𝐀ŋα𝐬 'ˢᶜʰᵒˡᵃˢᵗⁱᶜ ᴬⁿˢʷᵉʳ'
Open in Telegram
Philosophy | Orthodox Muslim | Theology
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
3 293
Subscribers
-124 hours
+157 days
+16130 days
Posts Archive
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ
0911622758
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ
0911622758
+1
🔴ጉዳይ:- የአፋልጉኝ ጥሪ።
💬
ይህ በምስሉ ላይ የምታዩትን ወንድማችን «ፈይሰል ያሲን» ይባላል። የሚኖረው አዲስአበባ በተለምዶ (ሸገር ሲቲ | ፉሪ) የሚባል አከባቢ ነው። የሥራ ቦታው መርካቶ ወራባ ተራ ነው።
ታድያስ ይህ ወንድም ትናንት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም፣ ስልኩም አይሰራም። በዚህም ቤተሰቦቹ በጣም ጭንቀት ውስጥ ናቸዌ። ይህን ወንድም ያያችሁት ሰዎች በሚከተለው ስልክ ቁጥር ይደውሉ:-
➡️ 0934055555 📞
በቅርቡ ዑምራ ልሄድ ስለሆነ፣ በዚህ አጋጣሚ ለምን ሌሎችንም አልጠቅምም ብዬ አሰብኩ። ሐሳቡ ምን ይመስላችኋል? ዱዓ ነው።
ስለዚህ፣ ዱዓ እንዲደርግላት የሚፈልግ ማንኛውም አካል በዚህ አካውንት (1000532345 Anas) በመላክ ወረፋ ሳይይዝ፣ በፍጥነት ቦታ ያስይዙ። 😁
