en
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Open in Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Show more
1 609
Subscribers
-224 hours
+17 days
-630 days
Posts Archive
photo content

Repost from Kassis Faage
#Diinit Bidqa/bicso bicsaanamat tanih tan umaanee kee Mawliid Al nabawih bidqa wagsiisaak yabta Khutba 🎙Khutba lem Shekh Cuseen Acmad Cafizahullaah

የመውሊድ ጭፈራ ~ ጭፈራን ወደ አላህ መቃረቢያ ዒባዳ ላደረጋችሁ ሁሉ ይህንን የሱብኪ ንግግር ተመልከቱ (السماع على الصورة المعهودة منكر وضلالة وهو من أفعال الجهلة والشياطين ومن زعم أن ذلك قربة فقد كذب وافترى على الله ومن قال أنه يزيد في الذوق فهو جاهل أو شيطان ومن نسب السماع إلى رسول الله صلى الله عليه وسلم يؤدب أدبا شديدا ويدخل في زمرة الكاذبين عليه صلى الله عليه وسلم ومن كذب عليه متعمدا فليتبوأ مقعده من النار وليس هذا طريقة أولياء الله تعالى وحزبه واتباع رسول الله صلى الله عليه وسلم بل طريقة أهل اللهو واللعب والباطل وينكر على هذا باللسان واليد والقلب) "ይሄ በተለመደው መልኩ የሚፈፀመው ዜማ የተጠላ ተግባርና ጥመት ነው። እሱ ከመሀይማንና ከሸይ ^ ጧኖች ተግባራት ውስጥ ነው። ይሄ ነገር መቃረቢያ ነው ብሎ የሞገተ በርግጥም ዋሸ፣ በአላህም ላይ ቀጠፈ። መገለጥን/ እዝነ ልቦናዊ መገንዘብን ይጨምራል ያለ እርሱ ወይ መሀይም ወይም ደግሞ ሸይ ^ጧን ነው። ይህንን (አምልኮታዊ) ዜማ ወደ አላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ያስጠጋ ሰው ብርቱ የሆነ ቅጣት ይቀጣል። በሳቸው ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ላይ ከሚዋሹ ጭፍራዎች ውስጥም ይገባል። ሆን ብሎ በሳቸው ላይ የዋሸ ከእሳት የሆነ መቀመጫውን ያዘጋጅ። ይሄ የላቀው አላህ ወሊዮች፣ የሱ ህዝቦችና የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ተከታዮች መንገድ አይደለም። ይልቁንም የዛዛታ፣ የጨዋታና የሃሰት ሰዎች መንገድ ነው። ይሄ ነገር በምላስም፣ በእጅም፣ በልብም ሊቃወሙት የሚገባ ነው።" [ሐዋሺ አሸርዋኒይ፡ 10/220] [ሙግኒል ሙሕታጅ፡ 4/429] Ibnu Munewor = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

Mawliid Al nabawi(Nabii ﷺ edde yooboke ayro axcuk yassakaxxen qafayda)wagsiisak ni maaxag Daktoor Mucammad Cuseen Cafizahullaah abe baxxaqsa sinnih ankacisaay share abak sinniik kalah yan mara gufusa

جاء جبريل - عليه السلام - إلى رسول الله - صلى الله عليه وسلم - فقال: "يا محمد، عش ما شئت فإنك ميت، وأحبب من شئت فإنك مفارقه، واعمل ما شئت فإنك مجزي به، واعلم أن شرف المؤمن قيامه بالليل، وعزه استغناؤه عن الناس"رواه الحاكم

Liggi Loowo...✍

photo content

photo content

Naharsi bar dr seqid darsit suge marak kulli num 10 num baaham faxxinta‼ hayya tawakaak engeyya hoteelwa

የ “ዘመን መለወጫ” ኮተቶች ~ ኢትዮጵያ በምትከተለው ክርስቲያናዊው የዘመን አቆጣጠር መሰረት አዲስ አመት ሊገባ የያዝነው አመት እየተጠናቀቀ ነው። ታዲያ ይህን ክስተት ተከትሎ የሚፈፀሙ ከሃይማኖትችን ጋር የማይሄዱ በርካታ ጥፋቶች አሉ። ከነዚህም ውስጥ 1. ቀዳሚው ድግምትና ጥንቆላ ነው፡፡ በሃገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ነሀሴ ሊጠናቀቅ ሲል በየጠንቋዩ ቤት የሚልከሰከሱት እጅግ ብዙ ናቸው። ከዚያም አምስቱ ወይም ስድስቱ የጳጉሜ ቀናት መንገዶች በድግምት ስራዎች ይሞላሉ። በነዚህ ቀናት ማልዶ የወጣ ሰው እንዲራመዳቸው ታስቦ በጎረቤት መተላለፊያ እና ህዝብ በሚያዘወትራቸው መንገዶች ላይ ፍየሎች፣ ዶሮዎች፣ ድመቶች፣ ጥንቸሎች ወዘተ ታርደው ይጣላሉ። በደም የተነከሩ ሳንቲሞች፣ ብሮች፣ ጌጣ-ጌጦች፣ የተለያዩ ቁሳቁሶች እዚህም እዚያም ወድቀው ይታያሉ። ጥንቆላና ድግምት:- * ከኢስላም የሚያስወጡ ከባባድ ወንጀሎች ናቸው፡፡ وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَى مُلْكِ سُلَيْمَانَ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ “በሱለይማን ዘመነ-መንግስት ሸይጧኖች የሚያነቡትንም (ድግምት) ተከተሉ። ሱለይማን ግን አልካደም (ድግምተኛ አልነበረምና።) ግና ሸይጧኖች ሰዎችን ድግምት የሚያስተምሩ ሲሆኑ ካዱ።” [በቀራህ፡ 102] ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ በሚናገረው ያመነ፣ በሙሐመድ ላይ በወረደው ክዷል።} [አሶሒሐህ፡ 3387] * ደጋሚዎችና ከነሱ ዘንድ የሚመላለሱ ሰዎች መቼም ቢሆን ስኬት የላቸውም። ጌታችን እንዲህ ይላል፡- “ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም።” [ጦሃ፡ 69] * ደጋሚዎች የሰዎችን ገንዘብ በማታለል የሚበዘብዙ መዥገሮች ናቸው። ገንዘቡን ለነሱ የሚሰጥ አካልም አላህ ፊት ተጠያቂ ነው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- {የኣደም ልጅ በቂያማህ ቀን አምስት ነገሮችን ሳይጠየቅ እግሮቹ አይንቀሳቀሱም። እድሜውን በምን እንዳጠፋው፤ ወጣትነቱን በምን እንደጨረሰው፤ ገንዘቡን ከየት እንዳመጣው፤ እንዲሁም በምን እንዳወጣው፤ ባወቀው ምን እንደሰራ።} [አሶሒሐህ፡ 946] * ደጋሚዎች የነገር ቋቶች የማህበራዊ ህይወት ጠንቆች ናቸው። የተቸገረ ደንበኛቸው መፍተሄ ፈልጎ ሲመጣባቸው በብዛት የችግሩ መንስኤ የሆነው ወይ ጎረቤቱ፣ ወይ ዘመዱ ወይ ደግሞ የቤተሰቡ አባል እንደሆነ በመጠቆም ሰዎች ውስጣቸው እንዲሻክር አለመተማመን እንዲነግስ ያደርጋሉ። በድግምቶቹ ምክንያት የጤና መጓደል፣ የትዳር መፍረስ፣ የዝምድና መቆራረጥ፣ የጎረቤቶች በጎሪጥ መተያየት አልፎም ደም የሚያቃባ ግጭት እንዲከሰት ሁሉ ሰበብ ሊሆኑ ይችላሉ። * ጠንቋይና ደጋሚ ዘንድ የሚሄድ ሰው የተነገረውን ባያምን እንኳን ከባድ ቅጣት ይከተለዋል። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡- {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ ስለሆነ ነገር የጠየቀው የአርባ ቀን ሶላቱ ተቀባይነት የለውም።} [ሙስሊም፡ 5957] 2. ሌላው በ “ዘመን መለወጫ” አካባቢ የሚፈፀመው ጥፋት በአንዳንድ አካባቢ ያለው ጳጉሜን ተከትሎ ለዱዓህ መሰባሰብ ነው። እነዚህ አካላት የጳጉሜ ዱዓህ “መቅቡል ነው” (ተቀባይነት ያለው ነው) በማለት ነው ወቅቱን በዱዓእ የሚያሳልፏት። በጣም የሚገርመው ለዱዓህ የሚጥጠሩት እስልምናን ያውቃሉ ሰዎችን ያስተምራሉ የሚባሉት ሰዎች መሆናቸው ነው። ነብዩ ﷺ “አላህ እውቀትን ከባሪያዎቹ መንጠቅን አይነጥቅም። ይልቁንም ዑለማዎችን በመውሰድ (በመግደል) እውቀትን ይወስዳል። ከዚያም ዓሊም እስከማይቀር ድረስ። በዚያኔ ሰዎች መሀይማንን መሪዎች አድርገው ይይዛሉ። ሲጠየቁም ያለ እውቀት ፈትዋ ይሰጣሉ። በዚህም ይጠማሉ፣ ያጠማሉም” ማለታቸው ምንኛ የሚደንቅ ሐቅ ነው?! ዲን ያስተምራሉ ተብለው የሚታሰቡት አካላት ክርስቲያናዊ አቆጣጠርን መሰረት ያደረገ ዒባዳህ እየፈፀሙ ሰዎችን ወደ ጥፋት ሲወስዱ በገሃድ ይታያሉ። 3. ሌላኛው የ “ዘመን መለወጫን” ተከትሎ የሚፈፀመው ጥፋት መስከረም አንድን ወይም እንቁጣጣሽን ማክበር ነው። አቆጣጠሩ ሀገራዊ እንጂ እምነታዊ መሰረት እንደሌለው ሊያሳምኑ በከንቱ የሚዳክሩ ሰዎች አሉ። ነገሩ ሲበዛ ግልፅ ከመሆኑ ጋር በዚህ ላይ የሚሸወድ መኖሩ እጅጉን የሚደንቅ ነው። ብቻ ለማንም እንደማይሰወር ባስብም ለማስታወስ ያክል:- * አቆጣጠሩ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው በሚሲዮናውያን መሆኑ፣ * አመቱ ሲፃፍ መጨረሻ ላይ “ዓመተ ምህረት” መባሉ፣ * የነብዩ ዒሳን (ሰላም በሳቸው ላይ ይስፈንና) መወለድ መሰረት ያደረገ እንደሆነ መሞገታቸው * እንዲሁም ይበልጥ ለማረጋገጥ የ “ዘመን መለወጫ” ወቅት ላይ ለምሳሌ “እንኳን ከዘመነ ማቲዎስ ወደ ዘመነ ማርቆስ፣ ከዘመነ ሉቃስ ወደ ዘመነ ዮሐንስ፣ ... አደረሳችሁ” ማለታቸው አቆጣጠሩና በአሉ ሃይማኖታዊ መሆናቸውን አጉልተው የሚያሳዩ ነጥቦች ናቸው፡፡ ይህንን ስንል የሚደብራቸው ክርስቲያኖች አሉ። እኛኮ ዒድን አብራችሁን ካላከበራችሁ አላልንም። ሰው እንዴት የኔን እምነት ካልተከተላችሁ ብሎ ሌሎችን በአክራሪነት ይፈርጃል?! የእምነታችንን ጉዳይ ለኛ ብትተውልን። እምነታችን ሌሎች ህዝቦች በሚልለዩባቸው እምነቶች፣ ባህሎችና ልማዶች መመሳሰልን አይፈቅድም። ነብያችን ﷺ “በሰዎች የተመሳሰለ ከነሱው ነው” ብለዋል። = (ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 26/2007) የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

Rufto le xaaguh linom... #Alnama_Metteebanni_kollejjil muggaqsime cankâ kollejjiy (የግል ኮሌጅ) #Qarab_Afih diplomah kollejji akkuk fakkiimem rufto luk sin naysixxige. Ta kollejji qafár rakaakayih caddol cagla #qarabih afal Diploma barisuh rukhsat geeh yan qimbô kollejji kinnuuk kulli qafarih baxay 12 haytô footimak gaba kaleh yani takku wonna hinnay dumî 10 Haytô footimal tatur ximmo baahe numuy bartam faxa inkih arcibiselem sin aysixxiguuk, qusba sanatal taama qimbiselem kee faxximma iyyah yan oyta tahak gubal yanih yan facebook galil geelitoonum naysixxige. Isinnih #Like abaay geeri mari geyuh share aba Everyone https://www.facebook.com/profile.php?id=61550734808333&mibextid=ZbWKwL

Tafsiir أَعُوذُ بِاللَّهِ مِنَ الشَّيطَانِ الرَّجِيمِ Ta carra dubtil #Dr_Seqid_Qali_Haaruun qhur'aan tafsiir neh qimbise. Wa
Tafsiir أَعُوذُ بِاللَّهِ مِنَ الشَّيطَانِ الرَّجِيمِ Ta carra dubtil #Dr_Seqid_Qali_Haaruun qhur'aan tafsiir neh qimbise. Wallaahi qajiibik yan addâ fakne neh abe. Akkel anu siinih warsaamah sin macultaay, wokkel yen marak xaagu abiiy, net angali tekkeenik isinnih abletton. Ta xaqalle qolomay qasri baritto kee diini baritto inkih yesgelle maray taxaqalleh yani geyaanam mango mari geyam hinna. Ixxiga faxekkel gorrisaanam dirki kinni wak buxal taxaqalluk isi ibah kol temeeteh cintek manni koo ciggiilu waam igimto koo hinna. Toysa sidiica magaalal gexsitu waa tafsiirik bakaarat maraaqin‼ Samara kee loogiyak yemeete maray woo calaqhat yengelek jaza yalli siinih yaaxay, dubteh ummatta diinil cami dumaak maloonuuy, neh abten assakoxxah gadda gey Beerô bar #samarak kaxxa masjiidi inshaa Allaah Afar Kassis Media Abu Jaefar