en
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Open in Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
273
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1330 days
Posts Archive
ይህ  ጽሑፍ በጭብጥ ደረጃ  የእኛ የኦርቶዶክሳውያንን ወቅታዊ መከራ፣ የህልውና ሥጋት እና ከዚህ ሥጋት ለመውጣት መከተል  ስላለብን የመፍትሔ አቅጣጫዎች የሚያትት እጅግ ጥልቅ፣ ቀስቃሽ እና ወቅታዊ መልእክት ነው። ጽሑፉ ከላይ ላዩን ሲታይ የትጥቅ ወይም ራስን መከላከልን ብቻ የሚጠቁም ቢመስልም፣ በጥልቀት ሲመረመር ግን የንቃተ ህሊና፣ የድርጅታዊ ጥንካሬ፣ የስነ-ልቦና እና የሃይማኖታዊ ማንነት ትንሳኤ የመፍጠር ጥሪ ነው። የተነሱትን 7 ነጥቦች እና ዋናውን መልእክት በስፋትና በጥልቀት እንደሚከተለው እንመርምረው፦ . የመፍትሔ ፍለጋ አቅጣጫን መለወጥ (Paradigm Shift) ጽሑፉ የሚጀምረው እስካሁን የተሄደባቸው መንገዶች (የሚዲያ ጩኸት፣ ሻማ ማብራት፣ መግለጫ ማውጣት፣ ከገዳይ ሥርዓት ጋር መነጋገር) መፍትሔ እንዳላመጡ በመግለጽ ነው። ይህ የሚያሳየው፦ ✍የተማጽኖ ፖለቲካ ማክተሙን፦ ከገዳይ ወይም መብትን ከሚነፍግ አካል ዘንድ ፍትህን መለማመጥ ዋጋ እንደሌለው ይገልጻል። ✍ በተግባር የተደገፈ ጥረት፦ "በጸሎት ብቻ አይቆምም" የሚለው ሃሳብ ጸሎትን ለመንቀፍ ሳይሆን፣ ያዕቆብ መልእክት ላይ "ሥራ የሌለው እምነት የሞተ ነው" እንደሚለው፣ ጸሎት ከተግባራዊ ጥንቃቄና ራስን ከመጠበቅ ጋር አብሮ መሄድ እንዳለበት ለማሳሰብ ነው። ሰባቱን የማሸነፊያ  የምክንያት ነጥቦች በጥልቀት መተንተን 1) እውነት አለን (የሞራል የበላይነት) አንድ ማኅበረሰብ ለመንቃትና ራሱን ለመከላከልና የሞራል የበላይነት (Moral High Ground) ያስፈልገዋል። ጽሑፉ የኦርቶዶክሳውያንን ዓላማ ፍጹም ሰላማዊና ፍትሐዊ ያደርገዋል፦   ዓላማው ሌላውን ለማጥፋት፣ ድንበር ለመግፋት ወይም ሌላውን እምነት ለማጥፋት ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠውን የመኖር መብት (Right to Life) ለማስከበር ነው።   ይህ ፍፁም ፍትሐዊ ዓላማ ደግሞ በማንኛውም ዓለም አቀፍ ሕግና የተፈጥሮ ሥርዓት የተፈቀደ የ"ራስን የመከላከል መብት" (Self-defense) ነው። 2) እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው (መንፈሳዊ ጽናት) ኦርቶዶክሳውያን እየደረሰባቸው ያለው መከራ በሃይማኖታቸውና በማንነታቸው ምክንያት እንደሆነ ይገልጻል።   ሰማዕትነት በክርስትና ታሪክ አዲስ ባይሆንም፣ መከራው የእግዚአብሔርን ስም በማመን የመጣ ስለሆነ፣ እግዚአብሔር በጊዜውና በሰዓቱ ለፍርድና ለነጻነት እንደሚነሳ መንፈሳዊ ተስፋን ይሰጣል። እግዚአብሔር ከእውነትና ከተበዳዮች ጋር ነው። 3) የአባቶቻችን ልጆች ነን (ታሪካዊ ማንነትና ቅብብሎሽ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የታሪክ፣ የነጻነትና የጀግንነት ማዕከል ናት።   አባቶች ቅድስት ሀገርንና ሃይማኖትን ጠብቀው ያቆዩት በተንበረከከ ማንነት ሳይሆን፣ እምነታቸውን በጽናት፣ ሀገራቸውን በአርበኝነት ጠብቀው ነው። ይህ ነጥብ የአሁኑ ትውልድ ያንን የታሪክ አደራና የጀግንነት ደም በውስጡ እንዳለ እንዲገነዘብና የበታችነት ስሜትን እንዲያስወግድ ያነሳሳል። 4) ብዛት አለን (ስትራቴጂካዊ አቅም) ብዛት ብቻውን ኃይል ባይሆንም፣ ሲደራጅና ዓላማ ሲኖረው ግን ታላቅ አቅም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በአኃዝ ያላቸውን ከፍተኛ ቁጥር ለህልውናቸው፣ ለአንድነታቸውና እርስ በርስ ለመደጋገፍ ከተጠቀሙበት ማንኛውንም አይነት ጥቃት መመከት እንደሚችሉ ያሳያል። ዋናው ቁልፍ ቁጥሩ ሳይሆን ቁጥሩን ወደ ኃይል የሚቀይር አደረጃጀት ነው። 5) ገዳዮቻችን ፈሪዎች ናቸው (የጠላት ስነ-ልቦናዊ ድክመት) ጥቃት አድራሾች ጠንካራ መስለው የሚታዩት በጥንካሬያቸው ሳይሆን፣ በእኛ ድንዛዜ መሆኑ ነው። በማኅበራዊ ሚዲያ በሚደረግ ጩኸት እንኳ የሚደነግጡ ፈሪዎች መሆናቸውን በመግለጽ፣ የኦርቶዶክሳውያንን ስነ-ልቦናዊ የበላይነት ይገነባል። ያስጠቃን የራሳችን "አለመንቃትና አለመደራጀት" (Lack of cohesion) መሆኑን በግልጽ ያሳያል። 6) ዘመድ ስለሌለን (ራሳቸውን እንዲያምኑ ማድረግ) ይህ በጣም ወሳኝ የሆነ እሳቤና የስትራቴጂ እውነታ ነው። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ሆነ የውስጥ የፖለቲካ ኃይሎች በራሳቸው ጥቅምና አጀንዳ ላይ እንጂ በኦርቶዶክሳውያን መታረድ ላይ እውነተኛ ሐዘን እንደሌላቸው ይገልጻል።   "ዘመድ የሌለው" አካል ደግሞ ማንን መጠበቅ እንዳለበት ያውቃል—ራሱንና እግዚአብሔርን ብቻ! ይህ ሁኔታ ማኅበረሰቡ ከከንቱ ተስፋ ወጥቶ በራሱ እግር እንዲቆም (Self-reliance) ያደርገዋል። #በሃገራችን_ኢትዮጵያ_እየተፈጸመ_ያለው_የኦርቶዶክሳውያን_እልቂት_የመንግሥት_መዋቅር_የሚያውቀው_የሚደግፈው_ሽፋን_እየሰጠ_የሚያበረታታው_እንጂ_ባልታወቁ_ኃይሎች_የሚፈጸም_ወንጀል_አይደለም 7) ኦርቶዶክሳዊነት በራሱ አሸናፊነት፣ አርበኝነት ነው ኦርቶዶክሳዊነት የፍርሃት፣ የሽንፈት ወይም የይሉኝታ እምነት አይደለም። በታሪክ ማዕበል፣ በስደትና በመከራ ውስጥ አልፎ የጸና አሸናፊ እምነት ነው። ጽሑፉ ይህንን ለማጠናከር ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ሮሜ ሰዎች በጻፈው መልእክት ይደመድማል፦ "በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን" (ሮሜ 8:37) ይህ ጥቅስ ክርስቲያኖች በመከራ፣ በስደት፣ በሰይፍ ወይም በጥቃት ውስጥ ቢሆኑ እንኳ ፍጻሜአቸው ፍጹም አሸናፊነት (በምድርም በሰማይም) መሆኑን የሚያረጋግጥ የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ነው። ማጠቃለያ የዚህ ጽሑፍ ዋና መልእክት "ከእንቅልፍ ንቁ፣ እርስ በርስ ተደራጁ፣ የማንነታችሁና የነጻነታችሁ ጠባቂዎች ራሳችሁ ናችሁ" የሚል ነው። ማኅበረሰቡ ከተገብሮ ተመልካችነት (Passive victim) ወደ ንቁ ራስን ተከላካይነት (Active self-defender) እንዲሸጋገር ስነ-ልቦናዊ፣ ታሪካዊና መንፈሳዊ ስንቅ የሚሰጥ ጽንሰ-ሃሳብ ነው።

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፥እልቂታችን፦ 👉 በሚዲያ ጩኸት ብቻ አይቆምም 👉 ከገዳይ ሥርዐት ጋር በመነጋገር አይቆምም 👉ሻማ በማብራት አይቆምም 👉 በመግለጫ ጋጋታ አይቆምም 👉በጸሎት ብቻ አይቆምም 👉በምንደኛ ጳጳሳት ቁማራዊ ንግግር አይቅምም 👉ገዳይን በመለማመጥ አይቆምም አዎ እልቂታችን የሚቆመው ራሳችንን መከላከል ስንጀምር ብቻ ነው። ራሳችንን መከላከል ብንጀምር  ያለጥርጥር ገዳዮቻችንን እናሸንፋቸዋለን።ምክንያቱም፦ 1)  እውነት አለን፦ የምንደራጀው ራሳችንን የምንከላከለው  እንደ ሌሎቹ  ዘር ለማጥፋት፣ከእኛ ውጭ ሌላ እምነት አይኑር ለማለት፣ድንበር ለማስፋት ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠንን የመኖር ነጻነታችንን ለማስከበር ነው።እውነትን የያዘ ደግሞ ሁሌም አሸናፊ ነው። 2)እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፦ እውነት ስላለን እግዚአብሔር ይረዳናል።የምንታረደው፣የምንገደለው የምንሰደደው በገዛ ሀገራችን ላይ ባይተዋር የሆነው እርሱን በማመናችን ነውና 3) የአባቶቻችን ልጆች ነን፦ የቀደምት አባቶቻችን ጀግኖች፣አርበኞች ነበሩ በሃይማኖታቸውና በሀገራቸው የማይደራደሩ። 4)ብዛት አለን፦ ብዛታችንን ለኅልውናችን ከተጠቀምንበት እናሸንፋለን 5)ገዳዮቻችን ፈሪዎች ናቸው፦ ያስጠቃን የእኛ  ኅብሩት ማጣት፣የእኛ መከፋፈል፣የእኛ ማሪ ማጣት ፣የእኛ አስቀድሞ  አለመንቃት  ነው እንጂ ገዳዮቻች ጠንካራ ወይም ከእኛ የተሻሉ ሆነው አይደሉም።የማኅበራዊ ሚዲያ ጩኸታችን እረፍት የሚነሳቸው ፈሪዎች ናቸው። 6) ዘመድ ስለሌለን፦ ዓለም ሁሉ በሞታችን ስምም ነው።ከቤተ እምነቶች እስከ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር የእኛ ከምድረ ገጽ መጥፋት የሚያሳስበው የለም እንደውም ደስተኞች ናቸው።ዘመድ እንደሌለው  ያወቀ የተረዳ ደግሞ  የከፈለውን ዋጋ ከፍሎ ነጻነቱን ያስከብራል 7) ኦርቶዶክሳዊነት በራሱ አሸናፊነት፣አርበኝነት ነው፦ "በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን"።ሮሜ 8:37 https://t.me/Eyo21e

ዛሬ የመርቲ ወረዳ ከተማ ከሰቦምሳ ተነስቶ  ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሽ መኪና እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ  ተመርጠው ታግተው ተወስደዋል።እገታው የተፈጸመው ከአቦምሳ ከተማ 10ኪ.ሚ ወጣ ብሎ ጋዶ የሚባል አከባቢ ላይ ነው።

ከእርድ የተረፉ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ ትርጉም፦ ".....በ13/09/2018 ዘበነ አበበ የሚባል ሰው ገድለውብናል።አሁን የተቃጠለው  ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን  ብቻ ነው።የሙስሊም እምነት ሆኖ የሚሊሻ ቤት ራሱ አልተቃጠለም።ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው ?በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ  "አርባ ቀላ "ላይ ለወታደሮች በሬ አርደው እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት።ቃጠሎው ከተፈጸመ በኋላ ነው ወዱ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው።ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አካላት ጋር ነው።ሸኔ(የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል።አሁንም ሸኔ(የወሀቢያው ቡድን) ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው።የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ሀብታችንን የዘረፉት።ሙሉውን የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን።እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ እርዳታ ጠይቄ ነበር ለ 26 ሰው  ብቻ  የሚሆን ነበር የተሰጠኝ።ተሰደው በሌላ አከባቢ ላይ  አሉኮ  እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት? ስላቸው   እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም እነርሱኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት አሉኝ።ማን  ማንን ይወጋል አከባቢ የሚመራው በመንግሥት አይደለም ወይ?ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ  ናቸው እንጂ ለኢትጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው።አሁን  የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን  በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ  ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት ።እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው አንሰማም ነው ያሉት።አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያ ቢታነጽ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው፦አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥትና የፌዴራል የአራጁ ቡድን(ሸኔ)ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት።ሀለተኛ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአከባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አከባቢ ሲያደርገው ነው።አከባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድንኖር ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው?። ይኽጠላት  መያዝ አለበት በ መዋቅር   ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ።እኛ ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን ፦አንደኛው ጠላት  በጫካ ያለው ነው ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ  ያለው ጠላት ነው"

ትግል ዘርፈ ብዙ ነው ወዳጄ መሳሪያ አንስቶ መዋጋት ብቻ አይመሰልህ።ምንም ማድረግ አልችልም ብለህ እጅህንና እግርህን አጣምረህ የተቀመጥህ  ንቃ እንደየጸጋህ ለኅልውናህ ታገል። መገፋት ያነቃው ትውልድ✊✊✊

Bitter Truth The government, and those who are directly or indirectly complicit in the genocide being committed against Orthodox Christians (through direct collaboration, silence, dividing Orthodox Christians, and numbing them to prepare them for slaughter): 1. Bishops: Instead of stopping the genocide, they became accomplices to the killers. 2. Priests, Scholars, Teachers, and Choirmasters (with a few exceptions). 3. The Sunday Schools Union and Leaders of Associations. 4. Individuals, Associations, and Ethnic Synods that sow division to prevent Orthodox unity. 5. The Oromo Community (except for the Orthodox Christians among them who are also doomed to perish). 6. The Majlis (Islamic Affairs Supreme Council). 7. Other Religious Denominations (for their failure to condemn the atrocities). 8. The Inter-Religious Council. 9. The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). 10. The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) and others. 11. The National Dialogue Commission. 12. Community Elders and Abba Gadas (Oromo traditional leaders). 13. The Ethiopian Military: Instead of protecting the public, it has become a servant to a single political party and has been actively involved—and continues to be involved—in attacking Orthodox Christians. 14. Orthodox Christians serving in the Military: For serving a regime that is destroying their own religion. 15. The Media: For suppressing coverage and concealing the slaughter of Orthodox Christians. (Fill free to add what is left...) Notice: If there is any entity that feels its name has been unfairly included, let them unconditionally and without hesitation condemn the genocide being committed against us.

Dhugaa Hadhaawaa Mootummaan duguuggaa sanyii  kiristaanota Ortodoksii Tawaahidoo irratti raawwachaa jiru irratti kallattiinis ta'ee al-kallattiin hirmaattota kan ta'an (kallattiin tumsuun, calisuun, Ortodoksoota gargar qooduun, adoochuun fi l dhumitiif qopheessuun)፦ 1. Phaphasoota: Duguuggaa sanyii kana dhaabsisuu osoo qabanii tumsituu ajjeestotaa ta'an. 2. Luboota, Ogeessoota, Barsiisota fi Faarfattoota (Hunduma miti, muraasa malee). 3. Gamtaa Mana Barumsaa Sanbataa fi  Dursitoota Waldaalee. 4. Namoota dhuunfaa, Waldaalee fi Sinoodosoota sanyii walitti dhufeenyi Ortodoksummaa akka hin jiraanneef gargar ba'iinsa labsan. 5. Hawaasa Oromootii (Ortodoksoota dhumitiif itti murtaa'en ala). 6. Majiilisa. 7. Dhaabbata amantii biroo: Miidhaa fi cunqursaa raawwatame balaaleffachuu dhabuu isaaniitiin. 8.  yaa'ii Dhaabbata Amantiiwwanii. 9. Koomishinii Mirga Namummaa Itoophiyaa. 10. Yaa'ii Mirga Namummaa Itoophiyaa fi warra kaan. 11. Koomishinii  Marii Biyoolessaa. 12. Jaarsolii Biyyaa fi Abbootii Gadaa. 13. Waraana Itoophiyaa: Uummata eeguu osoo qabuu tajaajilaa paartii siyaasaa tokkoo ta'ee, Ortodoksoota reebuu fi miidhuu irratti hirmaateera, ammas hirmaachaa jira. 14. Ortodoksoota Waraana keessa jiran: Sirna amantii isaanii balleessaa Jiru tajaajila Waan Jiraniif. 15. Miidiyaalee: Dhumiinsa kiristaanota Ortodoksii akka hin beekamne dhoksan. Kan hafe yoo jirate itti xumuraa.., Hubachiisa: "Maqaan koo haqa malee ka'eera" kan jedhu yoo jiraate, osoo hin dhugaa jiru osoo hin dabsin duguuggaa sanyii nurratti raawwatamaa jiru haa balaaleffatu.

መራር ሐቅ መንግሥት በኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ተባባሪ የሆኑ( በቀጥታ በመተባበር፣በዝምታ፣ኦርቶዶክሳውያን በመከፋፈል፣በማደንዘዝ ለእልቂት በማዘጋጀት)፦
መራር ሐቅ መንግሥት በኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ  ተባባሪ የሆኑ( በቀጥታ በመተባበር፣በዝምታ፣ኦርቶዶክሳውያን በመከፋፈል፣በማደንዘዝ ለእልቂት በማዘጋጀት)፦ 1) ጳጳሳት፦የዘር ማጥፋቱን ማስቆም ሲገባቸው የገዳይ ተባባሪ ሆኑ 2) ካህናት ሊቃውንት መምህራንና መዘምራን(ከጥቂቶች በቀር) 3) የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትና የማኅበራት መሪዎች() 4) ኦርቶዶክሳዊ ኅብረት እንዳይኖር ልዩነትን የሚዘሩ ግለሰቦችና ማኅበራትና የዘር ሲኖዶሶች 5) ኦሮሞ ማኅበረሰብ(እንዲጠፋ ከተፈረደበት ኦርቶዶክስ በቀር) 6)  መጆሊስ 7) ሌሎች ቤተ እምነቶች(ግፉን ባለማውገዛቸው 8) የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ 9) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን 10) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤና ሌሎች 11)የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን 12) የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች 13) የኢትዮጵያ ወታደር (ሕዝብን መጠበቅ ሲገባው የአንድ ፖለቲካ ፓርቲ አገልጋይ ሆኖ ኦርቶዶክሳውያንን በመምታት ላይ ተሳትፏል አሁንም እየተሳተፈ ነው) 14) በውትድርና ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን (ሃይማኖታቸውን የሚያጠፋ ሥርዐት በማገልገል) 15) የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት እንዳይታወቁ ያደረጉ ሚዲያዎች የቀረውን እናንተ ጨመሩበት ማሳሰቢያ ፦ስሜ ያለ አግባብ ተነስቷል የሚል ካለ ሳያቅማማ የሚፈጸምብንን የዘር ማጥፋት ያውግዝ https://t.me/Eyo21e

አሁናዊ መረጃ አርሲ ሽርካ!! ዛሬ ቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በሽርካ ወረዳ በጃዊ ዋጬ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በአራጁ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል ።ለጊዜው የደረሰው ጉዳት አልታወቅም ጥቃቱን ከ
+1
አሁናዊ መረጃ  አርሲ ሽርካ!! ዛሬ ቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በሽርካ ወረዳ በጃዊ ዋጬ ኦርቶዶክሳውያን ላይ  በአራጁ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል ።ለጊዜው   የደረሰው ጉዳት አልታወቅም ጥቃቱን ከፈጸሙ በኋላ ከብቶቻቸውን በሙሉ ነድተው ወደ ካምፓቸው ተመልሰዋል። የመንግሥት ኀይል  ቀድሞ መድረስ ይችል ነበር ነገር ግን  አራጆቹ መውጣታቸውን ሲያረጋግጥ ወደ ስፍራው አቅንቷል ።ሁለቱም ተናበው ነው የሚሠሩት ። በዚሁ ቀበሌ ላይ  በየካቲት 19&20/2018ዓ.ም በተፈጸመው ጥቃት 29 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ይታወቃል። ትናትና በሶሌ  ዲገሉ ቀበሌ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከ4:00 እስከ 10:00 ሰአት ሲታገሉ መከላከያ  ከ 7ኪ.ሚ ባልበሰጠ ርቀት ሶሌ ( ቻይና ካምፕ) የሚባል ቦታ ላይ ሆነው ይከታተሉ ነበር።  የተንቀሳቀሰው  አራጁ ቡድን ከቦታው ለቆ ከሄደ በኋላ  12ሰአት  አከባቢ ነው።ሄዶም  ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ አልደረሰም  የቀበሌ ግብርና ግቢ ውስጥ ነው የሰፈረው።ሕዝባችን እንዲህ ባለ ስልት እተገደለና እየተጸዳ ነው። ጃዊ ላይ የደረሰውን ጉዳት   መረጃ አጣርቼ የምመለስ ይሆናል። https://t.me/Eyo21e

• እጠይቃለሁ ????? "…ዘገባው የቤተ ክህነቱ ሚዲያ ነው። በዘገባው መሠረት… • አባ ገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በሀገሩ ባህል መሠረት ለጳጳሳሳቱ ሰንጋ ማበርከታቸው ተገልጿል። ሰንጋውን የሚረከቡ
+3
• እጠይቃለሁ ????? "…ዘገባው የቤተ ክህነቱ ሚዲያ ነው። በዘገባው መሠረት… • አባ ገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በሀገሩ ባህል መሠረት ለጳጳሳሳቱ ሰንጋ ማበርከታቸው ተገልጿል። ሰንጋውን የሚረከቡት አባቶች ፊት ላይ የሚታየው ፈገግታና ደስታ በራሱ ገራሚ ነው። ጾም ሆነ እንጂ ይሄንን በሚጥሚጣ ማወራረድ ነበር የሚሉ ነው የሚመስሉት። • ቀጥሎ አባ ገዳዎቹ (በሙሉ እስላሞች ናቸው) ከፈለጋችሁ ፎቶውን አቅርባችሁ እዩት። ባለ እስላም ኮፍያ ናቸው። አይደለም አባገዳዎቹ አጃቢ የገዳ ጦሩን እዩት። እንደ አልሸባብ የጠመጠመ አይሲስ ነው የሚመስለው። እናም እንዲህ አሉ ብሎ ቤተ ክህነቱ ጽፎ አስነብቦናል። "…ጉዳዩ፣ ጭፍጨፋው፣ እልቂት መፈናቀሉ ሃይማኖታዊ አይደለም። በፍጹም ሃይማኖታዊ አይደለም፣ እንደዚያ ለማስመሰል የሚሞክሩትን እንቃወማለን" ነው የሚሉት። እስቲ ወላሂ በል የሚል ደፋር ባይኖርም እነሱ ግን ብለዋል። • የእኔ ጥያቄ… "…እና ጭፍጨፋው ሃይማኖታዊ ካልሆነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ምን ሊያደርጉ ነው ወደ ምሥራቅ አሩሲ የልዑካን ቡድን አባላትን ይዘው የተንቀሳቀሱት? የተጨፈጨፉት ምን ስለሆኑ ነው የሄዱት? ምንአገባን ብለው ነው የሄዱት? ፓስተር፣ መጅሊስ ሳይከተላቸው የሄዱት ምን ተጨፈጨፈብን፣ ወደመብን ብለው ነው? • አጀንዳዬን አልቀይርም ‼ አሩሲ  ‼

በኦርቶዶክሳውያን ላይ እተፈጸመ ያለው መንግሥታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል።ይኽ ሁሉ ጭፍጨፋ ሲፈጸምብን ከጨፍጨፊው ሥርዐት ጋር የተባበሩ ምንደኛ እረኞችና መምህራን ሁሉ ቀን ሲወጣ ከፍርድ እንደማያመልጡ
+6
በኦርቶዶክሳውያን ላይ እተፈጸመ ያለው መንግሥታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል።ይኽ ሁሉ ጭፍጨፋ ሲፈጸምብን ከጨፍጨፊው ሥርዐት ጋር የተባበሩ ምንደኛ እረኞችና መምህራን ሁሉ ቀን ሲወጣ ከፍርድ እንደማያመልጡ ሊያውቁ ይገባል።

እውነታው ሲጋለጥ‼️#አርሲ 1) ትናንት ጳጳሳቱ አሰኮ ሳይደርሱ "ከፊታችሁ ችግር አለና በፍጥነት ተመለሱ" ተብለው እንዲመለሱ የተደረጉት በመንግሥት ሴራ ነው ።ችግር አለ የተባለው የተነገራቸው ቦታ ላ
+1
እውነታው ሲጋለጥ‼️#አርሲ 1) ትናንት  ጳጳሳቱ አሰኮ ሳይደርሱ "ከፊታችሁ ችግር አለና በፍጥነት ተመለሱ" ተብለው እንዲመለሱ የተደረጉት በመንግሥት ሴራ ነው ።ችግር አለ የተባለው የተነገራቸው ቦታ ላይ ምንም ዓይነት የታጠቀ የአክራሪ ቡድን የለም "ሪጵ ሎላ" የሚባል ኀይል ነው በቦታው ላይ የነበረው።ይኽ ሆን ተብሎ ታስቦበት የተሸረበ ሴራ ነው ጳጳሳቱ ቤተሰቦቻቸው የታረዱባቸውን፣የተሰደዱትን፣የወደሙ ቤቶችን እንዲያዩ አይፈለግም።ምክንያቱም ጳጳሳቱ ይኽን የሚያዩ ከሆነ  ሕዝቡን ይቀሰቅሱብናል ብሉው ይሰጋሉና።በጣም የሚገርመው ነገር ጳጳሳቱ እንዲመለሱ ሲደረጉ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች፣አይሱዞች  በዚያው መንገድ እየተመላለሱ ነበር። 2 በሬውን ለጳጳሳቱ ያበረከቱት የሀገር ሽማግሎች አይደሉም የመርቲ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና ነው። ሽማግሌዎቹ እንዳቀረቡ ተደርጎ የቀረበው ዜና ከእውነት በራቀ ነው።የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በአንድ በሬ ስጦታ ለማዳፈን 3) ኢኦተቤ ያሰራጨው ዜና   ከቤተ ክህነት ብቻ የወጣ ሳይሆን የቤተ መንግሥትም እጅ ያለበት ነው። 4) እርዳታን በተመለከተ ፦በአቦምሳ ከተማ ለተጠለሉት ኦርቶዶክሳውያን 125 ከረጡት የ50 ኪ.ግ ዱቄት፣100 ባለ 5ሊትሩ ዘይትና 3 እሽግ ብርድልብስ ነው።ለተወሰኑ ተፈናቃዮች ቢሰጥ እንጂ ለግማሾቹ እንኳ ሚደርስ አይደለም።ብዙ ተፈናቃዮች ነው ያሉት። ለአሰኮ ተፈናቃዮችም እዚያው አቦምሳ አስቀምጠውላቸው ነበር።አሰኮዎቹ እርዳታውን ወስደውታል ነገር ለተፈናቃዮቹ ለማከፋፈል በጣም ተቸግረው ነበር ።የተሳጠቸው እርዳታ ፦ዱቄት 50ከረጡት ባለ 50ኪ.ግ ፣ዘይት150ፍሬ ባለ 5ሊትር፣5 እሽግ ብርድልብስ።የተፈናቃዩ ቁጥር ግን ከ2800 በላይ ነው።ታዲያ ይኽን እንዴት አድርገው ነው የሚከፋፈሉት? https://t.me/Eyo21e

ሰበር ዜና‼️           አርሲ አሰኮ በከፍተኛ መሳሪያ ታጅበው ወደ አሰኮ ሲጓዙ የነበሩ ጳጳሳት  አሰኮ ሊደርሱ ሲሉ ከከፍተኛ ባለሥልጣናት ተደውሎባቸው "ከፊታችሁ ችግር አለ" ተብለው እንዲመለሱ ተደርገዋል።ልክ እነርሱ እንደተመለሱ  ደግሞ ፌዴራል ፖሊስ ያለምንም ኮሽታ አሰኮ ገብቷል።ይኽ ሆን ተብሎ የተሠራ ሴራ ነው ። በስፋት እመለስበታለሁ።በአርሲ  ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመውን የዘር ማጥፋት ተቀብሮ እንዲቀር የማድረግ አረመኔያዊ ተግባር አይሳካም https://t.me/Eyo21e

ክፍል 2 ክርስትናን ከምሥራቅ ኢትዮጵያ ለማጥፋትና ኢስላማዊ ቀጠና ለመፍጠር ዒላማ የተደረጉ ክርስቲያኖች የሚበዙባቸው አከባቢዎች እነ ማን ናቸው? https://t.me/Eyo21e