en
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Open in Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
273
Subscribers
-124 hours
-57 days
-1530 days
Posts Archive
Repost from Eotc Task Force
አይደለም። አገር ለማጥፋት እየሰሩ ያሉት ተግባር ሲጋለጥ ስማችን ጠፋ ቢሉ የሚሰማቸው የለም። ይህ የህልውና ጉዳይ ነው። አፍጋኒስታን ትመሰክራለች። ሶሪያ ትመሰክራለች። ሳውዲ ትመሰክራለች። ግብፅ ትመሰክሰራለች። [ጌታቸው ሽፈራ] https://t.me/EotcTaskForce

Repost from Eotc Task Force
እንዳትደነግጡ‼ ማስደንገጥ ያስደነግጣል። ግን የተሸከምነው ጉዳይ ስለሆነ ከመደንገጥ መፍትሔው ይሻላል በሚል ነው! እነዚህ ሁለቱ በውሃብያ የፈረሰ አገር መሪዎች ናቸው። የመጨረሻው ደግሞ የውሃብያ ምንጭ የሆነው አገር መሪ ነው። ሶስቱም ውሃብያ የሚባልን ጭራቅ አስተሳሰብ " ይቀርብን" ብለው ወስነዋል። በአሸባሪነቱና አክራሪነቱ የሚታወቀው ታሊባን አሁን የአፍጋኒስታን አስተዳዳሪ ነው። ይህ ቡድን አሁንም በርካታ የአክራሪነት አስተሳሰቦች ቢኖሩትም ውሃብያ የሚባለው አጥፊ አስተሳሰብ አፍጋኒስታን ላይ ያደረሰውን መከራ ያውቀዋል። ራሱ የውሃብያ ቡድን የነበረ ነው።  አሁን ግን "እስካሁን የከሰርነው ይበቃል" ብሎ በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የውሃብያ ቡድን እየታተመ የሚሰራጨውን ከ150 አመት በፊት  የነበረው አል ዋሃብ የሚባል  ሰው የፃፈውን የውሃብያ መፅሐፍ አፍጋኒስታን ውስጥ ለቃቅመው አቃጥሏል። መፅሐፉ በዚህ ወቅት አፍጋኒስታን ውስጥ ታግዷል። ይዞ መገኘት ወንጀል ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በየመስጊዱ የሚሰራጨው ይህ መፅሐፍ  አፍጋኒስታን ውስጥ የታገደ መፅሐፍ ነው። ልዩነት ተመልከቱ። የተሸከምነውን አደጋ አስቡት! ሁለተኛው የሶሪያ መሪ ነው። የአልቃይዳ አመራር የነበረ ነው። ይህ ሰውና አዲሱ አስተዳደሩ  ታዲያ ውሃብያ የሚባለው እንደማያወጣ ተገንዝቦ ከአሁን በኋላ አንከተለውም ብሏል። አሁን ሶሪያ ውስጥ ይህን አስተሳሰብ የሚያዳክም ስራ በመስራት ላይ ነው። ይህ ሰው ለአመታት የአሸባሪ አመራር ሆኖ ሲሰራ የውሃብያን ጥፋት ያውቀዋል። አሁን ኃላፊነት ሲይዝ ደግሞ አውዳሚ ነው ብሎ በግልፅ መጥቷል። የአልቃይዳ መሪ የነበረው የሶሪያ መሪ "ከውድቀታችን መማር ካለብን ውሃብያ የሚባል አስተሳሰብን መተው አለብን" ሲል ኢትዮጵያ ውስጥ በአገዛዝ ድጋፍ ውሃብያ ነባሩን ሙስሊም እያሳደደ እየተስፋፋ ነው። ልዩነት ተመልከቱ! እየገባንበት ያለውን አደጋ ተመልከቱ! ሶስተኛው የሳውዲ መሪ ነው።  ለአመታት ውሃብያን ያስፋፋችው ሳውዲ ነች። የአገሯ መሪ የመሰረተው አስተሳሰብ  ነው። እስካሁን ሳውዲ በሌሎች አገራት የተከለቻቸውን ቡድኖች እንደ መሳሪያ ብትጠቀምም በአገሯ ግን ውሃብያ አያዋጣኝም ብላ ውሳኔ ላይ ደርሳለች። በሌሎች አገራት ላይ የፈጠሩት ግጭት አንድ ቀን ወደራሳቸው እንደሚመጣ ገብቷቸዋል።   ኢትዮጵያን ጨምሮ ያልከሰከሷቸው ቡድኖች ግን አክራሪነትን እያስፋፉ ነው። ሳውዲ የራሷ ታሪክ አካል የሆነውን "ጉድ ሳያደርገኝ ፈጥኜ ልተወው" ስትል ኢትዮጵያ ውስጥ በአገዛዝ ድጋፍ በፍጥነት እየተስፋፋ፣ ነባሩን ሙስሊም እያጠፋ፣ አሁን የምክክር ኮምሽን ዋና አካል ሆኗል። ቀጣዩ ዘመን ምን ይዞ እየመጣ እንደሆነ አስቡት! ከሳውዲ በተጨማሪ አረብ ኢሜሬትስ በይፋ ውሃብያን እዋጋለሁ ብላ ወስናለች። በአገሯ የሚሞከር አይደለም። የሙስሊም ወንድማማቾች የተመሰረተባት ግብፅ መስጊዶች ይህን የውሃብያ አመለካከት እንዳያስተምሩ እየተቆጣጠረች ነው። ሙስሊም ወንድማማቾች ከፈጠረው አንፃር የመስጊዶች እንቅስቃሴን በጥብቅ ለመንግስት ሪፖርት የሚያደርጉ አካላት አሉ። በርካታ የአረብና ሌሎች አገራት ውሃብያ በሙስሊሙ መካከል መከፋፈል የሚፈጥር፣ በአጠቃላይ አገር ላይ ውድመትና ግጭት ምንጭ፣ እንደ ቀጠና የሚያናጋ በመሆኑ በተለያየ ደረጃ እገዳ እያደረጉ ይገኛሉ። አስተሳሰቡን ወደ ሌሎች አገራት ያራቡ የነበሩት ቀንሰዋል። በአገራቸው እንቅስቃሴውን ከመወሰን ጀምሮ በይፋ መፅሐፉን ሰብስበው ያቃጠሉ አሉበት። አሁን በዓለም ደረጃ እንደ አዲስ እያስፋፋች ያለችው ቱርክ ነች። እሷሞ በአስተሳሰቡ አምናበት አይደለም። ይልቁንም መንጋ መንጃ አድርጋ በየቀጠናው በመቀስቀስ የራሷን ጫና የምታሳድርበት የፖለቲካ መሳሪያዋ ነው። ፈርሰው እንደገና እያገገሙ ያሉት እነ አፍጋኒስታን ይህ አስተሳሰብ አፋጅቶናል ብለው መፅሐፉን ሲያቃጥሉ ኢትዮጵያ ውስጥ የውሃብያ ኡስታዞች ከቁርኣን ይልቅ የሚሰብኩት ይህን የውሃብን መፅሐፍ ነው! የአልቃይዳ ክንፍ የነበረው የአሁኑ የሶሪያ አስተዳደር ውሃብያ አስተሳሰብ አይደገምም ብሎ ከጥፋቴ እማራለሁ ሲል ኢትዮጵያ ውስጥ በየመስጊዱ የሚሰጠው ትምህርት ይህ በድሮ አልቃይዳዎች የተጠላ አስተምሮት ነው። 150 አመታት ያህል ዋና አስተምሯችን ነው ብለው ይዘው የኖሩት፣ ለአገራት አስፋፍተው ለድሮዎቹ ታሊባንና አልቃይዳም የአስተሳሰብ ምንጭ ያደረጉት ሳውዲዎች በውጭ አገር የዘሩትን ባይሰበስቡም ወደ አገራቸው ግን "ይበቃናል። ሞኞች አይደለንም።" ብለው እንደሶሪያና አፍጋኒስታን ከመፍረሳቸው በፊት መግባባት ላይ ደርሰው በርካታ ማስተካከያ እያደረጉ ነው። ሙስሊም ወንድማማቾች  በዚህ የውሃብያ ርዕዮት ወደ አሸባሪነት ሲቀየር በአይናቸው ያዩት ግብፆች "በፍፁም አንፈቅድም" ብለዋል። በዚህ ሁሉ አደባባይ እየያዘ፣ በምክክር ኮምሽን ስም ይህን አገራትን ያፈረሰ፣ የፈረሱት ሲያገግሙ "እንዳናየው" የሚሉት ውሃብያ ኢትዮጵያ ውስጥ ያብብ እየተባለ ነው። ሌሎች አገራት ፈርሰው ሲያገግሙ ዋና ተጠያቂ ያደረጉት ጭራቅ የውሃብያ አስተሳሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ "ስለ የኢትዮጵያ የወደፊት ዕጣ እንወስናለን" ተብሎ አዳራሽ ውስጥ ነው። በየሚዲያው ስለ ቀጣይ የኢትዮጵያ ዕጣ ያወራል። የበርካታ አገራትን ዕጣ ቀርጥፎ የበላ አስተሳሰብ ነውኮ። ይህን የሚመሰክሩት የድሮ ታሊባኖች፣ የድሮ አልቃይዳዎች ናቸው። ይህን አጥፊነቱን የምትመሰክረው ይህን ጭራቅ አስተሳሰቡን የመሰረተችና የታወቀችበት አገር ነች። እኔ አይደለሁም። የታሊባኗ አፍጋኒስታን ውሃብያ አጥፊ ነው እያለች። መስራቿ ሳውዲ አጥፊ ነው እያለች። አልቃይዳ የነበሩት መሳሪያ ይዘን፣ ፈንጅ አፈንድተን ጭምር አይተነዋልና እንደሱ አጥፊ የለም እያሉ ኢትዮጵያ ውስጥ አገዛዝ እየደገፈው፣ በምክክር ስም እናዳምጥሃለን እየተባለ ነው።  የብዙ ጊዜ የቢላደን ምክትል ቢላደን ሲሞት አልቃይዳው መሪ ሆኖ ብዙ ውድመት ያደረሰው አይማን አልዛዋሪ አገር ግብፅ  "ውሃብያ አጥፊ ነው" ስትል ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያየ ሰበብ አደባባይ ላይ እየዋለ፣ ከነባሩ ሙስሊም መስጊድ እየቀማ፣ ከአገዛዙ ጋር እየዋለና እየተደጋገፈ አገር ሊያጠፋ ተቃርቧል። እንዳትደነግጡ አልኳችሁ እንጅ ጉዳዩ አስደንጋጭ ነው። ስለ ውሃብያ ስንፅፍ ሙስሊሙ ላይ የሚመስላቸው ምስኪን ወገኖች አሉ። እየፃፍን ያለነው 90 እና ከዛ በላይ ፐርሰንት ህዝባቸው ሙስሊም የሆኑ አገራት ጭምር "ይህ ጭራቅ አስተሳሰብ ይቅርብን" የሚሉትን የእነ አህመዲን ጀበል (አልባግዳዲ) አስተሳሰብ ነው። የአሁኑ ታሊባን የድሮው መሪውን አልባግዳዲን አስተሳሰብ አያዋጣኝም ብሏል። የአልባግዳዲ ልጆች፣ የአልባግዳዲ አስተሳሰብ ይቅርብን ሲሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት አልባግዳዲዎች  ግን ከቱርክና በአገራቸው ውሃብያን አጥፊ ነው ያሉ አገራትን ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውን አገዛዝ ድጋፍ ተጠቅመው  ያን ጭራቅ የሆነ አስተሳሰብ እያስፋፉ ነው። የድብቅ ስልጠናቸውን የምናጋልጠው፣ አካሄዳቸውን የምንቃወመው ይህ ጭራቅ አስተሳሰብ ለአገርም ለህዝብም አደገኛ ስለሆነ ነው። በነገራችን ላይ እነ አህመዲን ጀበል (የኢትዮጵያው አልባግዳዲ) ተዘመተብን እያሉ በየቀኑ እያለቀሱ ነው። እውነታው ግን ተዘምቶባቸው አይደለም። የዘመተባቸው የለም። አካሄዳቸው ነው የተነቃባቸው። የድብቅ ስልጠና፣ የድብቅ አካሄዳቸው ነው የተጋለጠው። ሊተክሉ እየሰሩ ያለው አፍጋኒስታን ላይ የታገደ አገር አፍራሽ አስተሳሰባቸው ነው የተጋለጠው። ይህን አረመኔ ኃይል ማጋለጥ አገርና ህዝብን የመታደግ ተግባር እንጅ የሆኑ አካላትን ስም የማጥፋት ዘመቻ

Repost from Eotc Task Force
በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአመካ ወረዳ የበታራ ቅዱስ ኢስጢፋኖስ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ

Repost from Eotc Task Force
+5
አሳዛኝ ዜና‼️ ትናንት ሐምሌ 15/2018ዓ.ም በውድቅት ሌሊት በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በ በታራ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሟል ።ሥርዐቱ ሀገራዊ ምክክር የሚል የማደንዘዣ አጀንዳ እያቀረበ በየ ቦታው ኦርቶዶክሳውያንን መጨፈጨፉን  ሥራየ ብሎ ተያይዞታል።ጳጳሳቱም አብዛኞቹ ኦርቶዶክስ ስላልሆኑ ሞታችን አይገዳቸውም።

ስለዚህ ጉዳይ ጥቂት ልናገር 1) በዓሉ የሚከበረው ሐምሌ 18 ዋዜማ ጀምሮ ነው ዛሬ ደግሞ ሐምሌ 16 ነው ሦስት ቀን ሙሉ እዚያ ሄደው ምን ሊሠሩ ነው? ወንጌል ሊያስተምሩ ነው እንዳይባል እነዚህ በፖ
ስለዚህ ጉዳይ ጥቂት ልናገር 1) በዓሉ የሚከበረው ሐምሌ 18 ዋዜማ ጀምሮ ነው  ዛሬ ደግሞ ሐምሌ 16 ነው   ሦስት ቀን ሙሉ እዚያ ሄደው ምን ሊሠሩ ነው? ወንጌል ሊያስተምሩ ነው እንዳይባል እነዚህ በፖለቲካና በዘር ኮታ የጳጰሱ ስለሆኑ የአንድ የሰንበት ተማሪ ያክል እንኳ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት አያውቁ ካድሬዊ ንግግር ማድረግ ካልሆነ በቀር። 2) እነዚህ ሰዎች ለበሸናና(ለመዝናናት) እንጂ ለሐዋርያዊ ጉዞ አይደለም ወደዚያ የሄዱት፥ሐዋርያዊነትን የካደ ሐዋርያዊ ጉዞ ሊያደርግ አይችልምና። 3)ሦስት ቀን  እዚያ ሲያሳልፉ አዳራቸውም መመገቢያቸውም  ሆቴል ነው በዚህ ላይ የሦስት ቀን አበል ነው የሚቀበሉት ።ይኽ ገንዘብ ደግሞ ከቤተ ክርስቲያን ካዝና ነው ሚወጣው።ቤተ ክርስቲያንቱን ማቆርቆዝ ይሉሃል ይኽ ነው የእውነት በዚህ ዘመን እንደ ጳጳስ ተመችቶት የሚኖር የለም።አላሙዲን ራሱ የእነርሱን ግማሽ ኑሮ አይኖረውም።

Repost from Eotc Task Force
ኢትዮጵያ እንደ ሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያ ውስጥ ማንበር የሚፈለገው እንደዚህ ዓይነት ህግ ነው።የሸሪዓ ህግ።ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ከምዕራባውያኑ ድጋፍ ለማግኘት ፕሮቴስታንት ፕሮቴስታንት ያጫው
ኢትዮጵያ እንደ ሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያ ውስጥ ማንበር የሚፈለገው እንደዚህ ዓይነት ህግ ነው።የሸሪዓ ህግ።ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ከምዕራባውያኑ ድጋፍ ለማግኘት ፕሮቴስታንት ፕሮቴስታንት ያጫውታቸዋል እንጂ የአብዱልወሀብ (የወሀቢዝም)አስተሳሰብ አራማጅ ናቸው።ዋና ዓላማቸው ኢትዮጵያን የእስላም ሀገር ማድረግ ነው።ለዚህ ደግሞ ቅድሚያ ኢስላማዊት ኦሮሚያን መፍጠር ነው።ሰሜኑን ክፍል የሚያደቁትም ከሙስሊም ሀገራት በተሰጣቸው የጦር መሳሪያ ነው።ለምሳሌ የትግራይ ገዳማትን ሲያወድሙ የነበሩ ድሮኖች ከእነ ተኳሾቹ ከቱርክ የመጡ ናቸው።አሁንም በአማራ ክልል ህግ ማስከበር በሚል ሽፋን እየተደረገ ባለው ጦርነት ድጋፍ የሚሰጡት ቱርክ፣ኤምሬትስና ሳዑዲ ዓረቢያ ናቸው።ለእነዚህ ሀገራት አማራና ትግራይን በጦርነት ማድቀቅ ማለት ነባር ክርስትናን(ኦርቶዶክሳዊነትን) ከስሩ መንቀል በመጨረሻም ሰውን በቁሙ የሚያርድና የሚሰቅል የሽሪዓን ህግ በሀገሪቱ ላይ መትከል ነው።

ተልእኮው ከሰው ዘር አልፎ ግዑዛኑንም የማጥፋት ነው!! ተቋማዊ የጥፋት አካሄድ እንደሆነ የሚያሳየው አጥፊ፣ታዛቢ፣ቀራጭ የአንድ ተቋም ሰራዊት አባል መሆናቸው ነው
+6
ተልእኮው ከሰው ዘር አልፎ ግዑዛኑንም የማጥፋት ነው!! ተቋማዊ የጥፋት አካሄድ እንደሆነ የሚያሳየው አጥፊ፣ታዛቢ፣ቀራጭ የአንድ ተቋም ሰራዊት አባል መሆናቸው ነው

Repost from Eotc Task Force
አሳዛኝ ዜና‼️ በዛሬው ዕለት ማለትም 15/11/2018ዓ.ም በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በተ
+3
አሳዛኝ ዜና‼️ በዛሬው ዕለት  ማለትም 15/11/2018ዓ.ም በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በተፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።በጥቃቱም ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ ተወስደዋል

ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ ነው የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ምድር ጉና ወረዳ በቀን 08/11/2018 ዓ.ም አቶ ዘየደ ሙልጌታ የተባሉ የ70 ዓመት አዛውንት በበልግ አጨዳ ላይ እንዳሉ
+2
ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ ነው የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ምድር  ጉና ወረዳ  በቀን 08/11/2018  ዓ.ም  አቶ ዘየደ ሙልጌታ የተባሉ  የ70 ዓመት አዛውንት በበልግ አጨዳ ላይ እንዳሉ በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ በሚደረግላቸው በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተግድለዋል ከብቶቻቸው በሙሉ ተወስደውባቸዋል።

Repost from Eotc Task Force
በእንግድነት የተቀበልናቸው ሰዎች እንግድነታቸውን ረስተው እኛን እንግዶች ያደርጉን ዘንድ ምን ያክል ርቀት እንደ ተጓዙ ተመልከቱ።ያቀዱትን በተግባር እየፈጸሙብን ነው።
+6
በእንግድነት የተቀበልናቸው ሰዎች እንግድነታቸውን ረስተው እኛን እንግዶች ያደርጉን ዘንድ ምን ያክል ርቀት እንደ ተጓዙ ተመልከቱ።ያቀዱትን በተግባር እየፈጸሙብን ነው።

Repost from Eotc Task Force
ከ "አማራ ሲኖዶስ" ምሥረታ ጀርባ ያሉ ኀይሎች እነ ማን ናቸው? በዝርዝር የምናየው ይሆናል
ከ "አማራ ሲኖዶስ" ምሥረታ ጀርባ ያሉ ኀይሎች እነ ማን ናቸው? በዝርዝር የምናየው ይሆናል

Repost from Eotc Task Force
በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተጠናክሮ የቀጠለው ኦርቶዶክሳውያን  ጭፍጨፋ ሐምሌ 6/11/2018 ምሽት 2:00 ለይ በአሰኮ ወረዳ ሐሮ ቀበሌ ልዩ ስሙ  ላፍቶታ የሚባል ቦታ ሁለት ኦርቶዶክሳውያን አንድ ወንድና አንዲት ሴት    በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ በሚደረግላቸውና ከአልሸባብ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ባላቸው በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ።የሟቾቹ ስም ሻምበል አየሌው እና ታምራት ሽፈራ ይባላል።ሻምበል አያሌው ዕድሜ 36 ገና ልጅ ያልወለደ ወ/ሮ ታምራት ሽፈራ የሦስት ልጆች እናት ናት። ይኽ ጭፍጨፋ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ሲፈፀም የወረዳው አመራሮች  ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደረጉም።በወረዳው ከተማ በርካታማ የክልሉ እና የፌዴራል ወታደሮች አሉ ላፍቶታ የሚባለው ቦታ  ከወረዳው ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ነው በኦርቶዶክሳውያን ለይ ከባድ የቡድን መሳሪያ እንደ ዝናብ  ሲዘንብ የወረዳው ዋና ከተማ ለይ አንድ በአንድ ይሰማ ነበር ነገር ግን ጭፌጨፋውን እነርሱ ስለሚመሩት  ዝምታን ነው የመረጡት። በተመሳሳይ በሌሎች በቀበሌዎች ላይ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከፍተኛ የተኩስ እሩምታ ተከፍቶባቸው ቤታቸውን ጥለው ወጥተው ዝናብ ዶፍ እየወረደባቸው ብርዱ እየተፈራረቀባቸው በጫካ ውስጥ ነው ያደሩት ይኽ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ ወረዳ ሐምሌ 01/2018ዓ.ም 4 ኦርቶዶክሳውያን የተገደለዋል በሐምሌ  04/2018ዓ.ም  ሰምቦ ቀበሌ  ልዩ ስሙ ዳኛም የለው በሚባል ቦታ አቶ ተፈራ ካሳዬ የተባሉ የ87 ዓመት አዛውንት በእነዚሁ አክራሪ ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል በወረዳው አስተዳዳሪ በአቶ ገቢ ገልቹ ትእዛዝ ስጪነት ባለሥልጣናቱና የጸጥታ  አካላት ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣ በውድቅት ሌሊት የኦርቶዶክሳውያንን ቤት እያንኳኩ ስልክ ይፈትሻሉ "የሚገደሉትን ሰዎች መረጃ ብታወጡ  በፋኖነት ፈርጀናችሁ  ያለምንም ቅድመሁኔታ እንረሽናችኋለን "እያሉ እያስፈራሩና እየዛቱ ይገኛሉ መረጃ ያወጣሉ ብለው የተጠራጠሯቸው ብዙ ወጥቶች እየተለቀሙ ወደ እስር ቤት እየተወረሩ ነው። በአርሲ ምድር የ ኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በየቀኑ መስማት  መደበኛ እና የተለመደ ነገር ሆኗል https://telegram.me/EotcTaskForce

እነዚህን የላኩላችሁን ሁሉ አንድ ላይ ስንገጣጥማቸው አንድ ኢሜጅ ይሰጡናል እርሱም ምንድነው? ካላችሁ ኢትዮጵያን የማስለም ሥራው ተገባዶ የመጨረሻ ደረጃ ላይ መድረሱን