Ethiopian Live Trading Tournament
Open in Telegram
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
1 365
Subscribers
+1924 hours
+1017 days
+11830 days
Posts Archive
Repost from Fanos Markets
ትሬዲንግ ቶርናመንቱ ላይ ለመሳተፍ በዚህ link HFM ACCOUNT ክፈቱ
👇 👇 👇
https://register.hfm.com/sv/en/new-live-account/?refid=30544280
መገኘት ምትፈልጉ እና ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካላቹ
👇 👇 👇 👇
@Fanosmarketss
Repost from Fanos Markets
We are live!
Discussion on FX, Crypto and Cashcat Future plan tonight at 9PM
Where?; https://vt.tiktok.com/ZS9hptEKrp7Pv-RJwtU/
ምን ያህሎቻቹ ትሬዲንግ ቶርናመንቱ ላይ copy trade እንዲኖር ትፈልጋላቹ
ትሬዲንግ ቶርናመንቱ ላይ ለመሳተፍ ምንድ ነዉ መስፈርቱ ላላቹን ከናንተ የሚጠበቀው በኛ HFM ሊንክ መመዝገብ
👇👇👇👇👇
https://register.hfm.com/sv/en/new-live-account/?refid=30544280
እሱ ላይ 50$ deposit በማድረግ የዚ ዕድል ተሳታፊ መሆን ትችላላችሁ
ይሄን ያሟላችሁ uid እና balance የሚያሳይ screenshoot በዚ username ላኩ
👇 👇 👇 👇
@Fanosmarketss
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia
መንግሥት 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ መታገዳቸውን ዛሬ በይፋ አሳውቋል።
መተግበሪያዎቹ ለሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ እንደነበር አመልክቷል።
ከዚህ ቀደም የተለያዩ የክሪፕቶ ከረንሲ መተገበሪያዎች የኢትዮጵያን ብር ከP2P መድረክ ላይ ማስወጣታቸው የሚዘነጋ አይደለም።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP) ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን አመልክቷል።
በሌላ በኩል፤ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ መደረጉን አሳውቋል።
በተጨማሪ በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓልም ብሏል።
ከዚህ ባለፈ፣ ከቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች ጋር በተገናኘ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን እና የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ መታገዱን መንግሥት አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
Repost from Fanos Markets
The date have been official now
Aug 14 weym Nehase 8, we will host ethiopian first trading competition
More info 👇👇👇
https://vt.tiktok.com/ZS4Hdwjpv/
