en
Feedback
ㅤ♰ ማሕተቤ ✟

ㅤ♰ ማሕተቤ ✟

Open in Telegram

“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1 💬 ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት @Ortho_29 🙏 ♡ እንኳን ደኅና መጡ። ♡

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
291
Subscribers
-124 hours
+67 days
+630 days
Posts Archive
Channel መግዛት የምትፈልጉ 600 subscribe  መንፈሳዊ ቻናል ነው አሪፍ view  አለው 7.5k view ያለው ቻናል ነው ( @orthodox_profi1 ) በጣም በቅናሽ ዋጋ መግዛት የምትፈልጉ DM @Ortho_29 spam ለሆናቹ ከስር ባለው link በBot አናግሩኝ @Orthodox_Mezimur_Bot

"የምትኖረው ለዘላለም ይመስል ኃጢአት አትሥራ፤ ዛሬ የምትሞት ይመስል ንስሐ ግባ።"
- አባ እንጦንስ -

“ከእናንተ እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ እንዲሁ ደግሞ የሰማዩ አባቴ ያደርግባችኋል።”
  ማቴዎስ 18፥35

🥹💗

እመቤቴ ማርያም ሆይ ☦️የሰላም እመቤት ነሽና ሰላምታ ላኝቺ ይገባል እያልኩ በጠዋት እና በማታ የምስጋና እጅ መንሻ አቀርብልሻለው ☦️ድንግል እመቤቴ ሆይ በገነት መካከል የተተከልሽ ድንኳን ነሽ እኮን
እመቤቴ ማርያም ሆይ ☦️የሰላም እመቤት ነሽና ሰላምታ ላኝቺ ይገባል እያልኩ በጠዋት እና በማታ የምስጋና እጅ መንሻ አቀርብልሻለው ☦️ድንግል እመቤቴ ሆይ በገነት መካከል የተተከልሽ ድንኳን ነሽ እኮን የኔ የአገልጋይሽ ሀጥያት ከሰማይ ኮከብ የበዛ ስለሆነ የካህናት አለቃ የእየሱስ ክርስቶስ እናት ነሽና ተገቢውን ንሰሀ ስጪኝ 😇🤲 🔥 መልከሀ ኤዶም 🔥🔥

“ሰነፍ የጥበብን ነገር አይወድድም፤ በልቡ ያለውን ሁሉ መግለጥ ብቻ ይወድዳል እንጂ።”
  — ምሳሌ 18፥2

"የአንድን ሰው መንፈሳዊ ደረጃ የምትለካው በሚሠራው ተአምር ሳይሆን፣ በሚያሳየው ትሕትና ነው።"
ቅዱስ ዮሐንስ ዘሳልሳዊ

"እውነተኛው ክርስትና "እኔ" ሳይሆን "እኛ" እያሉ የሚኖሩት ህይወት ነው። ክርስትናም ፍቅር ነው። እንደ አባት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ እንደ እነ ቅዱስ ባስልዮስ የድሆች ቁስል ከተሰማህ ረሃባቸው ከራበህ አንተ ክርስትያን ነህ። እስከ መስዋዕትነት ለመድረስ ከችግረኞች ጎን ከቆምክ የሚያስፈልግህ ሁሉ የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ካመንክ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይ ነህ፡፡"
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ

“በጎንም ለማድረግ ብትቀኑ የሚያስጨንቃችሁ ማን ነው?”
  — 1ኛ ጴጥሮስ 3፥13

“ብልሃተኛ ሴት ቤትዋን ትሠራለች፤ ሰነፍ ሴት ግን በእጅዋ ታፈርሰዋለች።”
  — ምሳሌ 14፥1

​“ለሰው ቅን የምትመስል መንገድ አለች፤ ፍጻሜዋ ግን የሞት መንገድ ነው።”
  — ምሳሌ 14፥12

photo content

“የኃጥኣን ክፋት ይጥፋ፥ ጻድቁን ግን አቅና፤ እግዚአብሔር ልቡናንና ኵላሊትን ይመረምራል።”   — መዝሙር 7፥9

“ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ።”
  — መዝሙር 27፥9

photo content
+1

ከዳነ ምህረት ኪዳነ ኮነ ምህረት አግኝቷል በአንቺ የታመነ /2/
ኪዳነምህረት እናቴ❤️❤️❤️

“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።”
  መዝሙር 27፥14

“የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤”
  — ዕብራውያን 3፥14

“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤”
  — ዕብራውያን 1፥3

😇ቅዱስ ቄርሎስ (Cyril): ✅ ሰው በኃጢአቱ ምክንያት እንደ እንስሳ ሆኖ ነበር። ጌታ በእንስሳት መኖ (ግርግም) ውስጥ መተኛቱ፣ እንደ እንስሳ የነበረው የሰው ልጅ ከእንስሳዊ ባሕርይ ወጥቶ ሰማያዊውን እንጀራ (የክርስቶስን ሥጋ) እንዲመገብና ወደ ቀደመው ክብሩ እንዲመለስ ነው።