የሚወዳደሩ መሆኑን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ አመላክቷል::

በም/ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ ያስሚን ወሀቢረቢ የተናገሩት ፦ " ... በ20/80 18,930 ቤቶች እና በ40/60 6,843 ቤቶች በድምሩ 25, 791 ቤቶች እጣ ይወጣባ
በም/ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ ያስሚን ወሀቢረቢ የተናገሩት ፦ " ... በ20/80 18,930 ቤቶች እና በ40/60 6,843 ቤቶች በድምሩ 25, 791 ቤቶች እጣ ይወጣባቸዋል። ቀደም ብሎ ከፍተኛ የሆነ ጥያቄ ሲቀርብበት የነበረውን የባለ ሶስት መኝታ ቤት ተመዝጋቢዎችን ጉዳይ ምላሽ ለመስጠት ተጨማሪ 300 መቶ ቤቶችን ቀሪ ስራዎችን በማከናወን ለነባር እና ለአዲሰ ተመዝጋቢዎች በእጣ ለማስተላለፍ ዝግጁ ተደርጓል።

በነገው ዕለት ከ25 ሺሕ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ይወጣል ሰኞ ኀዳር 5 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በነገው ዕለት የ25 ሺሕ 791 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ እንደሚወጣ የአዲስ አበባ ከተማ አ
+1
በነገው ዕለት ከ25 ሺሕ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ይወጣል ሰኞ ኀዳር 5 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በነገው ዕለት የ25 ሺሕ 791 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ እንደሚወጣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። በዚህ የ40/60 እና 20/80 ቤቶች ዕጣ ላይም 146 ሺሕ 892 እስከ የካቲት 21 ቀን 2014 ድረስ በቂ ቁጠባ ያላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች እንደሚሳተፉ ተገልጿል። በተጨማሪም በዕጣው ቅሬታ የቀረባባቸው የ2005 ባለ ሥስት መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤቶችም መካተታቸም ተነግሯል። ይህ ነገ ከሰዓት የሚካሄደው የእጣ አወጣጥ ሥነ-ስርዓትም በቀጥታ የቴሌቪዠን ስርጭት እንደሚተላለፍ የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡:

Watch "መንግስት ይስማን! | በህዝብ ገንዘብ የተገነባው የ40/60 ቤት "ካድሬ" ተከፋፉሎ ሳይጨርሰው ዶ/ር አብይ ይድረስ | Ethiopia" on YouTube https://youtu.be/mm2o0-bK2mU

በአዲስ ዓመት አዲስ TVS ኢንጄክሽን የተገጠመለት 2022 ዓም ከነ ዶክመንቱ ያለ ወረፋ ። ዋጋ 330,000 ብር +251923206968
+2
በአዲስ ዓመት አዲስ TVS ኢንጄክሽን የተገጠመለት 2022 ዓም ከነ ዶክመንቱ ያለ ወረፋ ። ዋጋ 330,000 ብር +251923206968