en
Feedback
Ethiopian Live Trading Tournament

Ethiopian Live Trading Tournament

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
1 365
Subscribers
+1924 hours
+1017 days
+11830 days
Posts Archive
Repost from Fanos Markets
Voice message00:28

Repost from Fanos Markets
ትሬዲንግ ቶርናመንቱ ላይ ለመሳተፍ በዚህ link HFM ACCOUNT ክፈቱ 👇 👇 👇 https://register.hfm.com/sv/en/new-live-account/?refid=30544280 መገኘት ምትፈልጉ እና ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካላቹ 👇 👇 👇 👇 @Fanosmarketss

Have a good night 😴
Have a good night 😴

Voice message00:11

Repost from Fanos Markets
We are live! Discussion on FX, Crypto and Cashcat Future plan tonight at 9PM Where?; https://vt.tiktok.com/ZS9hptEKrp7Pv-RJwtU/

ምን ያህሎቻቹ ትሬዲንግ ቶርናመንቱ ላይ copy trade እንዲኖር ትፈልጋላቹ
Anonymous voting

ትሬዲንግ ቶርናመንቱ ላይ ለመሳተፍ ምንድ ነዉ መስፈርቱ ላላቹን ከናንተ የሚጠበቀው በኛ HFM ሊንክ መመዝገብ 👇👇👇👇👇 https://register.hfm.com/sv/en/new-live-account/?refid=30544280 እሱ ላይ 50$ deposit በማድረግ የዚ ዕድል ተሳታፊ መሆን ትችላላችሁ ይሄን ያሟላችሁ uid እና balance የሚያሳይ screenshoot በዚ username ላኩ 👇 👇 👇 👇 @Fanosmarketss

Ay EXNESS 😳
Ay EXNESS 😳

If you don't know about NFP, here it is
If you don't know about NFP, here it is

Invalid 👍

እኛ ማናውቃቸው መንግስት ሙሉ በ ሙሉ ያገዳቸውን 7 Exchange የሚያውቅ 😁?

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia መንግሥት 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ መታገዳቸውን ዛሬ በይፋ አሳውቋል። መተግበሪያዎቹ ለሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ እንደነበር አ
+1
#Ethiopia መንግሥት 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ መታገዳቸውን ዛሬ በይፋ አሳውቋል። መተግበሪያዎቹ ለሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ እንደነበር አመልክቷል። ከዚህ ቀደም የተለያዩ የክሪፕቶ ከረንሲ መተገበሪያዎች የኢትዮጵያን ብር ከP2P መድረክ ላይ ማስወጣታቸው የሚዘነጋ አይደለም። ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP) ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን አመልክቷል። በሌላ በኩል፤ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ መደረጉን አሳውቋል። በተጨማሪ በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓልም ብሏል። ከዚህ ባለፈ፣ ከቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች ጋር በተገናኘ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን እና የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ መታገዱን መንግሥት አሳውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Why Not🌟
Why Not🌟

Maybe in another life 😁
Maybe in another life 😁

Repost from Fanos Markets
The date have been official now Aug 14 weym Nehase 8, we will host ethiopian first trading competition More info 👇👇👇 https
The date have been official now Aug 14 weym Nehase 8, we will host ethiopian first trading competition More info 👇👇👇 https://vt.tiktok.com/ZS4Hdwjpv/

Repost from Fanos Markets
Voice message00:32