ch
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

前往频道在 Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

显示更多
3 316
订阅者
+724 小时
+267
+11030
帖子存档
የመካነ ኢየሱስ ፕሬዚደንት ባቀረቡት የመክፈቻ ንግግር ላይ ሰፊ ውይይት ተደረገ * * * * በ19ኛው የካውንስሉ ስብሰባ ላይ የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳን ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ 39 ነጥቦችን የያዘ እና ዝርዝር ጉዳዮችን ያካተተ ሰፊ የመክፈቻ ንግግር ለካውንስሉ ካቀረቡ በኋላ ጉቢያተኞች መክረውበት ውሳኔ በሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ ካነሷቸው አበይት ጉዳዮች መሃከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ኢኩሜኒካል ግንኙነቶች፣ የመካነ ኢየሱስ የቴሌቪዥን አገልግሎት፣ የወንጌል ተልዕኮና ቲኦሎጂ ጉዳዮች፣ ወቅታዊና ሃገራዊ ጉዳዮች፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ 70ኛ አመት ክብረ በዓል፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ የጡረታ ቦርድ ይገኙበታል። - - - - - - Detail discussions were held based on the EECMY president keynote speech * * * * At the 19th meeting of the council, the president of the church, Reverend Dr. Yonas Yigzu conveyed keynote speech containing 39 points and detailed issues to the council. Following that, the assembly advised and passed decisions over presented agendas. Among major issues raised by the president, the church ecumenical relation, Mekane Yesus Television service, mission & theology of the church, the church’s 70 year anniversary, and pension board of the church are few topics among many.

የመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ ከሪዲመር ሉተራዊት ቸርች ጋር በመተባበር ያስገነባው እና 102 ተማሪዎችን ማስተናገድ የሚች ለው ዘመናዊ ዶርሚታሪ የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች እና የ19ኛው ካውንስል ተሰብሳቢዎች በተገኙበት አስመርቋል። - - - - - - Mekane Yesus Seminary inaugurated modern student dormitory build in partnership with Redeemer Lutheran Church. The dormitory, build to contain 102 seminarians was inaugurated in the presence of church leaders and 19th council participants.

ተጋባዣ እንግዶች እና የቤተ ክርስቲያኒቱ አጋር ተቋማት በ19ኛው የቤተክርስቲያኒቱ ካውንስል ላይ ሰላምታቸውን አቅርበዋል * * * * የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልን እና የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያንን በመወከል ዶ/ር ጣሰው ገብሬ ባስተላለፉት መልዕክት ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዘመን በወንጌል ማዳረስ ላይ ትኩረት ማድረግ እንዳለባት እና የወንጌል አማኞች ካውንስል አንዱ የአምስት አመት እቅድ አባል ቤተ ክርስቲያናት ምዕመናቸውን በእጥፍ እንዲያሳድጉ መርዳት እንደሆነ ፕሬዚዳንቱ አያይዘው ጠቅሰዋል። በተመሳሳይ የመላው አፍሪካ አብያተ ክርስቲያናት ኮንፍረንስ ጠቅላይ ፀሐፊ ቄስ ዶ/ር ፊዶን ሞንቤኪ፣ የኖርዌይ ሚስዮን ማህበረሰብ፣ የዴንማርክ ሉተራን ሚሽን፣ የፊላንድ ኢቫንጄሊካል ሚሽን እና ሌሎች ተጋባዣ እንግዶችና አጋር ድርጅቶች የሰላምታ ሰጥተዋል። - - - - - - Invited guests and partner organizations passed greetings on the 19th council of EECMY * * * * In a message delivered by Dr. Taswe Gebre on behalf of the Ethiopian Gospel Believers Council of Churches (EGBCC), and Kale Hiwot Church, the president advised today’s church to focus on mission. Among the plan of EGBCC, one is to helping member churches to double their members in the following five years, said the president. At the same time, the General Secretary of the All Africa Conference of Churches (AACC), Reverend Dr. Phidon Monbeki, Norwegian Mission Society, Danish Lutheran Mission, Finnish Evangelical Lutheran Mission and other invited guests and partner organizations gave greetings.

በማለዳው የካውንስሉ የመክፈቻ የአምልኮ ጊዜ ተሰብሳቢዎች የጌታን እራት ተካፍለዋል እንዲሁም ከቤተ ክርስቲያኒቱ የተለያዩ ሲኖዶሶች ለቀረቡ የፀሎት ጥያቄዎች የጋራ ፀሎት እና ምልጃ ተደርጓል። የጸሎት ጥያቄዎቹም በያከባቢው ስላለ የሰላም እጦትና አለመረጋጋት ፣ የእርስ በእርስ ግጭት፣ በቤተ ክርስቲያንና በምዕመናን ላይ እየደረሰ ስላለ ስደት እና ህዝብን እያስጨነቀ ስላለው ከፍተኛ የኑሮ ውድነትን የተመለከተ ነበር። - - - - - - Kadhata ittiin baniinsa Kaawonsilichaaf godhame ganamaa irratti hirmaattotni Kaawonsilii hundi Waaqeffannaa fi irbaata Gooftaa waliin fudhataniiruu. Akkasumas Mata duree kadhataa Sinoodosoota garaa garaa irraa dhiyaate irratti waliin kadhatameera. Mata dureewwan kadhataa garaa garaa kun dhimma dhabamiinsa nageenyaa fi tasgabbii dhabuu biyyaa irratti kan xiyyeeffatan, walitti bu'iinsaa fi dhiibbaa Waldaa Kiristiyaanaa irra ga'aa jiru kan xiyyeffatanii fi akkasumsas qaala'iinsa jireenyaa yeroo ammaa ta'aa jiru irratti kadhatameera. - - - - - - On the council's, morning opening devotion time, participants have communed together at the Lords Table and strong prayers were done based on the prayer questions raised from Synods of the Church. The prayer questions were about, lack of peace and stability, conflict, persecutions of member and the church in different places, and the higher inflation and cost of living.

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 19ኛ የካውንስል ስብሰባ ዛሬ ማለዳ በመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ አዳራሽ በአምልኮ እና በፀሎት ተጀምሯል። ስብሰባውም ለቀጣይ 4 ቀናት የሚቀጥል ሲሆን በተለያዩ ወቅታዊ በሆኑ የቤተክርስቲያኒቱና ሀገር አቀፍ ጉዳዮች ላይ እደሚመክር እና ውሳኔዎችንም እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። - - - - - - Kaawonsiliin Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus inni 19ffaan har'a Galma Seminaarii Makaana Yesuusitti Kadhataan jalqabeera. Kaawonsilichi guyyoota Arfan itti aananiif kan itti fuufu yammuu ta'u; dhimmoota yeroo Waldattii fi biyya ilaallatan garaa garaa irratti mariyachuudhaan murtoo dabarsa jedhamee eegama. - - - - - - The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus 19th council opened today with prayer and worship at MYS Hall. The meeting will continue for the following four days, and the assembly is expected to pass decisions and consult on the current national and church issues.