en
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Open in Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
273
Subscribers
-124 hours
-57 days
-1530 days
Posts Archive
+2
ኦሮሚያ ላይ ኦርቶዶሱን እያጸዱ ያንን ለመሸፋፈንና "ይኸው ሙስሊመም እየተገደለ ነው"የሚል ጩኸት ለማሰማት ፍጅቱን ለማስቀጠል ሲባል በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ ነባር ሙስሊሞችን መግደል የተለመደች የወሀቢያዎች ስልት ናት።በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ፦ማለትም የሚጠሉአቸውን ነባር ሙስሊሞችን ያጸዳሉ ጅሃዱንም ለማስቀጠል የኦርቶዶክሱን ድምፅ ያፍኑበታል።አይታችሁ ከሆነ ሙስሊም ሞተ ከተባለ ቶሎ መረጃውን የሚያወጡት ወሀቢያዎቹ እነ ሙራድ ታደሰ ናቸው ከዚያን እነ አሕመድን ጀበል እነ ያሲን ኑሩ እነ አቡ በከር ይቀባበሉታል መጅሊሱም መግለጫ ያወጣል።ጫወታው ይኽ ነው።እነዚህን አጥፊዎች ሥርዐቱ ይደግፋቸዋል ኦርቶዶክስን ለማጽዳት እንደ ማሽን ነው የሚጠቀምባቸው። https://t.me/Eyo21e

Repost from Eotc Task Force
inbox አሰኮ 1) ትናንት ጠቅላይ ሚንስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ያደረጉት ንግግር ከእውነት የራቀ ነው ።እኛኮ የጥቃቱ ሰለባዎች ነን ሌላውን ሕዝብ ማታለል ይችሉ ይሆናል እኛንስ ማታለል ይቻላል? ጥቃቱ ሃይማኖታዊ አይደለም አሉን? ከ101ዓመት በላይ ያስቆጠረው የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሲቃጠል አብሮ የተቃጠለ መስጊድ አለ?የመስጊዱንስ ስም መጥቀስ ይችላሉ? ሌለኛው በጣም ያስገረመኝ ንግግራቸው "ከተፈናቀሉት 90% ተመልሰዋል"ያሉት ነው።እውነታውን ስነግርህ አንድም ሰው ወደ ቦታው አልተመለሰም።ባለሥልጣናቱ ተመለሱ ብለው በተደጋጋሚ አስፈራርተው ነበር ነገር ግን ሕዝቡ "ልታስጨርሱን ነው ወይ"በማለት ተቃወማቸው ።አሁን በቦታው የሚንቀሳቀሱት ጥቂት የመከላከያ ኀይሎችና የክልሉ ኀይሎች ናቸው።መከላከያው እዚያ በመኖሩ ወንዶቹ  ሄደው የደረሰውን አዝመራ አጭደው ተመልሰው በስደት ቦታቸው ያድራሉ። ይህ ነው እውነታው ። 2) ትናንት የወረዳው ካቢኔዎች ሰብስበውን ፕሮፓጋንዳ ሊሠሩብን አስበው ነበር  እኛ ግን "የምታስገድሉን እናንተው ናችሁ" የሚል  አቋም ይዘን ነው ስብሰባው የተበተነው 3) ከዚህ በፊት በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር እንዳየኸው ጭፍጨፋውን የሚመሩት የዞኑ አስተዳዳሪ ኢብራሂም ከድርና የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ገቢ ገልቹ ናቸው።አቶ ኢብራሂም የአሰኮ ተወላጅ ነው።ለዚህም ነው  ባለፈው ተሯሩጦ መጥቶ " ጥቃቱ ሃይማኖታዊ አይደለም"በማለት የካደው።ባለፈው ጳጳሳቱ  እኛ ጋር ሳይደርሱ ከመርቱ እንዲመለሱ ያደረገው ኢብራሂም ከድር ነው።እንበነገራችን ላይ ይኽ ሰው ከዚህ በፊት እዚሁ ወረዳችን ላይ እንግሊዘኛ ሲያስተምር ነበር።የሚገርምህ ነገር አባቱ አቶ ከድር የንጉሥ ኀይለሥላሴ የቅርብ ሰው ነበሩ ከፍተኛ የሥልጣን ማዕረግም ነበራቸው።ልጃቸው ግን እያስፈጀን ነው። 4) የወረዳው ባለሥልጣናቱ የጸጥታ ኀይሉን በማዘዝ የእያንዳንዱ ኦርቶዶክስ ስልክ እያስፈተሹ ነው። መረጃ እያወጣችሁ ስማችንን እያጠፋችሁ ነው በሚል። 5)ሌላው እንድታውቀው የምፈልገው  ጫካ ያሉት የአክራሪ እስላም ታጣቂዎችና የክልሉ የጸጥታ ኀይሎች እየተናበቡ ነው የሚሠሩት" እኛ በዚህ እንገባለን እናንተ በዚያ ግቡ"እያሉ ይደዋወላሉ።በመሃል ግን የሚያልቁት በሚሊሻ ውስጥ ያሉት የኛው ሰዎች ናቸው "ክርስቲያን መገደል የለበትም"የሚሉ ሙስሊሞችም በስልት ይመታሉ። https://t.me/EotcTaskForce

የአርሲው ጭፍጨፋ የሚመራው በአራት ኪሎ ነው። ትናንት ከሆነብን አሁን እየሆነብን ካለው ይልቅ ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ይከፋል ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ራሱን ለመታደግ በኅብረት መታደግ አለበት
+3
የአርሲው ጭፍጨፋ የሚመራው በአራት ኪሎ ነው። ትናንት ከሆነብን አሁን እየሆነብን ካለው ይልቅ ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ይከፋል ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ራሱን ለመታደግ በኅብረት መታደግ አለበት

Repost from Eotc Task Force
#መረጃ2 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር በአርሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች እየቆዩም ቢሆን ሙሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።አሁንም የደረሰኝ መረጃ በሽርካ ወ
+1
#መረጃ2 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር በአርሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች እየቆዩም ቢሆን ሙሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።አሁንም የደረሰኝ መረጃ  በሽርካ ወረዳ  ሶሌ ጉና ከዚህ በፊት የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው።በዚህ ጭፍጨፋ ከአንድ  ቤተሰብ 10 ኦርቶዶክሳውያን አልቀዋል ስም ዝርዝራቸው፦ 1)ህጻን ታምራት አበበ ሥዩም (ዕድሜ 8 ወር) 2)ህጻን ሕይወት አበበ ሥዩም ዕድሜ (3ዓመት) 3)ህጻን ዳግም አበበ ሥዩም (ዕድሜ 6 ዓመት) 4)ወጣት ፈቃዱ ሥዩም (ዕድሜ 18) 5)ወጣት ዉቢት ሥዩም  (ዕድሜ 27) 6) አቶ አበበ ሥዩም (ዕድሜ 40) 7) አቶ ሥዩም በቀለ (አባት)(ዕድሜ 60) 8) ወ/ሮ ጽጌ ጥጋቡ ደምሴ 9)ወ/ሮ ምሪ አበበ ሥዩም (ዕድሜ36) 10) ወ/ሮ ፀሐይ ሲሳይ (ዕድሜ 30) ይኽ ዘር ማጥፋት ወንጀል ከአራት ኪሎ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው የመንግሥት  መዋቅር ተባብሮ ፈጸመው ነው።ለአክራሪ እስልምና ትጥቅና ስንቁን አሟልቶ ኦርቶዶክሱን የሚያስጨፈጨፈው መዋቅሩ ነው።የፍትሕ ፀሐይ ስትወጣ ጭፍጨፋውን የፈጸሙምትም፣የመሩትም፣ጭፍጨፋውሲፈጸም በዝምታ ያለፉ ሁሉ ከፍርድ አያመልጡም።የጊዜ ጉዳይ ነው። መረጃውን ያደረስኸኝ ወንድሜ ከልብ አመሰግናለሁ።በሌሎች ወዳረዎች ላይ ያላችሁም መረጃ ላኩልን እናቀርበዋለን ። መረጃ 3  ይቀጥላል.... https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
#መረጃ2 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር በአርሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ሙሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።አሁንም የደረሰኝ መረጃ በሽርካ ወረዳ ሶሌ ጉና የተ
+1
#መረጃ2 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር በአርሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ሙሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።አሁንም የደረሰኝ መረጃ  በሽርካ ወረዳ  ሶሌ ጉና የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው።በዚህ ጭፍጨፋ ከአንድ  ቤተሰብ 10 ኦርቶዶክሳውያን አልቀዋል ስም ዝርዝራቸው፦ 1)ህጻን ታምራት አበበ ሥዩም (ዕድሜ 8 ወር) 2)ህጻን ሕይወት አበበ ሥዩም ዕድሜ (3ዓመት) 3)ህጻን ዳግም አበበ ሥዩም (ዕድሜ 6 ዓመት) 4)ወጣት ፈቃዱ ሥዩም (ዕድሜ 18) 5)ወጣት ዉቢት ሥዩም  (ዕድሜ 27) 6) አቶ አበበ ሥዩም (ዕድሜ 40) 7) አቶ ሥዩም በቀለ (አባት)(ዕድሜ 60) 8) ወ/ሮ ጽጌ ጥጋቡ ደምሴ 9)ወ/ሮ ምሪ አበበ ሥዩም (ዕድሜ36) 10) ወ/ሮ ፀሐይ ሲሳይ (ዕድሜ 30) ይኽ ዘር ማጥፋት ወንጀል ከአራት ኪሎ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው የመንግሥት  መዋቅር ተባብሮ ፈጸመው ነው።ለአክራሪ እስልምና ትጥቅና ስንቁን አሟልቶ ኦርቶዶክሱን የሚያስጨፈጨፈው መዋቅሩ ነው።የፍትሕ ፀሐይ ስትወጣ ጭፍጨፋውን የፈጸሙምትም፣የመሩትም፣ጭፍጨፋውሲፈጸም በዝምታ ያለፉ ሁሉ ከፍርድ አያመልጡም።የጊዜ ጉዳይ ነው። መረጃውን ያደረስኸኝ ወንድሜ ከልብ አመሰግናለሁ።በሌሎች ወዳረዎች ላይ ያላችሁም መረጃ ላኩልን እናቀርበዋለን ። መረጃ 3  ይቀጥላል.... https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
ከትናንትናው መርሐ ግብር በኦሮሚኛ የቀረበ በ ዲ/ን ዮሴፍ ከተማ ሆርዶፋ Humnoonni Ortodoksii Irratti Halellaa Raawwachaa jiran Eenyuufaadha? Kaayyoon Inni Dhumaa Humnoota Kanneenii Maali? https://t.me/EotcTaskForce

*ኢስላሚክ ኦሮሚያን የመፍጠር የኦሮ-ኡማ እንቅስቃሴ *የተለያየ ፍላጎትና ዓላማ ያላቸው ነገር ግን ኦርቶዶክስን ለማጥፋት በጋራ የተሰለፉ ኀይሎች እነ ማን ናቸው?

Repost from Eotc Task Force
Structural Genocide in Arsi The information reaching me from Arsi is deeply disturbing. It is the kind of information that shocks the ears, troubles the mind, and robs one of sleep. Following my sharing yesterday of an older video showing a previous incident, I received the following information from the area regarding the massacre: 1) The eight Orthodox Christians who were killed in a single night were all members of the same family. 2)The victims ranged in age from an 8-year-old child to an 80-year-old elderly person. 3)The attack was reportedly carried out at night while the victims were asleep. 4)During the attack, two men escaped and climbed a tree inside their compound. However, as they heard the screams of their family members, who were reportedly being slaughtered, they could no longer bear it. They came down from the tree and were killed together with the rest of their family. 5)According to the information received, the attack was carried out by a small number of Islamist extremists from nearby forested areas, together with Muslims who had previously lived alongside the victims as neighbors, sharing meals and daily life. 6)It is alleged that the attack was directed by the district government structure. 7)It is further alleged that, amid the massacre aimed at removing Orthodox Christians from the area, not a single Muslim religious leader publicly condemned the attack. 8)A young woman who lost eight members of her family in this horrific massacre has reportedly suffered severe psychological trauma and remains seriously ill. List of the Orthodox Christians Reportedly Killed 1)Mr. Manaye Tekleharegay, age 80 2)Mrs. Yeshi Haylu (wife), age 70 3)Shimelis Manaye, age 35 4)Lema Manaye, age 30 5)Mrs. Bizunesh Nuguse, age 28 6)Hirut Nuguse, age 26 7)Getahun Shimelis, age 13 8)Danye Shimelis, age 8 https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
Duguuggaa Sanyii Gurmaa'aa Arsii Keessatti Raawwatamaa Jiru Odeeffannoon naannoo Arsii irraa na ga'u gurra namaa naasisa, sammuu namaa jeeqa, hirriba namaa dhorka . Kaleessa viidiyoo Dhumaatii Ortdoksootaa kanaan dura raawwatame ture Isiniif ergan qoodee booda odeeffannoo iddoo sana irraa na ga'e keessaa: 1) Halkan tokko keessatti namoonni Ortodoksii 8 ajjeefaman hundi miseensota maatii tokko turan. 2) Namoonni ajjeefaman keessaa daa'ima umuriin waggaa 8 irraa kaasee hanga nama umuriin waggaa 80 qabu ni argamu. 3)Ajjeechaan kun halkan yeroo isaan rafanitti kan raawwatame ta'uu isaa. 4) Yeroo haleellaan raawwatamu, dhiironni lama miliquun muka qa'ee isaanii keessa jiru irra ba'anii turani. Haa ta'u malee, iyya maatii isaanii akka hoolaa qalamaa jiran dhaga'anii obsauu waan hin dandeenyefef muka irraa bu'anii isaan  wajjin ajjeefaman. 5) Haleellaa kana kan raawwatan shororkessitotaislaamaa bosona keessa  jiraatanii fi Islaamota  isaanii wajjin ollaa ta'aniiwaliin nyaatanii dhuganii jiraachaa turaniidha . 6) Haleellaa kana kan qindeessu caasaa  mootummaa  aanaa bulchuu  ta'uu isaa . 7) Naannichaa keessaa Ortodoksota balleessuuf jechuun haleellaa taasifamaa jiru irratti Abbootiin amantaa Musliimaa tokko illee gocha kana hin balaaleffanne . 8) Ajjeechaa suukanneessaa kana keessatti miseensota maatii ishee 8 kan dhabde dubartiin dargaggeettiin tokko dhiibbaa cimaa miiraa fi sammuu keessa galuu ahee fi dhukkubsachaa akka jirtu .                                                                                                                                                                                          Maqaa Namoota Ortodoksii Ajjeefamanii 1) Obbo Maannaayyee Taklahaaregaay – Umurii 80 2) Aadde Yeshii Hayiluu (Haadha manaa isaa) – Umurii 70 3)Shimallis Manaayyee – Umurii 35 4)Lammaa Manaayyee – Umurii 30 5)Aadde Bizunash Nugusee – Umurii 28 6)Dargaggeettii Hiruut Nugusee – Umurii 26 7)Geetaahun Shimallis – Umurii 13 8)Daa'ima Daanyee Shimallis – Umurii 8 https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
መዋቅራዊ የዘር ማጥፋት በአርሲ ምድር ከአርሲ ምድር የሚደርሱኝ መረጃዎች ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ፣አዕምሮን  የሚረብሹ፣ እንቅልፍ የሚነሱ ናቸው። ትናንት ከዚህ በፊት የተፈጸመ( ቆየት ያለ) ቪድዮ ማጋራቴን ተከትሎ ስለ ጭፍጨፋው ከቦታው  የደረሰኝ  መረጃ፦ 1  በአንድ ሌሊት የተገደሉት 8 ኦርቶዶክሳውያን  የአንድ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን 2) በጭፍጨፋው ከ8 ዓመት ህጻን እስከ  80ዓመት ዕድሜ ያላቸው ይገኙበታል 3)የጥቃቱ የተፈጸመው ሌሊት በተኙበት ነው 4) ጥቃቱ ሲፈጸም አምልጠው ግቢያቸው ውስጥ ባለው ዛፍ ላይ ወተው የነበሩ ሁለቱ ወንዶች እንደ በግ እየታረዱ ያሉ  ቤተሰቦቻቸው ጩኸት እየበረታ በመምጣቱ አላስችል ብሎአቸው ከዛፉ ወርደው አብረው ተጨፍጭፈዋል 5) ጥቃቱን የፈጸሙት  ጥቂት ጫካ ያሉ አክራሪ ሙስሊሞችና አብረው እየበሉ እየጠጡ በጉርብትና የኖሩ ሙስሊሞች ናቸው 6) ጥቃቱን የሚመራው የወረዳው የመንግሥት መዋቅር መሆኑን 8) ኦርቶዶክስን ከአከባቢው ለማጽዳት በሚደረገው  ጭፍጨፋ አንድም የሙስሊም እምነት መሪ ድርጊቱን አላወገዙን 9) በዚህ ዘግናኝ ጭፍጨፋ 8  ቤተሰቦችዋን ያጣች አንዲት  ወጣት ሴት  ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ጫና  ተጋልጣለች   በሕመምም እየማቀቀች ትገኛለች የተጨፈጨፉት ኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር፦ 1) አቶ ማናዬ ተክለሐረጋይ ዕድሜ 80 2)ወ/ሮ የሺ ኀይሉ (ሚስት) ዕድሜ 70 3)  ሽመልስ ማናዬ ዕድሜ 35 4)  ለማ ማናዬ ዕድሜ 30 5)  ወ/ሮ ብዙነሽ ንጉሤ ዕድሜ 28 6) ወጣት ሒሩት ንጉሴ ዕድሜ 26 7)  ጌታሁን ሽመልስ ዕድሜ 13 8) ህጻን ዳኘ ሽመልስ ዕድሜ 8 በአከባቢያችሁ የተፈጸሙ ጭፍጨፋዎችን (የቆየም ቢሆን)በቪድዮ በፎቶ ወይም በድምዕ ካሉ ላኩልን https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
መዋቅራዊ የዘር ማጥፋት በአርሲ ምድር ከአርሲ ምድር የሚደርሱኝ መረጃዎች ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ፣አዕምሮን  የሚረብሹ፣ እንቅልፍ የሚነሱ ናቸው። ትናንት ከዚህ በፊት የተፈጸመ( ቆየት ያለ) ቪድዮ ማጋራቴን ተከትሎ ስለ ጭፍጨፋው ከቦታው  የደረሰኝ  መረጃ፦ 1  በአንድ ሌሊት የተገደሉት 8 ኦርቶዶክሳውያን  የአንድ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን 2) በጭፍጨፋው ከ8 ዓመት ህጻን እስከ  80ዓመት ዕድሜ ያላቸው ይገኙበታል 3)የጥቃቱ የተፈጸመው ሌሊት በተኙበት ነው 4) ጥቃቱ ሲፈጸም አምልጠው ግቢያቸው ውስጥ ባለው ዛፍ ላይ ወተው የነበሩ ሁለቱ ወንዶች እንደ በግ እየታረዱ ያሉ  ቤተሰቦቻቸው ጩኸት እየበረታ በመምጣቱ አላስችል ብሎአቸው ከዛፉ ወርደው አብረው ተጨፍጭፈዋል 5) ጥቃቱን የፈጸሙት  ጥቂት ጫካ ያሉ አክራሪ ሙስሊሞችና አብረው እየበሉ እየጠጡ በጉርብትና የኖሩ ሙስሊሞች ናቸው 6) ጥቃቱን የሚመራው የወረዳው የመንግሥት መዋቅር መሆኑን 8) ኦርቶዶክስን ከአከባቢው ለማጽዳት በሚደረገው  ጭፍጨፋ አንድም የሙስሊም ድርጊቱን አላወገዙን 9) በዚህ ዘግናኝ ጭፍጨፋ 8  ቤተሰቦችዋን ያጣች አንዲት  ወጣት ሴት  ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ጫና  ተጋልጣለች   በሕመምም እየማቀቀች ትገኛለች የተጨፈጨፉት ኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር፦ 1) አቶ ማናዬ ተክለሐረጋይ ዕድሜ 80 2)ወ/ሮ የሺ ኀይሉ (ሚስት) ዕድሜ 70 3)  ሽመልስ ማናዬ ዕድሜ 35 4)  ለማ ማናዬ ዕድሜ 30 5)  ወ/ሮ ብዙነሽ ንጉሤ ዕድሜ 28 6) ወጣት ሒሩት ንጉሴ ዕድሜ 26 7)  ጌታሁን ሽመልስ ዕድሜ 13 8) ህጻን ዳኘ ሽመልስ ዕድሜ 8 በአከባቢያችሁ የተፈጸሙ ጭፍጨፋዎችን (የቆየም ቢሆን)በቪድዮ በፎቶ ወይም በድምዕ ካሉ ላኩልን https://t.me/EotcTaskForce

የኦርቶዶክሳውያን እጣፋንታ በ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ" ሥርዐተ መንግሥት
+2
የኦርቶዶክሳውያን እጣፋንታ በ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ" ሥርዐተ መንግሥት

ሥርዐቱ እንደ ቆሻሻ የሚያጸዳቸው ኦርቶዶክሳውያን በኮሪደር ልማት ስም፣ በጨረቃ ቤት ስም፣በወንዝ ዳር ልማት ስም ኦርቶዶክሳውያንን ማጽዳትና ማፈናቀል፣ሀገር አልባ ማድረግና ማደህየትን የእግዚአብሔር ፈ
+1
ሥርዐቱ እንደ ቆሻሻ የሚያጸዳቸው ኦርቶዶክሳውያን በኮሪደር ልማት ስም፣ በጨረቃ ቤት ስም፣በወንዝ ዳር ልማት ስም ኦርቶዶክሳውያንን ማጽዳትና ማፈናቀል፣ሀገር አልባ ማድረግና ማደህየትን የእግዚአብሔር ፈቃድ እንደሆነ እግዚአብሔር ለፕሮቴስታንት ነቢያቶች ተገልጦ የብልጽግና ባለሥልጣናት እንደሚያዝ ተደርጎ ነው የሚወሰደው።ለባለሥልጣናቱ ኦርቶዶክስን ማጽዳት ቆሻሻን ማጽዳት ነው። እየሆነ ያለው ይኽ ነው

Repost from Eotc Task Force
https://vt.tiktok.com/ZS9MFtr5Q8HdP-uPKZV/ መርሐ ግብሩ ሊጀምር ነው ገባ ገባ በሉ Sagantaan Jalqabuufi Hundi Keessan Seenaa

Repost from Eotc Task Force
የ2:00 ሰዓት መርሐ ግብራችን እንዳይረሳ
+2
የ2:00 ሰዓት መርሐ ግብራችን እንዳይረሳ

Repost from Eotc Task Force
ማስታወቂያ ዛሬ ሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር 2:00 ሰዓት ጀምሮ ውይይት አለን።የዛሬ ተጋባዥ እንግዶቻችን ዕንቁ የቤተ ክርስቲያናችን ልጆት፦ 1) መምህር ፋንታሁን ዋቄ እና 2) ዲያቆን ዮሴ
+4
ማስታወቂያ ዛሬ ሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር 2:00 ሰዓት ጀምሮ ውይይት አለን።የዛሬ ተጋባዥ እንግዶቻችን ዕንቁ የቤተ ክርስቲያናችን ልጆት፦ 1) መምህር ፋንታሁን ዋቄ እና 2) ዲያቆን ዮሴፍ ከተማ ሆርዶፋ ርዕስ፦ ማንነት ምንድን ነው? ኦርቶዶክስ ኦሮሞን ነጥሎ የመምታት ሴራ፣በኦርቶዶክስ ላይ የተባበሩ ኀይሎች Eenyummaan Maali? Shira Ortdoksii Oromoo Foo'anii Rukutuu,Humnoota Ortodoksii Ballessuuf Waliin Hiriiran https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
+1
ልብ በሉ፦ ይኽ የግፍ ግፍ የሚፈጸመው፦ 👉አልቃይዳ በሚንቀሳቀስባቸው በኢራቅ በረሃና ኮርብቶች አይደለም 👉ቦኮሃራም በሚንቀሳቀስባቸው በናይጄሪያ ተራሮችና ኮረብቶች አይደለም 👉 መንግሥት በማይደርስባቸው ISIS በሚንቀሳቀሱባቸው በሊቢየ በረሃ አይደለም 👉ISIS በተቆጣጠራቸው በፑንትላንድ ተራሮችና ኮረብቶች አይደለም 👉አልሸባብ  በሚንቀሳቀስባቸው በሶማሊያና በሶማሊንድ ኮረብቶች አይደለም ፦ እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሞ እስላሞች ነው።ሥርዐቱስ ኦርቶዶክሳውያን ማጽዳት የተቋቋመበት ዋና ዓላማው ነውና ዝም ቢል አያስገርምም  የእኛ ዝም ማለት ግን ያናድዳል። ወያኔ ወያኔ እያሉ እሬሳውን የጎተቱትም ሆነ በግድ ማዕተባቸውን በጥሰው እንዲሰልሙ የተደረጉ ኦርቶዶክሳውያን በነፍስ የሚጠብቃቸው፦ 👉 ቤተ ክህነት የሚባል መዋቅር አላቸው 👉ሲኖዶስ የሚባል የጳጳሳት ጉባኤ አላቸው 👉ፓትርያርክ አላቸው 👉የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አለ 👉የወረዳው ቤተ ክህነት አለ 👉የአጥቢያው አስተዳዳሪ አለ 👉ወንጌል የሚያስተምራቸው መምህር አላቸው 👉የንስሐ አባት አላቸው 👉 በጥምቀት የሚመስለው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ አለ ከእነዚህ ሁሉ ግን ለምን ብሎ የጠየቀ የተቆጣም የለም።እኛም ምዕመናን መከራን ተለማመድነው። አትግደሉን ማለትን እንደ ፖለቲካ ቆጠርነው። እስከመቼ በዚህ ድንዛዜያችን እንቀጥል ወገን? https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
Itoophiyaan biyya abbootiin keenya lafee isaanii caccabsanii, dhiiga isaanii dhangalaasanii, gatii guddaa kaffaluun nuuf turs
Itoophiyaan biyya abbootiin keenya lafee isaanii caccabsanii, dhiiga isaanii dhangalaasanii, gatii guddaa kaffaluun nuuf tursanidha; ni jaallannas, kanarratti falmiin hin jiru. Haata'u malee, biyyi Ortodoksii  of keessatti hin hammanne, Kiristaanota Ortodoksii akka lammiitti kan hin lakkoofne, fi dhumatii (ajjeechaa) Ortodoksii akka guddinaa fi jijjiiramatti kan lakkooftu yoo taate biyya keenya ta'uu hin dandeessu. Sirna kan nama hundaa fi nama hundaaf ta'e diriirsuun barbaachisaadha. Yoo nu kana jennu namni dubbichi siyaasa kan itti fakkaatu jira. Akka nuyi bilisummaadhan jiraannuuf mirga Waaqayyo nuuf kenne kabachiisuun sera uumamaatinis, Kitaaba Qulqulluu irrattis, akkasumas seera addunyaatinis eeyamamaadha.