en
Feedback
Setaweet (ሴታዊት)

Setaweet (ሴታዊት)

Open in Telegram

Setaweet Movement aims to articulate Ethiopian feminism. The movement creates a space for dialogue, research and activism by Ethiopian women and men!🇪🇹 More info call +251118225451

Show more
2 232
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+330 days
Posts Archive
Our office will be closed for Christmas but we'll be back on January 9th. We wish you all a happy holiday with your loved one
Our office will be closed for Christmas but we'll be back on January 9th. We wish you all a happy holiday with your loved ones!✨

በቁጥጥር ስር ውሎ የነበረው የፀጋ ጠላፊ ጉዳይ ውሳኔ አግኝቷል ወ/ሪት ፀጋ በላቸው በሐዋሳ ዳሽን ባንክ አሮጌ መናኸሪያ ቅርንጫፍ የደንበኞች አገልግሎት ሰራተኛ በቀን ግንቦት 15/2015 ዓ.ም. በተ
በቁጥጥር ስር ውሎ የነበረው የፀጋ ጠላፊ ጉዳይ ውሳኔ አግኝቷል ወ/ሪት ፀጋ በላቸው በሐዋሳ ዳሽን ባንክ አሮጌ መናኸሪያ ቅርንጫፍ የደንበኞች አገልግሎት ሰራተኛ በቀን ግንቦት 15/2015 ዓ.ም. በተለምዶ አላሙራ ቲቲሲ ታክሲ መያዣ ሲዳማ ቡና ህንፃ ፊት ለፊት ከስራ ወጥታ ምሽት 12፡30 አካባቢ ታክሲ በመያዝ ላይ እያለች ተጠልፋ እንደነበር ይታወቃል፡፡ የተበዳይ እጮኛ አቶ አለማየሁ ሀዋሳ ቅርንጫፍ ወደ ሚገኘው ቢሯችን መጥተው ባመለከቱት መሰረት የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ከ17/09/2015 ዓ.ም. ጀምሮ ጉዳዩን ሲከታተሉ ከነበሩ የመናኸሪያ ፖሊስ ፅ/ቤት ጋር በጋራ ስንከታተል ቆይተናል፡፡ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ጉዳዩን ከፖሊስ እና ከአቃቢ ሕግ ጋር በመሆን  እየተከታተለው እንደነበርና በቀጣይ ለፀጋ ፍትሕ እስከሚረጋገጥ ድረስ የሕግ ድጋፋን አጠናክሮ እንደሚቀጥልና ስለፍርድ ሂደቱንም መረጃዎችን እየተከታተለ ለህዝብ እንደሚያደርስ ቃል መግባቱ ይታወሳል፡፡    በመሆኑም በዛሬው እለት ማለትም ታህሳስ 18 ቀን 2016 ዓ/ም በዋለው ችሎት አቃቤ ህግ የቅጣት ማክበጃ አቅርቦ ተከሳሽም ታማሚ ነኝ ብሎ ከሪፈራል ሆስፒታል የተጻፈ መረጃ በማምጣት እንደ ቅጣት ማቅለያ ይያዝልኝ ብሎ ቢከራከርም ፍ/ቤቱ መረጃው ፎርጅድ መሆኑን ስላረጋገጠ የቅጣት ማቅለያውን ውድቅ አድርጎታል፡፡ በመጨረሻም ፍ/ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር በማዳመጥ ተከሳሽ በ16 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኗል፡፡ #ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ እና ቄለም ወለጋ ዞን ጊዳሜ ወረዳ በተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ የተዘጋጀ የኢሰመጉ 154ኛ ልዩ መግለጫ የኢሰመጉ 154ኛ ልዩ መግለጫ-ታህሳስ 17/2016 ዓ.ም ሙሉውን የኢሰመጉ መግለጫ ለማግኘት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይንኩ። https://t.me/ehrco/2014

🔈Women's Mental Health, Resilience, and Trauma Healing Workshop Women's Mental Health, Resilience, and Trauma Healing Worksh
🔈Women's Mental Health, Resilience, and Trauma Healing Workshop Women's Mental Health, Resilience, and Trauma Healing Workshop in Addis Ababa! This event, a collaboration between #defyhatenow, Positive Peace Ethiopia and the SheLeads Initiative, addresses the critical issues of post-war trauma, gender-based violence, and societal pressures affecting women in our community. Dear families: please register for this workshop on the coming Saturday December 30 @Y2123 Only for Women ለሴቶች ብቻ. Register Here

photo content

በቀጣዪ የመቀነት ምዕራፍ በምን ጉዳይ እንወያይ? ሃሳብዎን ያጋሩን! #meqenet #seasonplanning

በሚዲያዎቻችን ጾታዊ እኩልነትና ፍትሃዊነት እንዲሁም በስርዓተ-ፆታ ሚዲያ ክትትል ላይ ስጋቶችዎን እና ጥያቄዎችዎን ያጋሩን። https://forms.gle/oLAtFsjDMVuaL2MY6 #ጠይቂ #Meqen
በሚዲያዎቻችን ጾታዊ እኩልነትና ፍትሃዊነት እንዲሁም በስርዓተ-ፆታ ሚዲያ ክትትል ላይ ስጋቶችዎን እና ጥያቄዎችዎን ያጋሩን። https://forms.gle/oLAtFsjDMVuaL2MY6 #ጠይቂ #Meqenet #Teyiki #ጠይቂ #Engage #Solidarity #Sisterhood #feministEthiopia #collectivevoices #Advocacy #CSIF

We stand in solidarity with the Sudanese people who continue to live through this horrific conflict. Read SIHA Network's statement calling for the international community to take swift and decisive action to bring an end to this escalating humanitarian crisis. #EyesOnSudan #endconflict https://sihanet.org/statement-condemnation-of-harassment-and-intimidation-of-women-peace-activists-and-the-rapidly-shrinking-civic-space-in-sudan-copy/

Watch Meqenet's latest on feminist movement building! #solidarity #sisterhood #movementbuilding #feministethiopia https://www.youtube.com/watch?v=f6A9wbSyAeQ

We express our solidarity with the women and children under attack in Gaza. We band together with other women's rights organi
We express our solidarity with the women and children under attack in Gaza. We band together with other women's rights organizations in Palestine and the global south when we call for an immediate ceasefire. #gaza #CeasefireNOW

በእየሩሳሌም አስራት ላይ የደረሰውን ግድያ ዝም ብለን አናልፍም! ሙሉ መግለጫውን እዚህ ያንብቡ። https://setaweet.com/2023/12/22/press-statement-police/
በእየሩሳሌም አስራት ላይ የደረሰውን ግድያ ዝም ብለን አናልፍም! ሙሉ መግለጫውን እዚህ ያንብቡ። https://setaweet.com/2023/12/22/press-statement-police/

በቀጣይ ክፍላችን ስለአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ እና በሴቶች ላይ ስላለው ተጽእኖ ለመወያየት የተለያዩ እንግዶችን ጋብዘናል። ውይይታችንን ይቀላቀሉ፤ የእርስዎን ስጋቶች፣ ጥያቄዎች፣ ልምዶች እና አመለካከቶ
በቀጣይ ክፍላችን ስለአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ እና በሴቶች ላይ ስላለው ተጽእኖ ለመወያየት የተለያዩ እንግዶችን ጋብዘናል። ውይይታችንን ይቀላቀሉ፤ የእርስዎን ስጋቶች፣ ጥያቄዎች፣ ልምዶች እና አመለካከቶች ያካፍሉን። ለሁሉም ሴቶች ፍትሃዊ እና ሁሉን አቀፍ ትምህርት ስርዓት እንዲኖር ለመወትወት የእርስዎ ሀሳብ ወሳኝ ነው። #ጠይቂ #Meqenet #Teyiki #ጠይቂ #Engage #Solidarity #Sisterhood #feministEthiopia #collectivevoices #Advocacy #CSIF https://forms.gle/wmRABSZpfSKMVqpr7

Catch this recap of Meqenet's latest season and view all the highlights! https://www.youtube.com/watch?v=QSIW570LJbU

Women domestic migrants experience health risks, including occupational hazards, physical and sexual abuse, and other human r
Women domestic migrants experience health risks, including occupational hazards, physical and sexual abuse, and other human rights violations, all of which contribute to poor mental and physical health outcomes. #protectmigrants #laborlaws #endgbv

የሴቶች የጋብቻ ፍቃድ ሊከበር ይገባል። ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት እንዲህ አይነት አስከፊ ጥቃት መድረስ የለበትም። የሴቶች ውሳኔ ተቀባይነት ይኑረው። በምርጫችን ምክንያት አንገደል! #rightto
+3
የሴቶች የጋብቻ ፍቃድ ሊከበር ይገባል። ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት እንዲህ አይነት አስከፊ ጥቃት መድረስ የለበትም። የሴቶች ውሳኔ ተቀባይነት ይኑረው። በምርጫችን ምክንያት አንገደል! #righttolife #righttochoose #endgbv #endviolence

የሴቶች የጋብቻ ፍቃድ ሊከበር ይገባል። ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት እንዲህ አይነት አስከፊ ግድያ መድረስ የለበትም። የሴቶች ውሳኔ ተቀባይነት ይኑረው። በምርጫችን ምክንያት አንገደል! #endgbv
+3
የሴቶች የጋብቻ ፍቃድ ሊከበር ይገባል። ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት እንዲህ አይነት አስከፊ ግድያ መድረስ የለበትም። የሴቶች ውሳኔ ተቀባይነት ይኑረው። በምርጫችን ምክንያት አንገደል! #endgbv #endviolence #righttolife #righttochoose

Repost from Addis Powerhouse
Full video OUT NOW! Check out our latest conversation on digital resilience in action. We are excited to engage with you - subscribe to our channel, leave us your comments and feedback. https://youtu.be/9ZAfmByolhQ

This week's Meqenet episode features Werdwet Research Fellow Kulsma Nur and her research on the impact of war on child marriage. Watch today! https://www.youtube.com/watch?v=MtAyeirNIuE