🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹
Closed channel
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
548
Subscribers
+224 hours
+537 days
+6130 days
Posts Archive
◍ከሴት ልጅ የሚወደድ የሚከበር በሃሪ ምን አይነት መሰላችሁ
◍ጠንካራ እና ለስላሳ የሆነች ሴት።
ምን ማለት ነው?
◍ከልቧ መውደድ፣ማክበር፣መተናነስ መሳሳት፣የምትችል ሴት። ግን ደሞ በሰው ላይ የማትደገፍ በጌታዋ የምትተማመን በራሷ መቆም እንደምትችል እደሆነች የምታስታውቅ።
◍ምሳሌ ሰው ገፍቷት እረግጧት ከሄደ ለእርሱ ይብላኝ እንጅ ብላ መኖር የምትችል በራሷ የቆመች እና የተሻለች ሴት የሆነች ይቅር ማለትን የሂዎቷ መሰረት ያደረገች ልቧ ንጹህ እና የዋህ ግን ደሞ ብልህ እና አስተዋይ ጠንካራ።
◍ይችን ሴት ማንም ሳይወድ በግዱ ያከብራታል
📣ስለ ሒጃብ ግደታነትና አሳሳቢነት
ተ
ጀ
መ
ረ
በወንድም አቡ ሒበቲላህ ሁሰይን
ሐፊዘሁላሁ ተዓላ
ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy?livestream=4afb9cceb5957308fc📣ስለ ሒጃብ ግደታነትና አሳሳቢነት
ተ
ጀ
መ
ረ
በወንድም አቡ ሒበቲላህ ሁሰይን
ሐፊዘሁላሁ ተዓላ
ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy?livestream=4afb9cceb5957308fcሦስተኛው ፕሮግራም
ተ
ጀ
መ
ረ
በኡስታዝ አቡ አመቲ ረህማን
ሐፊዘሁላሁ ተዓላ
ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፕሮግራማችን ቀጥታ ስርጭት
ተ
ጀ
መ
ረ
በወንድም አቡ ኢምራን
ሐፊዘሁላሁ ተዓላ
ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
አምልኮትን ለአላህ ብቻ...
➲ለፍጡራንን ባላችሁ የተጋነነ ክብር እንዳታመልኳቸው፤በተቃራኒው ደግሞ በጣም በመናቃችሁ እንዳታዋርዷቸው ይህ በአካል እና በስም ደረጃ በዝርዝር የምታውቁት ግዙፍ ፍጥረተ አለም እንደኛው በአንድ አላህ ሀይል የተገነባ ስነ ፍጥረት መሆኑን አትዘንጉ።
يَا أَيُّهَا النَّاسُ اعْبُدُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُمْ وَالَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ ( 22 ) الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ فِرَاشًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً وَأَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَّكُمْ ۖ فَلَا تَجْعَلُوا لِلَّهِ أَندَادًا وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ[البقرة: ٢١–٢٢]
➥እናንተ ሰዎች ሆይ! ያ የፈጠራችሁንና እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን (የፈጠረውን) ጌታችሁን አምልኩ፡፡ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡
➥(እርሱ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ፣ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፡፡ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡
➥እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡ [አልበቀራህ፡ 21-22]
እህቴ
በኢልም መንገድ ላይ ስትቀሳቀሽ፣
ስርአት ይኑርሸ አደብ ተላበሽ፣
ኒያሽ ይስተካከል ውሰጥሽን ፈትሽ፣
የኢኽላሥን ጉዳይ ምንግዜም አትርሽ፣
ረጋ ብለሽ ተጓዥ ይቅር መቻኮሉ፣
ገሩፖች አታብዥ አትግቢ ከሁሉ፣
ድርሶችን ቀንሽ አትያዥ በሙሉ፣
ባህሪሽ ምቹ ይሁን ለአድሚን ለአስተማሪ፣
ከተማሪወችጋ በፍቅር ዝለቂ ሁኒ ሰው አክባሪ፣
ፅኒ በመንሀጅሽ በአቋምሽ ለመጣ አትደራደሪ፣
ሙግተኛን ራቂ አችን በማይመጥን አትከራከሪ፣
ግዜሽን ቆጥቢ ዒልም ላይ ጠክሪ፣
ልብ በይ ተግባር ላይ ጓደኛ ስመርጪ፣
የውጭ ውበት አይተሽ እህቴ አትሩጪ፣
ሁሉም ጎዶሎ ነው አታገኝም ሙሉ፣
አታጭም በቢጤሽ አትበይ የት አሉ፣
ቅሪ ተሰትረሽ ክብርሽን ጠብቂ፣
አታውሪ አጂነብይ ከጂንጀና ራቂ፣
አሁንም ደግሜ የምልሽ አደራ፣
አጂነብይ ራቂ ሲቀር ለደሩራ፣
ሌላን አናሥወቅስ በእኔ በአንች ስራ፣
ነፍሳችን ትገሠፅ አላህን እንፍራ፣
እህቴ
ገናነኝ ለምክር እኔ ከአንች አንሳለሁ
ለማሥታወስ ያክል ይሄን ብየሻለሁ⬆️
أم مقبل بنت محمد
▶️ተጀመረ - 😂😘
አዲስ የኪታብ ደርስ📚ኪታቡ አልቀዋዒዱል ሙስላ 🎙በኡስታዝ አቡ ኢምራን 📔የኪታቡን PDF ለማግኘት https://t.me/sefinetunuh/9009 ደረሱ የሚሰጠዉ 📣በአህሉ-ተውሂድ መስጂድ - - https://t.me/sefinetunuh?livestream=7a4d4fca5c1771ae07
🔖 የሴት ልጅ አውራ (ልትሸፍነው የሚገባ የሰውነት አካሏ)፦
↝አጅነብይ ባለበት
↝ሶላት ውስጥ ስትሆን
↝ሴቶች እርስ በራሳቸው
↝የቅርብ ዘመዶቿ ባሉበት
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
|•| t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
🎁 ደማቅ የደዕዋና የኒካህ ፕሮግራም 🎁
እሁድ ማታ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ሁለት የሱና ወንድሞቻችን ያገባሉ! የነሱን የኒካህ ፕሮግራም በማስመልከት ደማቅ የደዕዋ ፕሮግራም አዘጋጅተናልና በክብር ተጋብዘዋል።
🌸 የእህታችን አለም ታደሰ እና የወንድማችን ሙሀመድ መኮነን 🌺
🌸 የእህታችን ዘይነብ ሙሀመድ እና የወንድማችን አወል ክብረት 🌺
⏰ በዕለቱ ተጋባዥ እንግዶቻችን:
➊ ኡስታዝ አቡ ሀኒፋ (ርዕስ በሰዓቱ ይነገራል)
➋ ኡስታዝ አቡ ሙሃመድ (ርዕስ በሰዓቱ)
❸ ኡስታዝ አቡ ሻኪራ (ርዕስ በሰዓቱ ይነገራል)
❹ ወንድም አቡ ሂበቲሏህ (ርዕስ በሰዓቱ)
❺ ኡስታዝ ዩሱፍ (ርዕስ በሰዓቱ)
❻ ኡስታዝ አቡ አመቲ ረህማን (ርዕስ በሰዓቱ ይነገራል)
❼ ወንድም አቡ ሹራ (ርዕስ በሰዓቱ)
📖 ቲላዋ:
🎤 አቡ አፍናን
🎤 አቡ ኢምራን
🎤 አቡ ሀይደር
🎙 የፕሮግራሙ መሪ: ወንድም አቡ አፍናን
🗓 ቀን: እሁድ ምሽት
⏰ ሰዓት:
🇪🇹 በኢትዮጵያ 3:00 ሰዓት
🇸🇦 በሳዑዲ 9:00 ሰዓት
🇦🇪 በዱባይ 10:00 ሰዓት (በምስሉ/ማስታወቂያው ላይ እንደሰፈረው)
🔗 ፕሮግራሙ የሚካሄድበት ሊንክ:
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
ፈጥኖ ማን ይመልስ ! 🔔🔔
ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል።
📝 ጥያቄ
ነብዩላህ አደም አለይሂ ሰላም የተኸለቀው በምን ቀን ነበር ?
ስለ በደል (الظلم) አደጋነት ከቁርአንና ከሐዲስ
በደል (ዙልም) ማለት የሰውን መብት መግፈፍ፣ ከእውነት መውጣት፣ ነገርን በተገቢው ቦታ አለማስቀመጥ ነው። እስልምና በደልን ከከባድ ኃጢአቶች አንዱ አድርጎ ይቆጥረዋል።
ከቁርአን መረጃ
1. ሱረቱ ኢብራሂም (14:42)
﴿وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ﴾
ትርጉም፦ "አላህ በዳዮች ከሚሠሩት ነገር ዘንግቶ እንደሆነ አታስብ፤ ዓይኖች በፍርሃት የሚደነግጡበትን ቀን ብቻ ድረስ እያዘገያቸው ነው።"
2. ሱረቱ አሽ-ሹራ (42:42)
﴿إِنَّمَا السَّبِيلُ عَلَى الَّذِينَ يَظْلِمُونَ النَّاسَ وَيَبْغُونَ فِي الْأَرْضِ بِغَيْرِ الْحَقِّ ۚ أُولَٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ﴾
ትርጉም፦ "ተጠያቂነቱ በሰዎች ላይ በደል በሚፈጽሙና በምድር ላይ ያለ መብት በሚያመፁ ላይ ብቻ ነው፤ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አለ።"
3. ሱረቱ ሁድ (11:113)
﴿وَلَا تَرْكَنُوا إِلَى الَّذِينَ ظَلَمُوا فَتَمَسَّكُمُ النَّارُ﴾
ትርጉም፦ "ወደ በዳዮች አትዘንበሉ፤ እሳት እንዳይነካችሁ ።"
ከሐዲስ መረጃ
1. አላህ በደልን በራሱ ላይ ሀራም አርጓል
عن أبي ذر رضي الله عنه قال: قال رسول الله ﷺ فيما يرويه عن ربه:
«يَا عِبَادِي، إِنِّي حَرَّمْتُ الظُّلْمَ عَلَى نَفْسِي، وَجَعَلْتُهُ بَيْنَكُمْ مُحَرَّمًا، فَلَا تَظَالَمُوا»
(رواه مسلم 2577)
ትርጉም፦ "እናንተ ባሮቼ! በደልን በራሴ ላይ እርም አርጌዋለሁ፤ በመካከላችሁም ሐራም አደረግሁት፤ ስለዚህ እርስ በርሳችሁ አትበዳደሉ።"
2. በደል በቂያማ ቀን ጨለማ ነው
قال رسول الله ﷺ:
«اتَّقُوا الظُّلْمَ، فَإِنَّ الظُّلْمَ ظُلُمَاتٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ»
(رواه مسلم 2578)
ትርጉም፦ "ከበደል ተጠንቀቁ፤ በደል በቂያማ ቀን ጨለማዎች ነው።"
3. የተበደለው ሰው ዱዓ
قال رسول الله ﷺ:
«اتَّقِ دَعْوَةَ الْمَظْلُومِ، فَإِنَّهُ لَيْسَ بَيْنَهَا وَبَيْنَ اللَّهِ حِجَابٌ»
(متفق عليه؛ البخاري 2448، مسلم 19)
ትርጉም፦ "የተበደለውን ሰው ዱዓ ተጠንቀቅ፤ በእርሱና በአላህ መካከል ምንም መጋረጃ የለም።"
4. በደል ከመሞት በፊት ይመለስ
قال رسول الله ﷺ:
«مَنْ كَانَتْ لَهُ مَظْلَمَةٌ لِأَخِيهِ مِنْ عِرْضِهِ أَوْ شَيْءٍ، فَلْيَتَحَلَّلْهُ مِنْهُ الْيَوْمَ، قَبْلَ أَنْ لَا يَكُونَ دِينَارٌ وَلَا دِرْهَمٌ...»
(رواه البخاري 2449)
ትርጉም፦ "በወንድሙ ላይ በክብሩም ሆነ በሌላ ነገር በደል ያለበት ሰው፣ ዲናርም ድርሃምም ከማይጠቅምበት ቀን በፊት ዛሬውኑ ይቅርታ ይጠይቅ።"
ማጠቃለያ
በደል በአላህ ዘንድ ከባድ ኃጢአት ነው።
አላህ በዳዮችን ቢያዘገይም አይዘነጋቸውም።
የተበደለው ሰው ዱዓ በቀጥታ ወደ አላህ ይደርሳል።
በቂያማ ቀን በደል ለባለቤቱ ትልቅ ኪሳራና ጨለማ ይሆናል።
ስለዚህ ሙስሊም የሆነ ሰው ማንንም ከመበደል ራሱን ሊጠብቅ፣ ከበደለም በፍጥነት ይቅርታ ጠይቆ ማስተካከል ያለበትን ማስተካከል ያለበትን ቃልም ሆነ ያለበትን ሀቅ ለባለቤቱ ማድረስ ይገባል።
🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ!
ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል።
✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ!
ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ 👇
👉 t.me/FKR_ESKE_JENET
Repost from []سَكِينَةُ الْقُلُوبِ ሰኪነቱል-ቁሉብ[]
🌿 መልካም ጁሙዓ 🌿
اللهم في يوم الجمعة، اجعل لنا من كل دعاءٍ نصيبًا، ومن كل خيرٍ أوفر الحظ والنصيب.
"አላህ ሆይ! በዚህ የጁሙዓ ቀን፣ ከምናደርገው እያንዳንዱ ዱዓ ድርሻ ስጠን፣ ከመልካም ነገርም ትልቁን ዕድልና ድርሻ አድርግልን።"
اللهم صلِّ وسلم وبارك على نبينا محمد ﷺ.
"አላህ ሆይ! በነቢያችን ሙሐመድ ﷺ ላይ ሰላትህን፣ ሰላምህንና በረካትህን አውርድ።"
أكثروا من الصلاة على النبي ﷺ، فإنها نورٌ للقلوب.
"በነቢዩ ﷺ ላይ ሰላዋትን አብዙ፤ ምክንያቱም ለልቦች ብርሃን ናት።"
https://t.me/+SpJHRe6JfQQ0NGI0
ሶለዋትማውረድ እንብዛ
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:
(أكثروا الصلاة عليَّ يوم الجمعة وليلة الجمع
فمن صلى عليَّ صلاة صلى الله عليه عشراً)
🌺اللهم صل وسلم على نبينا محمدﷺ
🌺اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
🌺اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
ፏያለችጁመአይሁንላችሁ🌸🌸
