847
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
-130 天
帖子存档
Yosef Kifle
One of the amazing Ethiopian youth thinkers
2015 Teras Blitz Winner
Congratulations yosef!!!
Yosef Kebede
One of the amazing Ethiopian youth thinkers
2015 Teras Blitz Winner
Congratulations champ.!!!
አስደሳች ዜና
ለውድ ቼዝ ቤተሰቦች
ቴራስ ብሊትዝ ከታላቅ ሽልማት ጋር ከተፍ ብለዋል።
በቼዝ ቦርድ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ተወዳጁ ቴራስ ብሊትዝ እጅግ አጓጊ ከሆኑ የበአል ሽልማቶች ጋር በልዩ ዝግጅት መጥቶላቹሀል::
የውድድር ቀን ፡ ቅዳሜ ነሀሴ 27,2015 ዓም
ቦታ፡ ቴራስ ምግብ ቤት
ሰአት፡ ከቀኑ 4፡00 ጀምሮ
ለበአል የሚሆኑ በጎች እና ሌሎች ገራሚ ሽልማቶች ዝርዝር በቅርቡ እንገልፃለን።
ምን ይሀ ብቻ ሙሉ የምሳ መስተንግዶም ተዘጋጅተዋል።
👉እንዲሁም እንደ ሁኔታው በእለቱ የሚገለፁ ልዩ ሽልማቶች እና አስደሳች ዝግጅቶች እጅግ ባማረና በደመቀ ዝግጅት ይጠብቃቹሀል።
የቼዝ ቤተሰብ በመሰባሰብ የምንጠያየቅበት ደስ የሚል የውድድርና የመዝናኛ ግዜ የምናሳልፍበት ወሳኝና አስፈላጊ ቀን ስለሆነ እንደ ቤተሰብ አስደሳች ግዜ ይኖረናል።
ሁላችሁም ተጋብዛቹሀል
ኑ እንጫወት እንዝናና
ምዝገባ ተጀምረዋል። አሁኑኑ ይመዝገቡ፤ ይወዳደሩ፤ ያሸንፉ ፤ ይሸለሙ።
ከእርስዎ የሚጠበቀው አስቀድመው በመመዝገብ በእለቱ ሰአትዎ ጠብቀው በቦታው በክብር መገፕት ነው ።
ለበለጠ መረጃ በዚህ👇 መደወል ይችላሉ።
0910356422
0911533521
መመዝገብያ
👉ብር 300
👉ለሴቶችና ተማሪዎች ብር 200
ስፖንሰር ማድረግና ጨምሮ መክፈል ይበረታታል👏👏🙏
መመዝገብያ ለመክፈል ከታች ያለውን የንግድ ባንክ አካውንት ይጠቀሙ።
👇👇👇
Dabala Fakade
Acc no 1000111508066
CBE
👉 ከከፈሉ በሀላ የከፈሉበት ረሲፕት ፎቶ በማንሳት ወይም screen shot በማድረግ ከላይ ባሉት ቁጥሮች በቴለግራም በመላክ ወይም በመደወል ማሳወቅ ያስፈልጋል።
ታድያ ምን ይጠብቃሉ?
አሁኑኑ ቀድመው ይመዝገቡ።
ልብ ይበሉ
👉 ለውድድሩ የተዘጋጀው ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ።
አንድ ቤተሰብ ነን
አዘጋጆች
🙏🙏🙏🙏
ማስታውቅያ
በ ቅርብ ማለትም ከ ሃምሌ 13 እስከ 25 ባለው ግዜ ውስጥ የምሴጥ የ 2ኛ ደረጃ ቼስ ዳኝነትና የ2ተኛ ደረጃ ቼስ አሰልጣኝነት ስልጠና ስለምሰጥ ስልጠናውን መከታተል የምትፈልጉ በዝህ በጠቀመጠው ስልክ ቁጥር እንዲትመዘገቡ በ አክብሮት እንገልፃለን
0912094269
ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን አመታዊ የክለቦች ሻምፒዮና በሀምሌ ወር መጀመሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ለማዘጋጀት የክለቦች ምዝገባ እያከናወነ ሲሆን እስከ አሁን ያልተመዘገባቹ ክለቦችና ቡድኖች ፈቃድ ያላደሳቹ በየክልሎች /ከተማ አስተዳደር ቼስ የፌዴሬሽኖች በኩል በማሳደስ እንዲሁም በክለብ ደረጃ ያልተመዘገባቹ በመመዝገብና ፈቃድ በማውጣት ተሳታፊነታችሁን በከተማ እስተዳደር /ክልል የፌዴሬሽኖች አማካኝነት እስከ ሰኔ 29/2015 እንድታሳውቁ ስንል ጥሪያችን እናቀርባለን።
ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን የአንደኛ ደረጃ የአሰልጣኝነትና ዳኝነት ስልጠና ለወሰዱ ባለሙያዎች በቅርቡ በአዲስ አበባ የ2ኛ ደረጃ ስልጠና ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን የአንደኛ ደረጃ ያላቹና ስልጠናውን መውሰድ የምትፈልጉ ባለሙያዎች በስልክ ቁጥር 0912094269 ሙሉ ስም እና የ1ኛ ደረጃ ስልጠና የወሰዱበትን ዓም በቴክስት በማሳወቅ እስከ ሰኔ23/2015 ዓ/ም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን የአንደኛ ደረጃ የአሰልጣኝነትና ዳኝነት ስልጠና ለወሰዱ ባለሙያዎች በቅርቡ በአዲስ አበባ የ2ኛ ደረጃ ስልጠና ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን የአንደኛ ደረጃ ያላቹና ስልጠናውን መውሰድ የምትፈልጉ ባለሙያዎች በስልክ ቁጥር 0912094269 ሙሉ ስም እና የ1ኛ ደረጃ ስልጠና የወሰዱበትን ዓም በቴክስት በማሳወቅ እስከ ሰኔ23/2015 ዓ/ም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን አመታዊ የክለቦች ሻምፒዮና በሀምሌ ወር መጀመሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ለማዘጋጀት የክለቦች ምዝገባ እያከናወነ ሲሆን እስከ አሁን ያልተመዘገባቹ ክለቦችና ቡድኖች ፈቃድ ያላደሳቹ በየክልሎች /ከተማ አስተዳደር ቼስ የፌዴሬሽኖች በኩል በማሳደስ እንዲሁም በክለብ ደረጃ ያልተመዘገባቹ በመመዝገብና ፈቃድ በማውጣት ተሳታፊነታችሁን በከተማ እስተዳደር /ክልል የፌዴሬሽኖች አማካኝነት እስከ ሰኔ 29/2015 እንድታሳውቁ ስንል ጥሪያችን እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን በግብፅ በተዘጋጀው የ2023 አፍሪካ ቼስ የግል የበላይነት ሻምፒዮና ሀገራችን ወክለው እንዲሳተፉ በ2015 ለሁሉም ክፍት የሆነ የግል የበላይነት ሻምፒዮና በሁለቱም ፆታ ሻምፒዮን የሆኑት አትሌት መርሀዊት ብርሀነ እና አትሌት ሀብቶም ገ/መድህን በመላክ እንዲሳተፉ አድርጓል።
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን በግብፅ በተዘጋጀው የ2023 አፍሪካ ቼስ የግል የበላይነት ሻምፒዮና ሀገራችን ወክለው እንዲሳተፉ በ2015 ለሁሉም ክፍት የሆነ የግል የበላይነት ሻምፒዮና በሁለቱም ፆታ ሻምፒዮን የሆኑት አትሌት መርሀዊት ብርሀነ እና አትሌት ሀብቶም ገ/መድህን በመላክ እንዲሳተፉ አድርጓል።
