ch
Feedback
AAU Students Platform

AAU Students Platform

前往频道在 Telegram

This platform is used to share different reading materials and news regarding our precious UNIVERSITY 👉 For CAMPUS BASED PROMOTION 👉 For all year academic reliable information and news! 👇👇👇 @andnen2 @Namruudee

显示更多

📈 Telegram 频道 AAU Students Platform 的分析概览

频道 AAU Students Platform (@aau_platform) 英语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 10 957 名订阅者,在 教育 类别中位列第 18 410,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 3 063

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 10 957 名订阅者。

根据 07 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 30,过去 24 小时变化为 -1,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.49%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.99% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 805 次浏览,首日通常累积 765 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
This platform is used to share different reading materials and news regarding our precious UNIVERSITY 👉 For CAMPUS BASED PROMOTION 👉 For all year academic reliable information and news! 👇👇👇 @andnen2 @Namruudee

凭借高频更新(最新数据采集于 08 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

10 957
订阅者
-124 小时
+147
+3030
帖子存档
#AAUBookFair2026 18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ ተከፈተ 18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ ስድስት ኪሎ በሚገኘው በዩኒቨርሲቲ
+5
#AAUBookFair2026 18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ ተከፈተ 18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ ስድስት ኪሎ በሚገኘው በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ በይፋ ተከፍቷል። ዓውደ ርዕዩ ከሰኔ 1 ቀን እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ከ45 በላይ የመጻሕፍት አከፋፋዮች፣ አሳታሚዎችና የመጻሕፍት መደብሮች ተሳትፈዋል፡፡ በመጻሕፍት ዓውደ ርዕዩ በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ላይ የሚያተኩሩ በርካታ ነባርና አዳዲስ መጻሕፍት ለአንባቢያን በቅናሽ ዋጋ የሚቀርቡ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎንም የበርካታ አዳዲስ መጻሕፍት የምረቃ ሥነ-ሥርዓት የሚከናወን ይሆናል። @AAU_PLATFORM

#Official The exit exam schedule for CSE and SE is June 19 (Sene 12). You can find the schedules for other departments in this Excel file. @AAU_PLATFORM

Important Message To those Pre‑Engineering students assigned to take the online exam at the Mechanical Lab: please note that the exam room has been moved to Dorm Lab 3 (Dormitory). TLS Office @AAU_PLATFORM

አስተማማኙ ኋላ ቀር ሲያደርገን የመርከቧ ነገር! "አንዲት መርከብ በወደቡ ላይ ስትሆን አስተማማኝ ሁኔታ ውስጥ ትሆናለች፤ መርከቦች የተሰሩት ግን ወደብ ላይ ለመቆም ሳይሆን ባህሩን አቋርጠው ለመሄድ
አስተማማኙ ኋላ ቀር ሲያደርገን
የመርከቧ ነገር!
"አንዲት መርከብ በወደቡ ላይ ስትሆን አስተማማኝ ሁኔታ ውስጥ ትሆናለች፤ መርከቦች የተሰሩት ግን ወደብ ላይ ለመቆም ሳይሆን ባህሩን አቋርጠው ለመሄድ በመሆኑ ያቺ መርከብ ኋላ ቀር ትሆናለች" ሁለት ነገሮች ያታግሉናል፡፡ በአንድ ጎኑ “ወደባችን” ላይ በምቹ ሆኔታ መቀመጥ ሲጎትተን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ወደ ዓላማችን ለመገስገስ ምቹውን ስፍራ ለቆ መሄድ ይስበናል፡፡ ምርጫው የኛው ነው፡፡ እድገት ስጋትን መጋፈጥን፣ መንቀሳቀስን እና ከተለመደው የምቾት ቀጠና መውጣትን ይጠይቃል። አሁን ባለንበት “ተረጋግተን” መኖር ለጊዜው ምቾት ቢሰጠንም የኋላ ኋላ ግን ወደ ጸጸት ውስጥ ይጨምረናል፡፡ ምቹውንና አስተማማኙን ይዛችሁ ወደ ኋላ ከምትቀሩ፣ አስጊውንና ከባዱን ሁኔታ ተጋፍጣችሁ ወደ ዓላማችሁ ብትገሰግሱ የተሻለ ነው፡፡ ሊደርስባችሁ ስለሚችለው ከባድ ሁኔታ ከማሰብ ይልቅ፣ ሊሆንላችሁ ስለሚችለው መልካም ነገር በማሰብ ከምቹ ቀጠናችሁ ውጡ አዲስ ነገር ጀምሩ፡፡ ትልቅ ነገር አልሙ፣ ያለማችሁት ነገር ደግሞ ወደ መሬት አውርዱና እቅድ አውጡለት፣ ከዚያም በጥንቃቄ ተንቀሳቀሱ፡፡ ከአመት እስከ አመት ባላችሁበት “ወደብ” ላይ ለመቅረት አልተፈጠራችሁም! 🔥✨መልካም ቀን ✨💥 ✍️Dr.eyob @AAU_PLATFORM

Call for applications for admission to graduate programs for the First Semester of 2026/27 (2019 E.C.) Academic Year Addis Ab
Call for applications for admission to graduate programs for the First Semester of 2026/27 (2019 E.C.) Academic Year Addis Ababa University (AAU) has opened up the call for the academic year of 2026/27(2019 E.C.) first semester in Masters (regular and extension) as well as PhD programs listed on the link https://admission.aau.edu.et/GraduatePrograms. Applicants are required to follow the steps described in the details: See the link for more details:  https://www.aau.edu.et/announcements/detail?title=Call~for~applications~for~admission~to~graduate~programs~for~the~First~Semester~of~2026/27~(2019~E.C.)~Academic~Year

Yohannes daniel come take ur atm from sefere selam library
Yohannes daniel come take ur atm from sefere selam library

#News አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዋና አማካሪነት የሚሳተፍበት የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የቱሉ ዲምቱ ጉምሩክ ሁለገብ ህንፃ ግንባታ በይፋ ተጀመረ በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የቱሉ ዲምቱ ጉምሩክ ሁለ
+3
#News አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዋና አማካሪነት የሚሳተፍበት የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የቱሉ ዲምቱ ጉምሩክ ሁለገብ ህንፃ ግንባታ በይፋ ተጀመረ በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የቱሉ ዲምቱ ጉምሩክ ሁለገብ ህንፃ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃግብር በዛሬው ዕለት ተከናውኗል። በግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ደበሌ ቃበታ፤ ፕሮጀክቱ በኮሚሽኑ እየተካሄደ ላለው ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን የመገንባት ሪፎርም ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ ጠቁመው፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቴክኖሎጂና በሰው ሀብት ልማት እያደረገ ላለው ሁለንተናዊ ድጋፍና ማማከር ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ በበኩላቸው፤ ዩኒቨርሲቲው ባለፉት 75 ዓመታት በሀገሪቱ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጦች ውስጥ ትልቅ ሚና መጫወቱን አስታውሰው ፤ አሁንም በሀገራዊ የልማትና የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ላይ ያለውን ግንባር ቀደም የማማከርና የባለሙያ ድጋፍ ሚና አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። አክለውም ዩኒቨርሲቲው ከጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት ፕሮጀክቱ በጥራት እና በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ የማማከር ኃላፊነቱን በአግባቡ እንደሚወጣ አስታውቀዋል። የቱሉ ዲምቱ ጉምሩክ ሁለገብ ህንፃ በውስጡ ዘመናዊ የጉምሩክ ማሰልጠኛ አካዳሚ፣ ማረፊያ፣ ለቢሮ እና ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ ህንጻዎችን በማካተት ለአካባቢው ማኅበረሰብ ተጨማሪ የሥራ ዕድሎችን እንደሚፈጥርም ተጠቁሟል። © AAU official @AAU_PLATFORM

Call for Applications for Admission to Graduate Programs for the First Semester of the 2026/27 (2019 E.C.) Academic Year Addis Ababa University (AAU) is pleased to announce the opening of applications for admission to its graduate programs for the first semester of the 2026/27 (2019 E.C.) academic year. Applications are invited for Master’s programs (Regular and Extension) as well as PhD programs. Please refer to the attached announcement for detailed information regarding eligibility requirements, application procedures, and deadlines.

ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ተመዝግበዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24/2018 ዓ.ም እስ
ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ተመዝግበዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመልቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል። ከተመዘገቡት ውስጥ አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ እንደሚወስዱ የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመሰረተ ልማት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ገልፀዋል። የፈተና ሒደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢንተርኔት እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሠራ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመዋል። ©tikvahuniv @AAU_PLATFORM

📚 Diaspora Dialogue & Book Launch As part of the 18th Book Fair, Addis Ababa University warmly invites you to join us for a
📚 Diaspora Dialogue & Book Launch As part of the 18th Book Fair, Addis Ababa University warmly invites you to join us for a special event on: 📅 Monday, June 08, 2025 🕑 2:00 PM (doors open at 1:30 PM) 📍 Ras Mekonnen Hall, Addis Ababa University ✨ Featuring the launch of Walking Between Worlds: Letters to the Next Generation of the Ethiopian Diaspora by Aynalem Adugna, published by AAU Press. 🎤 The program includes: Official Book Launch Diaspora Panel Discussion Organized in collaboration with the Ethiopian Diaspora Service, Ministry of Foreign Affairs.

#ads 🔥✨ SPECIAL DISCOUNT ✨🔥 🎧 AirPods & Air-3 Available Now! 🔋 12+ ሰዓት የባትሪ ቆይታ 🎶 ምርጥ የድምፅ ጥራት 📞 ጥሩ የጥሪ ድምፅ 🎁 ለወዳጆት በስ
+2
#ads 🔥✨ SPECIAL DISCOUNT ✨🔥 🎧 AirPods & Air-3 Available Now! 🔋 12+ ሰዓት የባትሪ ቆይታ 🎶 ምርጥ የድምፅ ጥራት 📞 ጥሩ የጥሪ ድምፅ 🎁 ለወዳጆት በስጦታ ቢሰጡት የማይረሱበት! 💰 ዋጋዎች 🎧 Air-3 (Original Quality) 👉 2200 ብር ብቻ 🎧 AirPods Pro 3rd Generation (USA) ⚪ White / ⚫ Black 👉 2300 ብር ብቻ 🎧 AirPods Pro 2nd Generation (USA) ⚪ White 👉 1700 ብር ⚫ Black 👉 2400 ብር 🚚 ፈጣን ዴሊቨሪ ✅ ጥራት የተረጋገጠ 📦 በውስን ብዛት ይገኛል! 📩 ለማዘዝ 👇👇👇 @discount_market1 🔗 Join Us 👉 @AAU_Online_shop 👉 @sitota_shop ⚡ ዛሬውኑ ይዘዙ

#Opportunity 🚆 Call for Branding Competition Open exclusively to College of Technology and Built Environment (CTBE) students
#Opportunity 🚆 Call for Branding Competition Open exclusively to College of Technology and Built Environment (CTBE) students and staff from both campuses (5 Killo & Lideta). 🎨 Goal: Design a brand identity that celebrates African railway heritage, connectivity, movement, and forward momentum. 🏆 Awards: ETB 30,000+ 🕘 Deadline: 12 June 2026 @ 9:00 PM @AAU_PLATFORM

#Opportunity Remote Internship Opportunity: Join Shega – Cohort 1 Internship Program ✨Are you a university student looking to
#Opportunity Remote Internship Opportunity: Join Shega – Cohort 1 Internship Program ✨Are you a university student looking to gain real-world experience while studying? Join the Shega Remote Internship Program & work on meaningful projects from anywhere while building valuable professional skills. What You'll Do: 🎯Research and Data Analysis 🎯Content Creation 🎯Social Media Management 🎯Product Testing 🎯Remote Collaboration on Real Projects What You'll Gain: 🔹Hands-on work experience 🔹Professional mentorship and guidance 🔹Access to the Shega Alumni Network 🔹Potential fast-track consideration for Shega's Young Professional Program Who Can Apply? 🔸Current undergraduate students 🔸Students interested in Business, Technology, Media, Research, & related fields 🔗Apply: https://careers.shega.co/jobs/6843855-shega-remote-internship-program-cohort-1-university-students-only Follow us👇 @AAU_PLATFORM

አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል በየሳምንቱ በሚዘጋጀው 57ኛው የአንጋፋ የኪነጥብ ምሽት ላይ እጅግ ድንቅና የማይረሳ ጊዜ አሳልፈናል! የዕለቱ ክብር እንግዳችን ተወዳጇ
+9
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል በየሳምንቱ በሚዘጋጀው 57ኛው የአንጋፋ የኪነጥብ ምሽት ላይ እጅግ ድንቅና የማይረሳ ጊዜ አሳልፈናል! የዕለቱ ክብር እንግዳችን ተወዳጇ ድምፃዊ ፀደንያ ገብረማርቆስ የህይወትና የሙያ ልምዷን ያካፈለችን ሲሆን፣ በጣፋጭ ድምፅዋም ታዳሚውን አዝናንታለች። በምሽቱ ላይ የሶሻል ሳይንስ፣ አርትስ እና ሂውማኒቲስ ዲን ዶ/ር ኢዛና አምደወርቅ እና ታዋቂው ሙዚቀኛ ጆርጋ መስፍን ጨምሮ በርካታ የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። በዕለቱም ለኪነጥበብ ላበረከተችው የላቀ አስተዋፅኦ በባህል ማዕከሉ ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ተስፋዬ የዕውቅና ምስክር ወረቀት በባህል ማዕከሉ ስም ተበርክቶላታል።

Dear Test Takers (Listed in the Additional Schedule and assigned to the Main Campus), Please find the updated version of the schedule attached. Only minor corrections have been made to the ID numbers of a few test takers. Sincerely,

#Opportunity ✨ Biomedical Engineering Design Competition 2026 ✨ Got an innovative healthcare solution? This is your chance to
#Opportunity ✨ Biomedical Engineering Design Competition 2026 ✨
Got an innovative healthcare solution? This is your chance to transform ideas into impact!
Organized by Addis Ababa University in collaboration with RICE360 and NEST360, the competition welcomes teams of 2–5 members to develop biomedical technologies that address real-world healthcare challenges, particularly in maternal and newborn health. 🏆 Prize Pool: 🥇 120,000 ETB 🥈 85,000 ETB 🥉 55,000 ETB 📅 Registration Deadline: July 15, 2026 📅 Competition Date: August 24, 2026 💡 Innovate. Design. Improve Lives. @AAU_PLATFORM #AAUPlatform #AAU #BiomedicalEngineering #Innovation #HealthcareTechnology #MedicalInnovation #NEST360 #RICE360 #EngineeringForHealth #MaternalHealth #NewbornHealth #Ethiopia #DesignCompetition

#ads 🎓 ለተማሪዎች ልዩ ቅናሽ ከ @Aau_online_shop! 🎓 ✨ ዘመናዊ፣ ጥራት ያላቸው እና በተመጣጣኝ ዋጋ የቀረቡ ምርቶችን አዘጋጅተናል! ፍላጎትዎን የሚያሟሉ ምርጥ እቃዎችን ይምረጡ እና
#ads 🎓 ለተማሪዎች ልዩ ቅናሽ ከ @Aau_online_shop! 🎓
✨ ዘመናዊ፣ ጥራት ያላቸው እና በተመጣጣኝ ዋጋ የቀረቡ ምርቶችን አዘጋጅተናል! ፍላጎትዎን የሚያሟሉ ምርጥ እቃዎችን ይምረጡ እና በቅናሽ ይግዙ!
A58 Smartwatch Plus – ሙሉ የሴቶች Gift Package 🎁 Smart Watch + Quartz Watch + ውብ አምባር + ተጨማሪም 💰 4,200 ብር ━━━━━━━━━━━━━━━ 🎧 AirPods & Headsets Collection 🔹 AirPod Pro (2nd & 3rd Generation) 🇺🇸 Made in USA ⚫⚪ ጥቁር እና ነጭ አማራጭ 💰 2,500 ብር 🔹 AirPod Pro (2nd Generation) 🇺🇸 Made in USA ⚪ ነጭ ብቻ 💰 1,800 ብር 🔹 Haino Teko Air-3 🇩🇪 Germany Quality ✨ ከፍተኛ ጥራት 💰 2,400 ብር 🔹 JBL J07 Headset 💰 3,100 ብር 🔹 Gaming DJ A7 Headset 🎮 ለGaming እና ለሙዚቃ አድናቂዎች 💰 3,250 ብር 🔹 620BT Smart Screen Headset 💰 7,400 ብር 🌟 ከዚህ በተጨማሪ በርካታ አዳዲስ እና ጥራት ያላቸው እቃዎች በመደብራችን ይገኛሉ! ━━━━━━━━━━━━━━━ 🛒 ማዘዝ ይፈልጋሉ? የመረጡትን ዕቃ ለማዘዝ ስም፣ ስልክ ቁጥር እና አድራሻዎን በዚህ ይላኩልን፦ 👇👇👇👇👇 👉 @discount_market1 ━━━━━━━━━━━━ 📢 አዳዲስ እቃዎችን፣ ልዩ ቅናሾችን እና አስደናቂ አቅርቦቶችን በቀዳሚነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ዛሬውኑ ይቀላቀሉ! 👇👇👇👇👇 👉 @Aau_online_shopጥራት • ቅናሽ • ፈጣን አገልግሎት

ታላቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 18ኛ ው ዓመታዊ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ 4 ቀናቶች ይቀሩታል፡ በዓውደ ርዩ ላይ ታላላቅ የመጻሕፍት አሳታሚዎች እና አከፋፋዮች ይሳተፋሉ። በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ላይ
ታላቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 18ኛ ው ዓመታዊ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ 4 ቀናቶች ይቀሩታል፡ በዓውደ ርዩ ላይ ታላላቅ የመጻሕፍት አሳታሚዎች እና አከፋፋዮች ይሳተፋሉ። በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ላይ የሚያተኩሩ በርካታ ነባርና አዳዲስ መጻሕፍት በቅናሽ ዋጋ ይቀርባሉ፤ በቅርቡ የታተሙ መጻሕፍትም ይመረቃሉ። የመጻሕፍት አፍቃርያን በሙሉ ስድስት ኪሎ ዋናው ግቢ ተገኝታችሁ ከእውቀት ገበያ እንድትሸምቱ ጥሪ እናስተላልፋለን። መግቢያ፦ በነጻ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ

+4
All courses_CHS_Missed_Added_Students.xlsx0.10 KB

photo content