cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ግጻዌ

የየዕለቱን ግጻዌ የቅዳሴ ጊዜ ምንባባትና ምስባክ በዚህ ቻናል ያገኛሉ።

Show more
Advertising posts
9 597
Subscribers
+524 hours
-77 days
-2530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ምስባክ ዘሆሳዕና ዑደት
Show all...
15👍 7🙏 1
3
🙏 እንኳን ለታላቁ ዓቢይ ጾም 7ኛ ሳምንት በሰላም አደረሳችሁ 🙏 ⛪️ ዕለተ ሰንበት ምስባክ ⛪️   ❤️ 7ኛ ሳምንት ኒቆዲሞስ ❤️ @gitsawe @gitsawe @gitsawe
Show all...
👍 6 3
👍 11
🙏 እንኳን ለታላቁ ዓቢይ ጾም 6ኛ ሳምንት በሰላም አደረሳችሁ 🙏 ⛪️ ዕለተ ሰንበት ምስባክ ⛪️   ❤️ 6ኛ ሳምንት ገብር-ኄር ❤️ @gitsawe @gitsawe @gitsawe
Show all...
4👍 3
⭐️አርጋኖነ ጥበብ ቅጽ ፫ ደረሰች ደረሰች ⭐️ በጉጉት ስንጠብቃት የቆየችዉ "አርጋኖነ ጥበብ" መፅሔታችን "እነኋት" "ኑ ከጥበብ አውታር ዜማ አብረን እናድምጥ" "ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ ከተመኙ በነፃ ለወዳጅዎ ያጋሩ " @jitgibigubae @jitgibigubae @jitgibigubae መልካም ንባብ ⭐️Ogummaa Argaanoon Gesse Gesse ⭐️ Hawwii guddaadhan ishee eegaa kan turre Barruu keenya Ogummaa Argaanoon kunoo Kottaa ogummaa arrtii irra weelleelloo haa dhagefanu Nama hundaaf akka dhaqqabamu yoo barbaaddan bilisaan hiriyoota keessaniif qoodaa. @jitgibigubae @jitgibigubae @jitgibigubae
Show all...
👍 3
⭐️⭐️ አርጋኖነ ጥበብ ⭐️⭐️ ለጥቂት ወራት ጠፍታ የነበረችው ተወዳጇና ተጠባቂዋ የግቢ ጉባዔያችን አርጋኖነ ጥበብ መጽሔት የጌታችን ዳግም ምጽአት በሚታሰብብበት በደብረ ዘይት ሳምንት ዳግም ልትመለስ ነው!.... እንኳን ደስ አላችሁ! . የረዳን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! ነገ ሰኞ መጋቢት 30 ቀን አርጋኖነ ጥበብ ቅጽ ፫ በግቢ ጉባዔያችን የቴሌግራም ቻናል @jitgibigubae ላይ ከቀኑ 6:00 ላይ ይጠብቁን። ......................................................... ⭐️ +Ogummaa Argaanoon + ⭐️ Ji'oota muraasaaf baddee kan turte kan jaalatamtuuf kan yaadamtuu matsiheetiin yaa'ii mooraa keenyaa  Argaannona Xibab dhufaatiin lammaffaa kiristoos guyyaa itti yaadamu torbee Dabra Zayiit  deebitee dhufuufi!... Baga Gammaddan! Waaqni nu gargaare kan galatteefame haa ta'u! Boruu Bitootessa 30 Argaannona Xibab  jildii 3ffaa chaanaalii telegrama yaa'ii mooraa keenyaa @jitgibigubae irratti sa'a 6:00 irratti nu eegaa. . . 👇👇👇👇👇👇👇👇 👉 @jitgibigubae  👈 👉 @jitgibigubae  👈 👉 @jitgibigubae  👈 👆👆👆👆👆👆👆👆
Show all...
👍 6
🙏 6
Show all...
✝ #መጻጕዕ ✝ #ምስባክ_ዘመጻጕዕ እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ ወይመይጥ ሎቱ ኲሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ #ትርጉም እግዚአብሔር በሕማሙ አልጋ ሳለ ይረዳዋል መኝታውንም ከደዌው የተነሣ ይለውጥለታል እኔስ አቤቱ ይቅር በለኝ እላለሁ #መዝ_40፥3 #ወንጌል:- ዮሐ 5፥ 1- 25 #ቅዳሴ፦ ዘእግዚእነ 👇👇👇👇👇👇 👉 @gitsawe👈 👉 @gitsawe👈 👉 @gitsawe👈 👉 @gitsawe👈 👆👆👆👆👆👆
Show all...
👍 11 3🙏 3