1 063
订阅者
无数据24 小时
-77 天
+230 天
帖子存档
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የአሰልጣኝ ልማትና ተቋማት ጥራት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ ለገሰ በስሩ ከሚገኙ የቡድን መሪዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የትኩረት አቅጣጫዎች
✍️ የተቋማዊ አቅምና ብቃት ማሳደግ
✍️ የስልጠና አግባብነትና ጥራትን ማሻሻል
✍️ የስልጠና ፍትሀዊነትና ተደራሽነትን ማሳደግ
✍️ ቴክኖሎጂን በማስፋፋት የስልጠናውን ጥራት ማስጠበቅ
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፥ እንኳን ለ1500ኛው የነቢዩ መሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል 'መውሊድ' በሰላም አደረሳችሁ። #መልካምበዓል!
በአገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ ያለው የአሰልጣኞች አቅም ግንባታ ስልጠና ምልከታ ተካሄደ፡፡
ከነሃሴ 15/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተሰጠ የሚገኘው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በተግባር ላይ የተመሰረተው በተለያዩ ማዕከላት ውስጥ በተዘጋጁ ወርክሾፖች በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
ስልጠናው የሚገኝበት ሁኔታ የኢፌድሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር፣ የድሬዳዋ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸውና የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ አመራሮች በጉብኘቱ ወቅት ተገኝተዋል፡፡
©️TVT Institute
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የሰልጣኝ ልማትና ተቋማት አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀማል አደን በስሩ ከሚገኙ የቡድን መሪዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የትኩረት አቅጣጫዎች
✍️ የዘርፉ የሪፎርም ተግባራት (የክህሎት መር ሥልጠና)
✍️ የሙያ ደረጃና ሥርዓት ስልጠና
✍️ የሰልጣኝ ልማትና ተቋማት አቅም ግንባታ
✍️ የተቋማት አቅም ግንባታና ማስፋፋት
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዞች ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ ሃ/ማርያም በስሩ ከሚገኙ የቡድን መሪዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የሥራ ዕድል ፈጠራና የአንድ ማዕከል ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰኢድ አሊ በስሩ ከሚገኙ የቡድን መሪዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መሐመድ ኢብራሂም በስሩ ከሚገኙ የቡድን መሪዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ እሳቤዎቻችን ዘረመል
✍️ አዲስ ትርክት (WIN WIN)
✍️ ምርታማነት ማዕከል ያደረገ ግኑኝነት
✍️ አዲስ የኢንዱስትሪ ባህል መገንባት
✍️ የአሰሪዎችና ሰራተኛ ምክክር መድረክ
✍️ የሶስትዮሽ ምክክር መድረክ ማሳደግ
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
Repost from Ethio-Italy Polytechnic College (Dire Dawa)
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2018 በጀት አመት የተቋሙ መሪ እቅድ ለኮሌጁ ፑል አመራር አባላት አስተዋወቀ::
ኮሌጁ የ2018 በጀት አመት እቅዱን ከዘርፉ አዳዲስ እሳቤዎች ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ለማስቻል በትኩረት ሲዘጋጅ የቆየው መሪ እቅድ ተጠናቆ በኮሌጁ ለሚገኙ ስራ ሂደቶችና ስራ ክፍሎች ቀርቦ እቅዱን ማስተዋወቅ ተችሏል::
የእቅድ ትውውቅ መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የኮሌጁ ዲን አቶ ታደለ አሰፋ ባስተላለፉት መልዕክት ይህ የተዘጋጀው የኮሌጁ የ2018 በጀት አመት መሪ እቅድ እዳለፉት ጊዜያት የውጤት አመላቾች ላይ ያተኮረ ሳይሆን ዋናው ውጤት ላይ ያተኮረና ተጠያቂነትም ያለበት እንደሆነ የገለፁ ሲሆን አክለውም እንደ ተቋም በተቻለ መጠን ከመንግስት የተሰጠንን ተልእኮ ሊያስፈፅም የሚያስችል እቅድ ማዘጋጀት ላይ ትኩረት ሰጥተን ሰርተናልም ብለዋል::
የኮሌጁ የ2018 በጀት አመት እቅዱን ለመድረኩ ተሳታፊዎች ያቀረቡት የኮሌጁ የእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ስራ ክፍል ሀላፊ አቶ አለማየሁ ብርሃኑ ሲሆኑ ከአዲሱ የዘርፉ እሳቤ አንፃርና የተቋሙ ነባራዊ ሁኔታን መንሻ በማድረግ በእቅዱ የተካተቱ ተግባርና ሀላፊነቶችን በዝርዝር ገለፃ በማድረግ አስተዋውቀዋል::
በተጨማሪም ለኮሌጁ ዋና ስራ ሂደቶችና ደጋፊ ስራ ሂደቶች ካስኬድ ተደርጎ የሚወርደው እቅድ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን የመድረኩ ተሳታፊዎችም አጠቃላይ በቀረበው እቅድ ላይ ውይይት በማድረግ ሊሻሻሉ ይገባቸዋል ያሏቸውን ነጥቦች ለእቅዱ አዘጋጆች ምክረ ሀሳቦችን መስጠትም ችለዋል::
መድረኩ በቀጣይ ቀናትም የሚቀጥል ሲሆን በኮሌጁ የሚገኙ የስራ ሂደቶችና ክፍሎች ከዋናው የኮሌጁ እቅድ ላይ የራሳቸውን እቅድ ካስኬድ በማዘጋጀት የእቅድ ስምምነት የሚፈራረሙ መሆኑም ተገልፇል::
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
ነሀሴ 27.2017ዓ.ም
ድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ማዕከል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አሚን አብዱላሂ በስሩ ከሚገኙ የቡድን መሪዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
