ch
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

关闭频道
1 147
订阅者
无数据24 小时
-27
-1930
帖子存档
https://youtu.be/nm0zYFULICY የተፈሪ መኮንን ኮሌጅን የ ዩትዩብ ቻናል ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ

Repost from TMPC 1917
photo content

Repost from TMPC 1917
photo content

photo content

photo content

እንኳን ለመቶኛ አመት አደረሰን ተወዳጁ ሬዲዮ ጣቢያ ሸገር ኤፍኤም 102,1 በአላችንን በማስመልከት ዛሬ 18/8/2017  ከቀኑ ስምንት ሰአት ጀምሮ በምርጡና ተወደጁ ጋዜጠኛ ተፈሪ አለሙ ልዩ ዝግጅት ይቀርባል እንከታተለው ቢቻል በቲኤምኤስ አየር ላይ ግቢው ውስጥ ቢለቀቅ አንዱ የበአሉ ድምቀት ይሆንልናል መልካም በአል

Recording_94.m4a7.48 MB

photo content
+7

ለወጣቶች የህይወት ክህሎት እና የስራ ፍለጋ ስልጠና እየተሰጠ ነዉ። ሚያዝያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ መንግስት እና የአለም ባንክ ከጉለሌ ክ/ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ለስራ አጥ  ወጣቶች ወደ ስራ የሚያስገባ የ12 ቀን የህይወት ክህሎት ፣ ስራ ፍለጋ እና የዲጅታል ክህሎት ስልጠና በተፈሪ መኮነን ፖ/ቴ/ኮሌጅ እየተሰጠ ይገኛል። የፕሮግራሙ አላማ እንደ ሀገር የሰፋዉን የወጣቶች ስራ አጥነት መቀነስ እንዲሁም የመንግስት እና የግል ሴክተሩን ማስተሳሰር እንደሆነ ለክፍላችን የገለጹት የጉለሌ ክ/ከተማ የብቃት ወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ስፔሻሊስት አቶ ፍቅረስላሴ ንጉሴ  እንዳሉት ይህ ስልጠና የአሰልጣኝነት ስልጠና በወሰዱ ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች የሚሰጥ ሲሆን ሰልጣኞቹ በመረጡት የስልጠና ዘርፍ ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር በስራ አውደርዕይ (job fair)እንዲገናኙ በማድረግ ፣ የስራ ላይ ልምምድ እና ስልጠና በመስጠት ወደ ስራ የሚሰማሩበት ፕሮግራም መሆኑን ተናግረዉ አያይዘዉም እንደ ሀገርም እንደ ክ/ከተማማ ይህ ፕሮግራም ለ3ኛ ጊዜ የተዘጋጀ መሆኑን አዉስተዉ ከዚህ በፊት በተሰጡት 2 ዙሮች መቶ በመቶ ዉጤታማ መሆናቸዉን ገልጸዋል ። ዛሬ አራተኛ ቀኑን ባስቆጠረዉ መርሃግብር እድሜያቸዉ ከ18 እስከ 25 አመት የሆናቸዉ ከጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 07፣ወረዳ 08 እና ወረዳ 09 የተመለመሉ  12ኛ ክፍል  ያጠናቀቁ እና ከዚያ በታች የሆኑ ስራ አጥ  ወጣቶች ስልጠናዉን በአግባቡ እየተከታተሉ እንደሆነ እና 60 በመቶዉ ተሳታፊዎች ሴቶች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል።  የጉለሌ ክ/ከተማ የብቃት ወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ስፔሻሊስት አቶ ፍቅረስላሴ ንጉሴ በመጨረሻም የተፈሪ መኮነን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ስራዉ የጋራችን ነዉ በማለት በፋሲሊቲ ፣ በማቴርያል ፣ በሞራል እና በሌሎች በኩል ላደረገላቸዉ ድጋፍ የኮሌጁን አመራሮች ፣ ሰራተኞች እና አሰልጣኞችን አመሰግነዋል። የኮሙኒኬሽን ቡድን

photo content
+6

photo content

GVihbhbugvgc

Repost from TMPC 1917
ለኮሌጁ ማህበረሰብ እና ወዳጆች በሙሉ ! የኮሌጃችን 100ኛ አመት ክብረበዓል ለማክበር ከተለያዪ የአለማችን አገራት ለመጡ የቀድሞ የተፈሪ መኮነን ት/ቤት ተማሪወች ''የእንኳን ደህና መጣችሁ" ልዩ መ
ለኮሌጁ ማህበረሰብ እና ወዳጆች በሙሉ ! የኮሌጃችን 100ኛ አመት ክብረበዓል ለማክበር ከተለያዪ የአለማችን አገራት ለመጡ የቀድሞ የተፈሪ መኮነን ት/ቤት ተማሪወች ''የእንኳን ደህና መጣችሁ" ልዩ መርሃግብር ስለተዘጋጀ ሚያዝያ 18 እና 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 03:00 እስከ 11:00 በሚኖሩ የተለያዪ ዝግጅቶች ( ቲያትር ፣ ሙዚቃ ፣ ኤግዚቢሽን ፣ ዉይይት ፣ የስልጠና ወርክሾፕ እና ግቢ ጉብኝት ወዘተ) እንድትታደሙ በአክብሮት እንጋብዛለን ። የኮሙኒኬሽን ቡድን

ለኮሌጁ ማህበረሰብ እና ወዳጆች በሙሉ ! የኮሌጃችን 100ኛ አመት ክብረበዓል ለማክበር ከተለያዪ የአለማችን አገራት ለመጡ የቀድሞ የተፈሪ መኮነን ት/ቤት ተማሪወች ''የእንኳን ደህና መጣችሁ" ልዩ መ
ለኮሌጁ ማህበረሰብ እና ወዳጆች በሙሉ ! የኮሌጃችን 100ኛ አመት ክብረበዓል ለማክበር ከተለያዪ የአለማችን አገራት ለመጡ የቀድሞ የተፈሪ መኮነን ት/ቤት ተማሪወች ''የእንኳን ደህና መጣችሁ" ልዩ መርሃግብር ስለተዘጋጀ ሚያዝያ 17 እና 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 03:00 እስከ 11:00 በሚኖሩ የተለያዪ ዝግጅቶች ( ቲያትር ፣ ሙዚቃ ፣ ኤግዚቢሽን ፣ ዉይይት ፣ የስልጠና ወርክሾፕ እና ግቢ ጉብኝት ወዘተ) እንድትታደሙ በአክብሮት እንጋብዛለን ። የኮሙኒኬሽን ቡድን

የፕሮግራም ማስተካከያ !!! የወገኔ ስፖርት ፌስቲቫል ነገ ሀሙስ እና አርብ ሊደረጉ የነበሩት የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች የመጫወቻ ሜዳው ለጨዋታ ዝግጁ አለመሆኑን ተከትሎ የውድድር ፕሮግራሞችን በዚህ መል
የፕሮግራም ማስተካከያ !!! የወገኔ ስፖርት ፌስቲቫል ነገ ሀሙስ እና አርብ ሊደረጉ የነበሩት የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች  የመጫወቻ ሜዳው ለጨዋታ ዝግጁ አለመሆኑን ተከትሎ የውድድር ፕሮግራሞችን በዚህ መልኩ ተስተካክሏል ❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️❇️ የ ተቀየረው ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ፕሮግራም ! ⚽️ ጂ ኤም ኤፍ  ከ ቴክስታይል ጋርመንት 1       👉 ሰኞ 2ዐ/08/17       🕐 6:00 ሰዓት ⚽️ አስተዳደር  ከ ኤሌክትሮኒክስ       👉 ማክሰኞ 21/08/17       🕐 6:00 ሰዓት                                                       ቡድኖች ተዘዋወረ መሆኑን ታሳቢ አድርጋችሁ በአዲሱ ፕሮግራም መሰረት እንድትዘጋጁ ስንል በትህትና እንጠይቃለን።                                                  ወገኔ

photo content

photo content

photo content

photo content

ወገኔ ስፖርት ፌስቲቫል የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ፕሮግራም ! ⚽️ ጂ ኤም ኤፍ ከ ቴክስታይል ጋርመንት 1 👉 ሀሙስ 16/08/17 🕐 6:00 ሰዓት ⚽️ አስተዳደር ከ ኤሌክትሮኒክስ 👉 አርብ 17/
ወገኔ ስፖርት ፌስቲቫል የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ፕሮግራም ! ⚽️ ጂ ኤም ኤፍ  ከ ቴክስታይል ጋርመንት 1 👉 ሀሙስ 16/08/17 🕐 6:00 ሰዓት ⚽️ አስተዳደር  ከ ኤሌክትሮኒክስ 👉 አርብ 17/08/17 🕐 6:00 ሰዓት                                                           ወገኔ