ch
Feedback
Zeraf Books

Zeraf Books

前往频道在 Telegram

Your #1 Source For Ethiopian Books Shipping Worldwide 🇺🇸🇨🇦🇩🇪🇬🇧🇰🇷🇮🇹~🌎 & Delivering Locally. Work Phone 📲 +251985333153 Inbox Your Inquiries To @Zerafb

显示更多
7 905
订阅者
+124 小时
-107
-7730

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+13
在0个频道中
五月 '26
+55
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+42
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+83
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+41
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+43
在2个频道中
Get PRO
十二月 '25
+112
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+44
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+58
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+63
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+34
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+49
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+40
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+42
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+68
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+98
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+230
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+44
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+68
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+161
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+157
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+123
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+310
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+642
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+432
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+341
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+570
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+500
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+564
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+667
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+695
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+72
在2个频道中
Get PRO
十月 '23
+45
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+14
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+154
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+87
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+105
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+238
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+457
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+30
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+9
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+15
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+54
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+232
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+5 321
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
13 六月+2
12 六月+1
11 六月0
10 六月+3
09 六月+1
08 六月+3
07 六月+1
06 六月0
05 六月+2
04 六月0
03 六月0
02 六月0
01 六月0
频道帖子
ልጄ ሆይ፤ አንተ አስቀድመህ በሰው ላይ አትነሣ፤ ሰው በአንተ ላይ ቢነሣብህ ግን እንዳትሸነፍ ጠንክረህ መክት፡፡ እምነትህንም በእግዚአብሔር ላይ አድርግ፡፡ ልጄ ሆይ፤ ሰው ሳይኖር ብቻህን ከሴት ጋር አትነጋገር፡፡ ባሏ አለመኖሩን በደጅ ጠይቀህ ከደጅ ተመለስ እንጂ ወደ ቤት አትግባ፡፡ ሰው ሳይኖር ብቻህን ከሴት ጋር የተነጋገርህ እንደ ሆነ ግን፤ ምንም ሌላ ምስጢር ባይኖራችሁ በመነጋገራችሁ ብቻ መጠርጠር አይቀርም፡ ልጄ ሆይ፤ እስቲ ያለፉትን ሰዎች ሁሉ አስባቸው፡፡ እነዚያ ሁሉ ጀግኖች ሁሉም መሬት ሆነዋል፡፡ እነዚያ ሁሉ ዓለመኞች፤ እነዚያ ሁሉ ቀልደኞችና ፌዘኞች፤ እነዚያ ሁሉ ግፈኞች፤ እነዚያ ሁሉ በድኃ ላይ የሚስቁና የሚሳለቁ ሁሉም መሬት ሆነዋል፡፡ እነዚያ ሁሉ ድሆች ሲበደሉ፣ ሲያዝኑ፣ ሲያለቅሱ ካንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር ሲሰደዱ፣ ሲራቡ፣ ሲጠሙ፣ ሲታረዙ የነበሩ መሬት ሆነዋል፡፡ ስንት ሰዎች የነበሩ ይመስልሃል? የድኃ እንባ ሲፈስ የወንዝ ውኃ የሚፈስ የሚመስላቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ድኃ ሲጮህ ውሻ የሚመስላቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ድኃ ታስሮ ወይም በሌላ ጭንቅ ነገር ተይዞ ሲሞት የወፍ ግልገል የሚሞት የሚመስላቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ጉልበት ካለን ብለው በደካሞች ላይ ያሰቡትን ሁሉ የሚሠሩ ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ሰውን ለማጥፋት እጅግ የሚጥሩ ሰውን ካላጠፉ እንቅልፍ የማይወስዳቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ከዚህ ቀድሞ የነበሩት ሁሉም መሬት ሆነዋል፡፡ ከመሬት የተገኘ ሁሉ መሬት ስለ ሆነ ወደ መሬትም የማይመለስ ስለሌለ እኛም ነገ እንደዚያው እንሆናለን፡፡ ስለዚህ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን፤ የሰው ደስታውና አዘኑ እጅግ አጭር መሆኑን በጣም እወቅው፡፡ ልጄ ሆይ፤ ሰው ምንም ብልህና አዋቂ ቢሆን በራሱ ሥራ ብቻ ራሱን ችሎ እንደማይኖር ዕወቅ:: ነገር ግን ሁሉም በየሥራው ጸንቶ እርስ በርሱ በሥራ ይፈላለጋል:: ስለዚህ ሰውን ሁሉ አክብረህ ኑር እንጂ ሰውን አትናቅ ሥራውንም አትንቀፍ:: ልጄ ሆይ: አካልህና ልብስህ ዘወትር ንጹህ ይሁን:: እጅህን ለሥራ: ዓይንህን ለማየት: ጆሮህን ለመስማት ፈጣኖች አድርግ:: አፍህን ግን በጠንካራ ልጓም ለጉመህ ያዝ:: አረጋገጥህ በዝግታ አነጋገርህ በለዘብታ ይሁን:: ያልነገሩህን አትስማ: ያልስጡህን አትቀበል: ያልጠየቁህን አትመልስ:: ሽቅርቅር አትሁን: ንብረትህ ተጠቅላላ ይሁን: ምግብና መጠጥህ በልክ ሆኖ ያው የጠዳና የጣፈጠ ይሁን:: ልጄ ሆይ ፈቃደ ሥላሴ፤ አሳብ አታብዛ፤ ወደ ፊትም ምን ነገር ይመጣ ይሆን ብለህ አትጨነቅ፤ ምንም አሳብና ጭንቀት ብታበዛ የሚሆን ነገር ሳይሆን አይቀርም፡፡ ወደ ፊትም እሾማለሁ፤ እሸለማለሁ፤ ብለህ በአሳብህ ደስ አይበልህ፡፡ ለሰውም አትናገር፤ ምናልባት ከተናገርህ በኋላ ሳታገኘው የቀረህ እንደ ሆነ ታላቅ ኀፍረት ይሆንብሃልና፡፡ ወደ ፊት የሚያናድድ ሥራ አትሥራ፡፡ በገዛ እጅህ በሠራኸውና ባለፈው ሥራ አትናደድ፡፡ ልጄ ሆይ፤ ጌታ ለመሆን ትፈልግ እንደ ሆነ ጌትነት ማለት ያለ አሳብና ያለ ጭንቀት መኖር ነው፡፡ አሳብህም ሁሉ ከሞትህ በኋላ ወዲያኛው ዓለም ስለሚሆነው ስለ ነፍስህ ነገር ይሁን እንጂ በዚህ ዓለም በሥጋህ ስለሚሆነው ነገር እጅግ አትጨነቅ፡፡ /ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤ ለልጃቸው ለፈቃደ ሥላሴ የፃፉት ምክር፤/ ምንጭ : ወዳጄ ልቤና ሌሎችም

2
ልጄ ሆይ፤ አንተ አስቀድመህ በሰው ላይ አትነሣ፤ ሰው በአንተ ላይ ቢነሣብህ ግን እንዳትሸነፍ ጠንክረህ መክት፡፡ እምነትህንም በእግዚአብሔር ላይ አድርግ፡፡ ልጄ ሆይ፤ ሰው ሳይኖር ብቻህን ከሴት ጋር አትነጋገር፡፡ ባሏ አለመኖሩን በደጅ ጠይቀህ ከደጅ ተመለስ እንጂ ወደ ቤት አትግባ፡፡ ሰው ሳይኖር ብቻህን ከሴት ጋር የተነጋገርህ እንደ ሆነ ግን፤ ምንም ሌላ ምስጢር ባይኖራችሁ በመነጋገራችሁ ብቻ መጠርጠር አይቀርም፡ ልጄ ሆይ፤ እስቲ ያለፉትን ሰዎች ሁሉ አስባቸው፡፡ እነዚያ ሁሉ ጀግኖች ሁሉም መሬት ሆነዋል፡፡ እነዚያ ሁሉ ዓለመኞች፤ እነዚያ ሁሉ ቀልደኞችና ፌዘኞች፤ እነዚያ ሁሉ ግፈኞች፤ እነዚያ ሁሉ በድኃ ላይ የሚስቁና የሚሳለቁ ሁሉም መሬት ሆነዋል፡፡ እነዚያ ሁሉ ድሆች ሲበደሉ፣ ሲያዝኑ፣ ሲያለቅሱ ካንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር ሲሰደዱ፣ ሲራቡ፣ ሲጠሙ፣ ሲታረዙ የነበሩ መሬት ሆነዋል፡፡ ስንት ሰዎች የነበሩ ይመስልሃል? የድኃ እንባ ሲፈስ የወንዝ ውኃ የሚፈስ የሚመስላቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ድኃ ሲጮህ ውሻ የሚመስላቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ድኃ ታስሮ ወይም በሌላ ጭንቅ ነገር ተይዞ ሲሞት የወፍ ግልገል የሚሞት የሚመስላቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ጉልበት ካለን ብለው በደካሞች ላይ ያሰቡትን ሁሉ የሚሠሩ ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ሰውን ለማጥፋት እጅግ የሚጥሩ ሰውን ካላጠፉ እንቅልፍ የማይወስዳቸው ስንት ሰዎች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ከዚህ ቀድሞ የነበሩት ሁሉም መሬት ሆነዋል፡፡ ከመሬት የተገኘ ሁሉ መሬት ስለ ሆነ ወደ መሬትም የማይመለስ ስለሌለ እኛም ነገ እንደዚያው እንሆናለን፡፡ ስለዚህ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን፤ የሰው ደስታውና አዘኑ እጅግ አጭር መሆኑን በጣም እወቅው፡፡ ልጄ ሆይ፤ ሰው ምንም ብልህና አዋቂ ቢሆን በራሱ ሥራ ብቻ ራሱን ችሎ እንደማይኖር ዕወቅ:: ነገር ግን ሁሉም በየሥራው ጸንቶ እርስ በርሱ በሥራ ይፈላለጋል:: ስለዚህ ሰውን ሁሉ አክብረህ ኑር እንጂ ሰውን አትናቅ ሥራውንም አትንቀፍ:: ልጄ ሆይ: አካልህና ልብስህ ዘወትር ንጹህ ይሁን:: እጅህን ለሥራ: ዓይንህን ለማየት: ጆሮህን ለመስማት ፈጣኖች አድርግ:: አፍህን ግን በጠንካራ ልጓም ለጉመህ ያዝ:: አረጋገጥህ በዝግታ አነጋገርህ በለዘብታ ይሁን:: ያልነገሩህን አትስማ: ያልስጡህን አትቀበል: ያልጠየቁህን አትመልስ:: ሽቅርቅር አትሁን: ንብረትህ ተጠቅላላ ይሁን: ምግብና መጠጥህ በልክ ሆኖ ያው የጠዳና የጣፈጠ ይሁን:: ልጄ ሆይ ፈቃደ ሥላሴ፤ አሳብ አታብዛ፤ ወደ ፊትም ምን ነገር ይመጣ ይሆን ብለህ አትጨነቅ፤ ምንም አሳብና ጭንቀት ብታበዛ የሚሆን ነገር ሳይሆን አይቀርም፡፡ ወደ ፊትም እሾማለሁ፤ እሸለማለሁ፤ ብለህ በአሳብህ ደስ አይበልህ፡፡ ለሰውም አትናገር፤ ምናልባት ከተናገርህ በኋላ ሳታገኘው የቀረህ እንደ ሆነ ታላቅ ኀፍረት ይሆንብሃልና፡፡ ወደ ፊት የሚያናድድ ሥራ አትሥራ፡፡ በገዛ እጅህ በሠራኸውና ባለፈው ሥራ አትናደድ፡፡ ልጄ ሆይ፤ ጌታ ለመሆን ትፈልግ እንደ ሆነ ጌትነት ማለት ያለ አሳብና ያለ ጭንቀት መኖር ነው፡፡ አሳብህም ሁሉ ከሞትህ በኋላ ወዲያኛው ዓለም ስለሚሆነው ስለ ነፍስህ ነገር ይሁን እንጂ በዚህ ዓለም በሥጋህ ስለሚሆነው ነገር እጅግ አትጨነቅ፡፡ /ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤ ለልጃቸው ለፈቃደ ሥላሴ የፃፉት ምክር፤/ ምንጭ : ወዳጄ ልቤና ሌሎችም Join us @ T.me/Zerraffbooks
6
3
+1
没有文字...
323
4
+1
没有文字...
374
5
没有文字...
1
6
በአገራችን ነባራዊ ሁኔታ ወልዶ ማሳደግ መታደልም መፈተንም ነው፤ የሚወለደው ልጅ ደግሞ ለየት ያለ ቢሆን አስቡት፤ በንሴብሆ ፍቅሩ የተጻፈው -ዮም- የተባለው መጽሀፍ በአገራችን ኦቲስትክ የሆኑ ልጆችን
በአገራችን ነባራዊ ሁኔታ ወልዶ ማሳደግ መታደልም መፈተንም ነው፤ የሚወለደው ልጅ ደግሞ ለየት ያለ ቢሆን አስቡት፤ በንሴብሆ ፍቅሩ የተጻፈው -ዮም- የተባለው መጽሀፍ በአገራችን ኦቲስትክ የሆኑ ልጆችን ማሳደግ ከፍተኛ ትግስትና ቆራጥነት አንደሚጠይቅ የሚያሳይ ነው፤ የታሪኩ ባለቤት ንሴብሆ አና ባለቤቱ የልጃቸውን ሁኔታ ተቀብለው በማህበረሰቡ ውስጥ የሚገባውን ቦታ እንዲያገኝ ያያደረጉት ጥረት፣ ትግል እና ስነልቦናዊ ተጋድሎ እጅግ የሚደነቅ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፤ መጽሀፉ ቀልብ በሚይዝ አጻጻፍ የቀረበ ነው፤ አንብቡት! © በውቀቱ ስዩም
500
7
+5
没有文字...
518
8
没有文字...
462
9
没有文字...
439
10
+3
没有文字...
517
11
+2
没有文字...
598
12
没有文字...
551
13
+7
没有文字...
642
14
+8
没有文字...
598
15
የማስረዳት ሸክም (ሄኖክ ፋሲል) ከልጅነቴ ጀምሮ ለሀገራችን የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች ጥልቅ ፍቅር አለኝ።የምህንድስና ሙያዬ ያስተማረኝ ሥርዓታዊ አስተሳሰብና ትንተናዊ ክህሎት ደግሞ የፍልስፍናና የሥነ-ልቦና መጻሕፍትን በጥልቀት እንድመረምር ትልቅ እገዛ አድርጎልኛል።ማንኛውንም ጉዳይ ለመረዳትና ለመተንተን ሁልጊዜም አመክንዮአዊ መነጽርን መጠቀም እመርጣለሁ።ይህንን ዳሰሳ ያዘጋጀሁት የዳዊት በዛብህን “የማስረዳት ሸክም” የተሰኘው መጽሐፍ የሥነ-አመክንዮ እና የፍልስፍናን ውስብስብ ዓለም ከሙያዬ አንፃር እንዳስስበት ስላስገደደኝ ነዉ። መጽሐፉን የጻፉት ዳዊት በዛብህ ናቸው።ደራሲው በሕግና በፍልስፍና ዘርፍ የዳበረ እውቀት ያላቸውና የረጅም ጊዜ የጥናትና ምርምር ልምድ ያላቸው ናቸዉ። “ሙግት እና አመክንዮ” በሚለው የመጽሐፉ ንኡስ ርዕስ ላይ እንደተገለጸውም ዋነኛ ትኩረታቸው የሰው ልጅን የማመዛዘን ችሎታ ማጎልበት ላይ ነው። መጽሐፉ የረቀቁ ፍልስፍናዊ ሐሳቦችንና የሕግ ሥርዓቶችን የሚጠቅስና ውስብስብ የሆኑ የፍልስፍና መርሆችን ቀላል በሆነ አማርኛ በማብራራት ለሁሉም አንባቢዎች ተደራሽ ያደረገ ነዉ ፤ በሽፋኑ ላይ አትላስ የተባለው ግዙፍ ሰው ምድርን በጀርባው ተሸክሞ የሚያሳይ ምስል ያለዉ ሲሆን ይህ ምስል የመጽሐፉን ዋና ጭብጥ በሚገባ ይወክላል።መጽሐፉ 222 ገጾች ያሉትና በሰባት ዋና ዋና ምዕራፎች የተከፈለ ነው ፤ የመረጃ ምንጮቹም የረጅም ጊዜ የፍልስፍና እና የሕግ ታሪኮች፣ እንዲሁም የታወቁ ምሁራን ንድፈ ሐሳቦች መሆናቸውን አስተውያለሁ። የመጽሐፉ ዋና ፍሬ ሐሳብ አመክንዮአዊ አስተሳሰብ ለግለሰብም ሆነ ለኅብረተሰብ ዕድገት ወሳኝ ነው የሚል ነው።"የማስረዳት ሸክም" የሚለውን ጽንሰ ሐሳብን በመተንተን፣ ማንኛውም ሐሳብ ወይም እምነት ምክንያታዊ በሆነ ማስረጃ እስካልተደገፈ ድረስ ክብደት እንደሌለው ደራሲው አሳይተዋል። ይህን መጽሐፍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ካየናቸው ነገሮች ጋር ማያያዝ እችላለሁ።ነፃነት ከኃላፊነት ጋር ካልተያያዘ ነፃነት እንዳልሆነ አምኛለሁ።በቅርቡ በነፃነት ስላሳለፉት ህይወታቸውና ስለ ሱሳቸው በግልፅ ሲያወሩ የሰማናቸው ብላቴናዋ እና አዶናይ የነፃነትን አዲስ ገፅታ አሳይተውናል።ነፃነት ለሁሉም ሰው የሚገባ መሆኑን ሲያረጋግጡም፣ “የማስረዳት ሸክም” የሚለው ጽንሰ ሐሳብ ከዚህ ሁኔታ ጋር እንዴት እንደሚዛመድ ተረዳሁ።የመናገር ነፃነት የራሳችንን ታሪክና ስብራት የማቅረብ መብት ይሰጠናል።ነገር ግን፣ ከዚህ ነፃነት ጋር አብሮ የሚመጣው ትልቅ ኃላፊነት አለ።የነፃነት ሸክም የውስጥ ቁስላችንን በኃላፊነት የማስተላለፍ ግዴታን ይጭናል።ይህንን የምንሸከመውም ለምንናገራቸው ነገሮች በምክንያትና በማስረጃ መልስ መስጠት ስንችል ነው። በአጠቃላይ፣ “የማስረዳት ሸክም” በዘመናዊው የኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ሥራ ነው።እኔ እንደ አንድ ኤሌክትሮኒክስ መሐንዲስ ይህንን መጽሐፍ በማንበቤ፣ አመክንዮአዊ አስተሳሰቤን ለሥራዬ ብቻ ሳይሆን ለግል ሕይወቴም እንዴት እንደምጠቀምበት ተምሬያለሁ።እውነተኛ ነፃነት በምክንያትና በኃላፊነት የሚመራ ሕይወት እንደሆነ በጥልቀት ተረድቻለሁ። Reviewer : Henok Fasil is an associate editor at Think Ethiopia)
555
16
没有文字...
473
17
ከሠርቶ አደሮች የመኖሪያ ሠፈር ከፍ ብሎ የሚገኘው ፋብሪካ ጡሩምባ፣ በጥቀርሻ እና በዘይት የተበከለውን ቆሻሻ አየር ሰንጥቆ ው! ው! ው! በማለት በየቀኑ ያጓራል፤ የጡሩንባውን ጥሪ በማክበርም፣ እንቅልፋቸውን ገና ጠግበው ያልጨረሱ እና ፊታቸውንም ያጨፈገጉ ሰዎች ግራጫማ ከሆኑት ትንንሽ ጎጆዎቻቸው ውስጥ በመውጣት ልክ እንደ ደነገጠ በረሮ ክው-ክው እያሉ በፍጥነት እርምጃ መንገዳቸውን ይዘው ይጓዛሉ። ብርዳማ በሆነው የማለዳ ጭለማ የእግረኛ መንገዳቸውን ይዘው እና በቆሻሻ ዘይት የተበከሉት ብዙ መብራቶች ብዥ-ብዥ በሚል ብርሃናቸው መንገዱን እያበሩላቸው ቀዝቃዛ አቀባበል ወደሚያደርግላቸው ወደ ፋብሪካው ትልቅ ድንጋይ ግንብ ቤት ያመራሉ። ጭቃው በእግራቸው ስር ጮቅ-ጮቅ ይላል። ገና ከእንቅልፉ የነቃ ሰው የሚያሰማው ጎርናና ድምፅ በማሰማት አየሩን በባለጌ ፀያፍ ስድቦች እንዲወረር ያደርጉታል። ከዚሁ ጋር በአንድነትም ሌሎች ድምፆች በማጀብ ይቀበሏቸዋል፦ እነዚህም የፋብሪካ ከባድ የጩኸት ድምፅ እና ትሽ-ትሽ! ትሽ-ትሽ! የሚል ድምፅ የሚያሰማው ተን ነው። የቀፈፋቸውና የተኮሳተሩ የሚመስሉት ረዣዥም የሆኑት እና የጠቆሩት የፋብሪካ ጪስ-ማውጫዎች ከስርቶ አደሮቹ መኖሪያ ሰፈር ከፍ ብለው እንደ ሞላላ ግንዲላ ተጀንነው ተገትረዋል። ምሽት ላይ ፀሀይቱ ዘቅዘቅ በማለት በየቤቶቹ መስኮቶች ቢጫማ የብርሃን ጨረሮቿን ስታነፀባርቅ ፋብሪካው ሰራተኞቹን ከድንጋያማ ሆድ-ዕቃው ውስጥ እንደብረት ዝቃጭ በመዘርገፍ ተፍቷቸው እንደ ገና የእግር መንገዱን ይያያዙታል። - መልካቸው ጥላሸት ተለቅልቆ ጠቁሮ፣ የተራበው ጥርሳቸው ግጥጥ ብሎ እና ከአካላቸው የሚወጣው ሙጫማ የሞተር ዘይት ሽታም አየሩን አውርዶት ወደየጎጇቸው የሚያመራውን የእግር መንገድ ይያያዙታል። እስከሚቀጥለው ቀን ድረስ ስራው ስላበቃ እና በየጎጇቸው ውስጥም እራት እና እረፍት የሚጠብቃቸው በመሆኑ ምክንያት ፊታቸው ፈካ ማለት ብቻ ሳይሆን ደስተኛም ይሆናሉ። የፋብሪካው ማሽኖች የሰርቶ- አደሮቹን ጉልበት የሚበቃውን ያህል እንደ ሎሚ ከመጠጡ በሗላ አሁን የእለት ስራው ጊዜ አክትሟል፤ አንዳችም ቀሪ ምልክት ሳይተው ዕለቱ ህይወትን ትቶ ነጉዶአል። (ማክሲም ጎርኪ እናት)
1
18
没有文字...
503
19
+3
没有文字...
542
20
ይኼ የኹሉም ኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ሁኔታ ነው። መነጠል፣ ብቸኝነት፣ ባይተዋርነት ፣ ዋስትና ማጣት፣ ግራ መጋባት፣ ሥጋት፣ የያዙትን መርሳት፣ ራስን መሳት፣ ጠላትን አለመለየት፣ ወዳጅ ላይ ማደባት፣ እ
ይኼ የኹሉም ኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ሁኔታ ነው። መነጠል፣ ብቸኝነት፣ ባይተዋርነት ፣ ዋስትና ማጣት፣ ግራ መጋባት፣ ሥጋት፣ የያዙትን መርሳት፣ ራስን መሳት፣ ጠላትን አለመለየት፣ ወዳጅ ላይ ማደባት፣ እርካታ ማጣት...
627