ሐዲስ በአማርኛ
Open in Telegram
📚ይህ እለታዊ ሶሒሕ የሆኑ ሐዲሶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው። አስተያየት ወይም መልእክት ካለዎት በ @HadithAmharic_bot ይላኩ።
Show more2 590
Subscribers
-224 hours
+57 days
-1530 days
Posts Archive
2 590
عَنْ سَلْمَانَ بنِ عَامر رضي الله عنه قال قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ:
[ إِذَا أَفْطَرَ أَحَدُكُمْ فَلْيُفْطِرْ عَلَى تَمْرٍ فَإِنْ لَمْ يَجِدْ فَلْيُفْطِرْ عَلَى مَاءٍ فَإِنَّهُ طَهُورٌ ]
📚رواه الترمذي.
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዓሚር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ አንዳችሁ ማፍጠር ሲያስብ በቴምር ያፍጥር፤ ካላገኘ በውሃ ያፍጠር፤ እሱ ጦሁር(ንጹህ፣ የሚያጸዳ) ነውና።]
📚ቲርሚዚ ዘግበውታል።
https://t.me/HadithAmharic
2 590
عَنْ سَهْلٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، قَالَ:-
[ إِنَّ فِي الجَنَّةِ بَابًا يُقَالُ لَهُ الرَّيَّانُ ، يَدْخُلُ مِنْهُ الصَّائِمُونَ يَوْمَ القِيَامَةِ ، لاَ يَدْخُلُ مِنْهُ أَحَدٌ غَيْرُهُمْ ، يُقَالُ : أَيْنَ الصَّائِمُونَ ؟ فَيَقُومُونَ لاَ يَدْخُلُ مِنْهُ أَحَدٌ غَيْرُهُمْ ، فَإِذَا دَخَلُوا أُغْلِقَ فَلَمْ يَدْخُلْ مِنْهُ أَحَدٌ]
📚رواه البخاري
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከሰህል(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) ከነቢ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ማለታቸውን አስተላልፈዋል:-
[ ጀነት ውስጥ ረያን የሚሉት በር አለ፤ የቂያማ እለት ፆመኞች በሱ ይገባውሉ፤ ከነሱ በስተቀር እንድም(ሰው) በሱ አይገባም፤ "ፆመኞች የት አሉ?" ይባላል፤ ይቆማሉ(ይገባሉም።)። ከነሱ በስተቀር እንድም(ሰው) በሱ አይገባም። ሲገቡ (ወዲያው) ሌላ በሱ አንድም ሰው ሳይገባ ይዘጋል።]
📚ቡኻሪ ዘግበውታል።
ሐዲስ በአማርኛ: https://t.me/HadithAmharic
2 590
عن عبد الله بن عمر رضي الله عنهما قال: كان رسول الله صلى الله عليه وسلم إذا أفطر قال:
[ ذَهَبَ الظَّمَأُ، وَابْتَلَّتِ الْعُرُوقُ، وَثَبَتَ الْأَجْرُ إِنْ شَاءَ الله]
📚 رواه أبو داود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዑመር (አላህ ከሁለታቸውም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሲያፈጥሩ(ፆም ሲፈቱ) እንዲህ ይሉ ነበር:-
"ዘሀበዝ-ዞመኡ ወብተል-ለቲል ዑሩቁ ወሠበተል-አጅሩ ኢንሻ አላህ"
ትርጉሙ:-
[ ጥሙ ተወገደ የደም ሰሮችም ረጠቡ በአላህ ፍቃድ ምንዳውም ፀደቀ።]
📚አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
2 590
1- ስለበሽተኛ ሰው ጾም መፍታት
2- ጾም ለመፍታት የሚያበቃ በሽታ ምን ሲሆን ነው?
3- በበሽታ ያፈጠረ ሰው ምን ማድረግ አለበት?
1⃣ ስለበሽተኛ ሰው ጾም መፍታት
በሽተኛ ሰው በረመዷን ጾም መፍታት ይችላል።
وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ [٢:١٨٥]
[በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት፡፡ አላህ በእናንተ ገሩን (ነገር) ይሻል፡፡ በእናንተም ችግሩን አይሻም፡፡ ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡(ሰረቱል-በቀራ 2፡185)
2⃣ ጾም ለመፍታት የሚያበቃ በሽታ ምን ሲሆን ነው?
1-በጾም ምክንያት በሽታው የሚጨምር ከሆነ
2- በጾም ምክንያት መሻሩ የሚዘገይ ከሆነ
2- የሚጎዳውና እና ከጾመ ለሞት የሚዳርገው ከሆነ(መፍታት ግዴታ ነው።)
✅ ከጾም ጋር መቋቋም የሚቻሉ እና ጉዳት የማያደርሱ ቀላል በሽታዎች(እንደ ቀላል ራስ ምታት፣ ጉንፋን፣ የጥርስ ህመም…) ጾምን ለመፍታ በቂ ምክንያት አይሆኑም።
3⃣ በበሽታ ያፈጠረ ሰው ምን ማድረግ አለበት?
ሀ- የሚሽር በሽታ ከሆነና ከሻረ ያፈጠረውን ቀኖች ያክል ቀዷ(ማካካሻ)መጾም አለበት።
ለ-የማይሽር በሽታ(እንደ ስኳር በሽታና የመሳሰሉት) ከሆነ:- በረመዷኑ ወር ቀኖች ብዛት ያክል ለሚስኪኖች ምግብ ማብላት አለበት። በየቀኑ ወይም ሁሉንም አንድ ጊዜ ማብላት ይችላል።
https://t.me/HadithAmharic
2 590
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن النبيَّ صلى الله عليه وسلم قال:-
[ مَن لم يَدَعْ قول الزُّور والعملَ به والجهلَ، فليس للهِ حاجةٌ أن يَدَعَ طعامه وشرابه]
📚رواه البخاري
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ የሀሰት ንግግርን፣ በሱ መስራትን እና የቂል ተግባርን ያልተወ ሰው ምግቡንና መጠጡን ከመተዉ አላህ ጉዳይ የለውም። ]
📚ቡኻሪ ዘግበውታል።
https://t.me/HadithAmharic
2 590
عن عمرو بن العاص رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:-
[ فصلُ ما بين صيامنا وصيام أهل الكتاب، أَكْلةُ السَّحَر ]
📚رواه مسلم
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከዐምር ቢን አል-ዓስ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ በኛ ፆም እና በመጽሐፍ ባለቤቶች ፆም መካከል ያለው ልዩነት የሱሕር ምግብ ነው።]
📚ሙስሊም ዘግበውታል።
https://t.me/HadithAmharic
2 590
عن عبد الله بن عمرو أن رسول الله - صلى الله عليه وسلم - قال :
[ الصيام والقرآن يشفعان للعبد ، يقول الصيام : أي رب إني منعته الطعام والشهوات بالنهار فشفعني فيه ، ويقول القرآن : منعته النوم بالليل فشفعني فيه ، فيشفعان ]
📚رواه البيهقي في شعب الإيمان
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዐምር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ፆም እና ቁርኣን የቂያማ እለት ለባሪያው አማላጅ ይሆናሉ። ፆም ይላል :- ጌታዬ ሆይ! በቀን ምግብ እና ስሜት ከልክየዋለሁ እና አማልጅነቴን ተቀበለኝ። ቁርአንም ይላል:- በለሊት እንቅልፍ ከልክየዋለሁ እና አማልጅነቴን ተቀበለኝ። አማልጅነታቸው ተቀባይነት ያገኛል።]
📚በይሀቂይ ዘግበውታል(ሹዐቡል-ኢማን)
https://T.me/HadithAmharic
2 590
🏞 ጾምን የሚያበላሹ ነገሮች 🌆
1⃣ መብላት እና መጠጣት:-
🧠 ረስቶ የበላ ወይም የጠጣ ጾሙ አይበላሽም።
2⃣ ምግብን እና መጠጥን የሚተኩ ነገሮች:-
💉 ምግብ ነክ መርፌ እና መድሓኒቶች ጾምን ያፈርሳሉ።
🩸ለህመምተኛ የሚሰጥ ደም ጾምን ያፈርሳል።
3⃣ የግብረ-ስጋ ግንኙነት መፈፀም:-
🔵 የፍቶት ጠብታ(መንይ) ቢፈስም ባይፈስምየግብረ-ስጋ ግንኙነት ጾም ያበላሻል።
4⃣ የፍቶት ጠብታን በፍላጎት እና ምርጫ ማፍሰስ(ኢስቲምናእ):-
❌ በመተሻሸት፣በእጅ፣ ደጋግሞ በመመልከት፣ በመሳም.. ወዘተ ከፈሰሰ ጾም ያበላሻል።
💤 በእንቅልፍ ልብ የሚከሰት የዘር ፍሬ መፍሰስ(ኢሕቲላም) ጾም አያበላሽም።
5⃣ አውቆ ማስታወክ:-
🥛ከቁጥጥር ውጭ በራሱ ከወጣ ጾም አያበላሽም።
6⃣ የወር አበባ እና የወሊድ ደም መፍሰስ:-
🩺 ከተለመደው የወር አበባ ቀን ውጭ በበሽታ ምክንያት የሚፈስ ደም(ኢስቲሓዷ) ጾም አያበላሽም።
💡 ከሰውነት ደም ማውጣትን መተው የተመረጠ ነው:-
🆎 ለዋግምት ወይም ደም ለመለገስ ደም ማውጣት ለሊት ማድረጉ ይመረጣል።
🩸ለህክምና ምርመራ ናሙና፣ ነስር፣ ቁስል እና ጥርስ በመንቀል የሚፈስ ደም ምንም ችግር የለውም።
https://T.me/HadithAmharic
🔈ለሌሎችም ያስተላልፉ
2 590
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ:
[ إِذَا دَخَلَ رَمَضَانُ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ الجَنَّةِ ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ]
📚 متّفقٌ عليه
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ረመዷን በገባ ጊዜ የጀነት በሮች ይከፋፈታሉ፤ የጀሀነም በሮች ይዘጋጋሉ፤ ሸይጧኖች(ዋና ዋናዎቹ) በሰንሰለት ይታሰራሉ።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
2 590
عن أَبي هُريرة رضي الله عنه، عن النبيِّ ﷺ قَالَ:
[ لاَ يتَقَدَّمَنَّ أَحَدُكمْ رَمَضَانَ بِصَومِ يومٍ أَوْ يومَيْنِ، إِلاَّ أَن يَكونَ رَجُلٌ كَانَ يصُومُ صَوْمَهُ، فَلْيَصُمْ ذلكَ اليوْمَ]
📚متفقٌ عَلَيْهِ
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው ነቢዩ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
[ አንዳችሁ ረመዷንን አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን በመፆም አይቀደም፤ ሱና ሲፆም የነበረ(ያስለመደ) ሰው ሲቀር፣ ያንን ቀኑን ይፁም።]
📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
2 590
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن النبي ﷺ قال:-
[ لا تحلِفوا بآبائِكُم ، ولا بأمَّهاتِكُم ، ولا بالأَندادِ ، ولا تحلِفوا إلَّا باللَّهِ ، ولا تحلِفوا إلَّا وأنتُمْ صادِقونَ]
📚أخرجه أبو داود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው ነቢዩ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
[በአባቶቻችሁ አትማሉ፤ በእናቶቻችሁም፣ (ከአላህ ሌላ በሚመለኩ) ጣኦታትም አትማሉ። በአላህ እንጅ አትማሉ። (በአላህም) እናንተ እውነተኞች ሁናችሁ እንጅ አትማሉ።]
📚አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic2 590
عن ابن عمر رضي الله عنهما عن النبي ﷺ أنه قال:
[مَنْ حلفَ بِغَيْرِ اللَّهِ فَقدْ كَفَر أَوْ أَشْرَكَ]
📚رواه الترمذي
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዑመር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው ነቢዩ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ከአላህ ሌላ (በምንም) የማለ ሰው በርግጥ (በአላህ) ካደ ወይም አጋራ።]
📚ቲርሚዚ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic2 590
عَنْ عَائِشَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا عَنْ النَّبِيِّ ﷺ قَالَ:-
[ إِنَّ أَبْغَضَ الرِّجَالِ إِلَى اللَّهِ الْأَلَدُّ الْخَصِمُ]
📚رواه البخاري
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዓኢሻ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ወደ አላህ በጣም የተጠላ ሰው ክርክረ-ብርቱ የሆነው ነው።]
📚ቡኻሪ እና ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic2 590
عن أَبي هريرة رضي الله عنه عن النبي ﷺ قَالَ:-
[ تَعَوَّذُوا بِاللهِ مِنْ جَهْدِ البَلاَءِ، وَدَرَكِ الشَّقَاءِ، وَسُوءِ القَضَاءِ]
📚متفق عَلَيْهِ.
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው ነቢዩ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
[ ከማይቻል ችግር፤ እድለ-ቢስነት ከመንካት እና ከክፉ ውሳኔ በአላህ ተጠበቁ።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል ።
2 590
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو رَضِيَ اللهُ عَنهُما أَنَّ رَجُلاً سَأَلَ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَيُّ الإِسْلاَمِ خَيْرٌ ؟
قَالَ: [ تُطْعِمُ الطَّعَامَ، وَتَقْرَأُ السَّلاَمَ عَلَى مَنْ عَرَفْتَ وَمَنْ لَمْ تَعْرِفْ ]
📚رَوَاهُ البُخَاريُ و مُسْلِم.
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዐምር(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው አንድ ሰው የአላህ መልእክተኛን( ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም):-'በኢስላም ውስጥ ከሚሰሩ መልካም ስራዎች በላጩ የቱ ነው?' ሲል ጠየቃቸው።
የአላህ መልእክተኛ:- [ምግብ ታበላለህ፤ የምታውቀም የማታቀውም ሰው ላይ ኢስላማዊ ሰላምታን ታቀርባለህ] አሉ።
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
2 590
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:
[ خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ عَلَيْهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ]
📚رواه مسلم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ፀሀይ የወጣችበት ከሆነ ቀን ሁሉ በላጩ የጁምዐ ቀን ነው። ]
📚ሙስሊም ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
2 590
عَن أبي هُريرةَ ــ رضي اللّه عَنه ـ أنّ رَسولَ اللّه- صَلَّى اللهُ عَليهِ وَسَلَّمَ قَال:
[ مَنْ دَعَا إِلَى هُدًى ، كَانَ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلُ أُجُورِ مَنْ تَبِعَهُ ، لاَ يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ]
📚رَوَاهُ مُسلِم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ወደ ቅን የጠራ ሰው የተከተለውን ሰው ምንዳ አምሳያ አለው፤ ይህ ከነሱ ምንዳዎች ምንም አያጎድልም። ]
📚ሙስሊም ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Twitter: https://twitter.com/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
2 590
عن أنس بن مالكٍ رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:
[ لا يؤمن أحدكم حتى أكون أحبَّ إليه من ولده ووالده والناس أجمعين]
📚رواه مسلم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸>
ከአነስ ቢን ማሊክ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታ እምላለሁ፤ ከናንተ አንዳችሁ እኔ በርሱ ዘንድ ከአባቱ፣ ከልጁና ከሰዎችም ሁሉ የበለጠ ተወዳጅ እስካልሆንኩ ድረስ አላመነም።]
📚ሙስሊም ዘግበውታል።
2 590
عَنْ أَبِى سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ قَالَ: سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ (صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَ سَلَّمْ) يَقُولُ:
[ مَنْ رَأَى مُنْكَرًا فَاسْتَطَاعَ أَنْ يُغَيِّرَهُ بِيَدِهِ فَلْيُغَيِّرْهُ بِيَدِهِ، فَإِنْ لَمْ يَسْتَطِعْ فَبِلِسَانِهِ، فَإِنْ لَمْ يَسْتَطِعْ فَبِقَلْبِهِ، وَذَلِكَ أَضْعَفُ الْإِيمَانِ.]
📚رواه مسلم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸>
ከአቡ ሰዒድ አል-ኩድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተወራው እንዲህ ብለዋል፡- የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፡-
[ ከእናንተ መጥፎ ነገር ያየ ሰው በእጁ ይለውጠው፤ ካልቻለ በምላሱ ይለውጠው፤ ካልቻለም በልቡ(ይጥላ)፤ ያ የኢማን ደካማው ነው።]
📚ሙስሊም ዘግበውታል።
