Federal Ethics And Anti- Corruption Commission
Use This Link For More Information https://twitter.com/EthiopiaFeacc https://www.youtube.com/channel/UCO_WiCAiDIkMMwqsZGK47nw/?guided_help_flow=5/ https://www.facebook.com/feaccOfficial/
显示更多📈 Telegram 频道 Federal Ethics And Anti- Corruption Commission 的分析概览
频道 Federal Ethics And Anti- Corruption Commission (@feacc) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 10 934 名订阅者,在 政治 类别中位列第 4 644,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 3 048 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 10 934 名订阅者。
根据 28 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 585,过去 24 小时变化为 66,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.25%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.70% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 339 次浏览,首日通常累积 623 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Use This Link For More Information https://twitter.com/EthiopiaFeacc https://www.youtube.com/channel/UCO_WiCAiDIkMMwqsZGK47nw/?guided_help_flow=5/ https://www.facebook.com/feaccOfficial/”
凭借高频更新(最新数据采集于 29 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 政治 类别中的关键影响点。
数据加载中...
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 29 八月 | +7 | |||
| 28 八月 | +66 | |||
| 27 八月 | +13 | |||
| 26 八月 | +27 | |||
| 25 八月 | +9 | |||
| 24 八月 | +8 | |||
| 23 八月 | +2 | |||
| 22 八月 | +5 | |||
| 21 八月 | +11 | |||
| 20 八月 | +21 | |||
| 19 八月 | +9 | |||
| 18 八月 | +5 | |||
| 17 八月 | +20 | |||
| 16 八月 | +2 | |||
| 15 八月 | +31 | |||
| 14 八月 | +17 | |||
| 13 八月 | +36 | |||
| 12 八月 | +30 | |||
| 11 八月 | +11 | |||
| 10 八月 | +57 | |||
| 09 八月 | +85 | |||
| 08 八月 | +43 | |||
| 07 八月 | +20 | |||
| 06 八月 | +21 | |||
| 05 八月 | +4 | |||
| 04 八月 | +2 | |||
| 03 八月 | +2 | |||
| 02 八月 | +7 | |||
| 01 八月 | +10 |
| 2 | 没有文字... | 315 |
| 3 | 没有文字... | 275 |
| 4 | የክረምት በጎ ፍቃድ ሥራ አካል የሆነው የተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ለተማሪዎች ድጋፍ ተደረገ
***
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የክረምት በጎ ፍቃድ ሥራ አካል የሆነው የተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ለተማሪዎች ድጋፍ አድርጓል።
ለተማሪዎች የመማሪያ ደብተሮችን፣ እስክርቢቶና እርሳስ እንዲሁም የፖርሳ ድጋፋን የኮሚሽኑ የሥነምግባር ግንባታ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ፍቃዱ ሰቦቃ ለተማሪዎች አስረክበዋል።
በተመሳሳይ የክረምት በጎ አድራጎት መርሃ ግብር የደም ልገሳ፣ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና የሚወገዱ ንብረቶችን ለመቄዶንያ ድጋፍ የማድረግ ሥራ ተከናውኗል። የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ቤቶችን የመገንባት ሥራም እየተከናወነ ሲሆን፤ በቀጣይም ሌሎች የክረምት በጎ አድራጎት ሥራዎች ይከናወናሉ።
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 344 |
| 5 | 没有文字... | 342 |
| 6 | 25ቱ የሙስና ወንጀሎች (አዋጅ ቁጥር 881/2007)
*************************
1. በሥልጣን ያለአግባብ መገልገል (አንቀፅ 9)
2. ጉቦ መቀበል (አንቀፅ 10)
3. የማይገባ ጥቅም መቀበል (አንቀፅ 11)
4. አስታራቂ ሽማግሌዎችና ሌሎች ሰዎች የሚፈፅሙት ጉቦ የመቀበል ወንጀል (አንቀጽ 12)
5. የመንግስት ወይም የሕዝባዊ ድርጅት ሥራን በማያመች አኳኋን መምራት (አንቀጽ 13)
6. አደራ በተሠጠው ዕቃ ያለአግባብ ማዘዝ (አንቀፅ 14)
7. በሥራ ተግባር የሚፈፀም የመውሰድና የመሰወር ወንጀል (አንቀፅ 15)
8. በሥልጣን ወይም በኃላፊነት መነገድ (አንቀፅ 16)
9. በህገወጥ መንገድ መሰብሰብ ወይም ማስረከብ (አንቀፅ 17)
10. ያለአግባብ ጉዳይን ማጓተት (አንቀፅ 18)
11. ዋጋ ያለውን ነገር ያለክፍያ ወይም ያለበቂ ክፍያ ማግኘት (አንቀፅ 19)
12. ያለአግባብ ፍቃድ መስጠት ወይም ማፅደቅ (አንቀፅ 20)
13. ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ (አንቀፅ 21)
14. የሥራ ሚስጥርን መግለፅ (አንቀፅ 22)
15. መንግሥታዊ ወይም የህዝባዊ ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት፣ ወደ ሐሰት መለወጥ ወይም በሐሰተኛ ሰነድ መገልገል (አንቀፅ 23)
16. መንግስታዊ ወይም የህዝባዊ ድርጅት ስነዶችን ማጥፋት ወይም ጉዳት ማድረስ (አንቀ8 24)
17. ጉቦ ወይም ተገቢ ያልሆነ ጥቅም መስጠት (አንቀፅ 25)
18. ዋጋ ያለዉን ነገር ያለክፍያ ወይም ያለበቂ ክፍያ መስጠት (አንቀፅ 26)
19. ማቀባበል (አንቀፅ 27)
20. በሌለው ሥልጣን መጠቀም (አንቀፅ 28)
21. በግል ተሰሚነት መነገድ (አንቀፅ 29)
22. በምርጫ ላይ የሚሰጥ መደለያ (አንቀጽ 30)
23. ከባድ የእምነት ማጉደል (አንቀፅ 31)
24. ከባድ አታላይነት (አንቀፅ 32)
25. በሙስና ወንጀል የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብና በወንጀሉ ስለመርዳት (አንቀጽ 33)
ዜጎች ሙሰኞችን በማጋለጥ በንቃት ይሳተፉ!
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 350 |
| 7 | 没有文字... | 1 053 |
| 8 | የተቋማት አመኔታ እና የማህበራዊ ሚዲያ አሉታዊ ትችቶች፣
*****
በዲጂታል ሚዲያ ዘመን፣ ከተለያዩ አቅጣጫዎች አሉታዊ ይዘት ያላቸው አስተያየቶችን በመንግሥት እና ሕዝባዊ ተቋማት መስጠት እየተለመደ መጥቷል።
ከፀረ-ሙስና ትግል አንጻር፣ በማህበራዊ ሚዲያ የተቋማት መሪዎች፣ ሥራ ኃላፊዎች ወይም ሠራተኞች ስም ተጠቅሶ የሚሰራጩ የሙስና ወንጀል መረጃ ጥቆማዎችን (እውነተኛ/ሐሰተኛ) ተቋማት ምላሽ እና ማብራሪያ ባይሰጡ፣ ከግልጽነት እና ተጠያቂነት መርሆዎች አንጻር ምን ጉዳት ሊያስከትል ይችላል?
የመንግስት ተቋማት ለማህበራዊ ሚዲያ አሉታዊ አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ መስጠት አለባቸው ወይስ የለባቸውም?
በየተቋማቱ የተደራጁት የኮሙኒኬሽን ሥራ ክፍሎች ሚናቸው እንዴት ይታያል?
ለገንቢ አስተያየትዎ እናመሰግናለን!
የዲጂታል ጋዜጣውን ሙሉ መረጃ ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ 👇
ትውልድን በሥነምግባር፤ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 166 |
| 9 | 没有文字... | 1 020 |
| 10 | ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ
***********************
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ነሐሴ 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8፣ አዲሱ ገበያ አካባቢ በሚገኝ የገበያ ማዕከል ውስጥ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ ነበር የተባለ ግለሰብ ላይ ክስ መመስረቱን ፖሊስ ገለጸ።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ኢንተለጀንስ በተከታታይ ሦስት ቀናት ባደረገው ክትትልና ቁጥጥር፣ ካሊድ አወል የተባለ ግለሰብ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ እንደነበር ተጠርጥሮ በሚሰራበት የህትመት ድርጅት ላይ ብርበራ መካሄዱን ገልጿል።
በተካሄደው ብርበራም በተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ስም የተዘጋጁ ሀሰተኛ ሰነዶችና ለማምረት የሚያገለግሉ የህትመት መሣሪያዎች መገኘታቸው ተመላክቷል።
ከተያዙት ማስረጃዎች መካከል የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 እና የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ወሳኝ ኩነት ሰነዶች፣ የየካ ክፍለ ከተማ ሰነዶች ማረጋገጫ ጽሕፈት ቤት ራስጌና ክብ ማህተም፣ የልደት ምስክር ወረቀት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ የግብር አከፋፈል ማስረጃ፣ የፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የፎረንሲክ ማስረጃ እና ዓመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ማስረጃ ይገኙበታል።
በተጨማሪም ሀሰተኛ ሰነዶችን ለማዘጋጀት ይጠቀምባቸው ነበር የተባሉ ሁለት ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮች፣ ፍላሾችና ፕሪንተር መያዛቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
ፖሊስ በማስረጃ ያጠናቀረውን የምርመራ መዝገብ ለክፍለ ከተማው ዐቃቤ ሕግ በመላክ፣ በግለሰቡ ላይ ክስ እንዲመሰረት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል።
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 248 |
| 11 | 没有文字... | 1 150 |
| 12 | 没有文字... | 1 |
| 13 | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የንብረት ግዥን አስመልክቶ ከክልሉ መንግስት መግለጫ ተሰጠ
********************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ነሃሴ 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) በቅርቡ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገፆች እና በመገናኛ ብዙሃን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ በፕሮግራም በጀት የተፈፀመን የንብረት ግዥ አስመልክቶ በስፋት እየተሰራጨ ያለውን መረጃ የክልሉ መንግስት በቅርበት እና በትኩረት ሲከታተለው ቆይቷል።
መንግስት የህዝብን ሀብት በአግባቡ፣ በቁጠባና ለታለመለት አላማ ብቻ ስራ ላይ መዋሉን ማረጋገጥ ዋነኛ ሀላፊነቱ መሆኑን በመገንዘብ፣ ከህዝብ የቀረበለትን ይህንን ጥቆማ በበጎ እና በከፍተኛ ሀላፊነት ተቀብሎታል። መንግስት ለጉዳዩ የሰጠውን አጽንኦት ተከትሎ፣ ይህንኑ ጉዳይ በጥልቀት በማየት ህጋዊነቱንና አሰራሩን የሚያጣራ የሚመለከታቸው የፍትህ፣ የኦዲት እና የፀረ-ሙስና አካላትን አደራጅቶ ወደ ምርመራ ስራ መግባቱን ማሳወቅ እንወዳለን።
ከዚህ ጎን ለጎን ጉዳይ ተጣርቶ በመንግስትና በፓርቲ አሰራር መሰረት ተገቢዉ ህጋዊ፣አስተዳዳራዊና ፖለቲካዊ ርምጃ እስኪወሰድ በደረሰዉ ጥቆማና በአጠቃላይ አመራር ግምገማና ምዘና መድረኮች በተነሱ ጭብጦች መነሻ በጉዳዩ የተጠረጠሩ 3(ሦስት) አመራሮችን ከዛሬ ጀምሮ ከኃላፊነታቸው እንዲታገዱ ተደርጓል።
በመሆኑም አሁን የተጀመረው ማጣራት እና ምርመራ እንደተጠናቀቀ፣ ከምርመራው በሚገኘው ውጤት ላይ ተመስርተን የህዝብና የመንግስትን ሀብት ባባከነ እና አግባብነት የጎደለው አሰራር በፈፀመ ማንኛውም አካል ላይ መንግስት የማያዳግም ህጋዊ፣ ፖለቲካዊ እና አስተዳደራዊ ርምጃ የሚወስድ መሆኑን በፅኑ እናረጋግጣለን።
የህዝብ ሀብት የህዝብ ነው፤ ማንም ከህግ በላይ ሊሆን አይችልም። የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ እና የተጠያቂነት ስርዓትን የማስፈን ጽኑ አቋማችንም በተግባር የሚቀጥል ይሆናል።
የክልሉ መንግስትም በመንግስትና በፕሮግራም በጀት አስተዳደርና አጠቃቀም ዙሪያ ጠብቅ ያለ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን እንገልጻለን።
በዚህ አጋጣሚ የክልላችን ህዝብ የልማቱ እና የመልካም አስተዳደር ባለቤት በመሆን ሀብቱ በአግባቡ ስራ ላይ እንዲውል ለሚያሳየው በሳል የዜግነት ግዴታ፣ እያደረገ ላለው የነቃ ተሳትፎ እና ጥረት የክልሉ መንግስት የላቀ ምስጋናውን ያቀርባል።
የህዝብ ንቁ ተሳትፎ ለስርዓታችን ጤናማነት ወሳኝ ምሰሶ መሆኑንም የክልላችን መንግስት ያምናል።
በቀጣይም ህዝቡ ይህንን የጀመረውን በጎ ልምድ በማስቀጠል ከመንግስት ጎን በመቆም፣በእዉነተኛ መረጃ ላይ በመመስረት ብልሹ አሰራሮችን በመጠቆምና በማጋለጥ እንዲሁም ጉዳዩን ለሚያጣሩ የፍትህ አካላት ተገቢውን መረጃ በመስጠት የተለመደ ተባባሪነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪያችንን በታላቅ አክብሮት እናስተላልፋለን።
መረጃውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስትን ዋቢ አድርጎ የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዘግቧል፡፡
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 394 |
| 14 | 没有文字... | 1 172 |
| 15 | እንኳን ለነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በሰላም አደረሳችሁ!
*
የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒ.ኤች.ዲ) ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች 1 ሺህ 501ኛውን የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ኮሚሽነሩ በመልዕክታቸው፣ የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ሕይወትና ትምህርቶች በሰላም፣ በፍትሕ፣ በታማኝነትና በመልካም ሥነምግባር መኖርን የሚያስተምሩ ናቸው። እነዚህ እሴቶችም ሙስናን በመከላከልና ሀብትን በአግባቡ በመጠበቅ ረገድ የሁላችንም የጋራ ኃላፊነት መሠረት ነው።
መውሊድን ስናከብር፣ በእምነታችን የምናከብራቸውን የታማኝነት፣ የፍትሕና የሥነምግባር እሴቶች በዕለት ተዕለት ሕይወታችንና በሥራ ቦታችን በተግባር ለማሳየት ቃል በመግባት መሆን ይኖርበታል። ሙስናን መታገል የመንግሥት ብቻ ኃላፊነት ሳይሆን፣ የእያንዳንዱ ዜጋ የጋራ ኃላፊነት ነው።
በተለይም ሐቀኝነትን በመምረጥ፣ የሕዝብን ሀብት በመጠበቅ፣ ሙስናን በመታገልና በመልካም ሥነምግባር በመመራት፣ ንጹሕ፣ ፍትሐዊና ተጠያቂ ማኅበረሰብ ለመገንባት የየራሳችንን አስተዋጽኦ እናድርግ።
መልካም በዓል! | 1 346 |
| 16 | ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
*****
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 241 |
| 17 | በትምህርት ዘርፍ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈፃሚዎች የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀምና በ2019 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ግምገማዊ ውይይት ተካሄደ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ነሃሴ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የትምህርት ዘርፍ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈፃሚዎች የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ግምገማዊ ውይይት አካሂዷል።
የግምገማዊ ውይይቱ ዓላማ በ2018 በጀት ዓመት በመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተከናወኑ የፀረ-ሙስና ትግል እንቅስቃሴዎችን፣ የዳሰሳ ጥናት ውጤቶችን፣ የድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ረቂቅ ሪፖርትን እና የዕቅድ አፈፃፀሙን መገምገም፣ እንዲሁም የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በመወያየት የቀጣይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው።
በመድረኩ የኮሚሽኑ የሙስና መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ክቡር አቶ እሸቴ አስፋው እንደገለጹት፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ የሥነምግባር አምባሳደር ተማሪዎች የሥነምግባር ግንባታና የሙስና መከላከል ሥራዎችን እንዲያግዙ በተገቢው መልኩ ተሳትፏቸውን ማጠናከር ይገባል።
በተለይም የዩኒቨርሲቲ አመራሮች የፀረ-ሙስና ትግሉን በባለቤትነት የመምራት ኃላፊነታቸውን በተገቢው ሊወጡ እንደሚገባ አፅንዖት ሰጥተዋል።
በቀጣይም በሦስቱ የፀረ-ሙስና ትግል ምሰሶዎች ማለትም በሥነምግባር ግንባታ፣ ቅድመ ሙስና መከላከልና ሕግ ማስከበር ሥራዎች ላይ በትኩረት እንደሚሠራ ጠቁመው፥ የሥራውን ውጤታማነት ለማሳደግ የተጀመረውን የድጋፍና ክትትል ሥራ እንዲሁም ቅንጅታዊ አሠራርን ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸዋል።
የኮሚሽኑ የሥነምግባር ግንባታ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ክቡር አቶ ፍቃዱ ሰቦቃ በበኩላቸው፣ ተቋማት የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ሥነምግባራዊ በማድረግ ብልሹ አሠራሮችን ማስወገድ ይገባል ብለዋል።
የሚሰጡ የሥነምግባር ግንባታ ሥልጠናዎችም በተቋማት የሚገኙ ክፍተቶችን በመለየት ችግር ፈቺ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በቀጣይም ለሥነምግባር አምባሳደር ተማሪዎች ተገቢውን ሥልጠና በመስጠት፣ ብልሹ አሠራሮችን በመከላከል ላይ በትኩረት እንዲሠሩና ለፀረ-ሙስና ትግሉ አጋዥ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በግምገማዊ ውይይቱ የተሳተፉት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈፃሚዎችም ሀሳብ፣ ጥያቄና አስተያየቶችን አቅርበዋል። በተነሱት ጉዳዮችም ላይ ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 156 |
| 18 | 没有文字... | 1 185 |
| 19 | ለዜጎች ምስጋና እናቀርባለን፣
*****
ኮሚሽኑ ከተሰጠው ተልዕኮ አንጻር የትውልድ ሥነምግባር ለማነጽ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። በሌላ በኩል፣ የሙስና ቅድመ-መከላከል ተግባራትን በማከናወን በርካታ የሙስና ወንጀሎችን በሂደት ላይ እያሉ ማምከን ተችሏል።
ከዚህ አንጻር፣ ከዜጎች የሚቀርቡ ጥቆማዎችን መነሻ በማድረግ ያከናወናቸው የሙስና ሥጋት እና ተጋላጭነት ትንተና ሥራዎች ለተቋማት መሪዎች በምክረ-ሐሳብ ደረጃ በማደራጀት ተገቢው ማሻሻያ እንዲፈጸም ድጋፍ እና ክትትል የማድረግ ሥራዎች እየተሰሩ ሲሆን፣ ቁርጠኛ የሆኑ አመራሮች እና ሠራተኞች ባሉባቸው ተቋማት ሙስና ሥጋት እንዳይሆን ያላሰለሰ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ።
በሌላ በኩል፣ ቸልተኝነት በሚታይባቸው አመራሮች እና ሰራተኞች ያሉባቸው ተቋማት የሙስና ወንጀል ፈታኝ እየሆነባቸው ቀጥሏል።
በቀጣይ፣ ምክረ-ሐሳብን ተቀብለው የለውጥ እርምጃ ባለመውሰድ በሚፈጠር የሙስና ወንጀል በሙስና በቀጥታ ከሚሳተፉት ባሻገር፣ ሙስናን በመከላከል ተገቢውን ኃላፊነት በማይወጡ እና የሕዝብን ሥልጣን በአግባቡ በማይጠቀሙት ላይ አስተማሪ የሆነ አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ርብርብር የሚደረግበት ይሆናል። ዜጎች በሙስና መረጃ ጥቆማ ለምታደርጉት ጥረትና ተጋድሎ ኮሚሽኑ ከልብ ያመሰግናል።
መንግሥት፣ ሙስና ቀይ መስመር መሆኑን ደጋግሞ እንዳስታወሰው ሁሉ ለተግባራዊነቱም ቁርጠኛ መሆኑን በድጋሚ ያረጋግጣል።
ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!
የሙስና ወንጀል መጠቆሚያ አማራጮችን፣ ወቅታዊ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት👇🏾
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.codewaveet.ecis
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id659366231
ለሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፦ https://feaccears.gov.et/
ዌብሳይት፦ https://www.feacc.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ | 1 333 |
| 20 | 没有文字... | 1 213 |
