879
订阅者
无数据24 小时
-77 天
-1630 天
帖子存档
የ2018 ዓ.ም የአሸናፊዎች አሸናፊ ተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር የመዝጊያ መርሐ ግብር በ05/10/2018 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን በውድድሩ ተማሪ ኤሊያና ዳዊት አንደኛ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ ስትሆን ተማሪ በረከት አንዶም እና ቅዱስ ተስፋሁኔኝ 3ኛ እና 2ኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል።
ቀን:03/10/2018 ዓ.ም
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለሚመለከታቸው ተማሪ ወላጆች በሙሉ
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
ውድ ወላጆች የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እየተጠናቀቀ በመሆኑ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተግባራት እንዲያውቁ እና በአስቸኳይ እንዲፈፅሙ ያሳስባል።
የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና ከሰኔ 08 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲሁም ከ1ኛ እስከ 7ኛ ክፍል ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 15 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ፣የማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ እና የሰርቪስ ክፍያ የሰኔ ወርን ጨምሮ በሶስት ቀናት ውስጥ እንድትከፍሉ በጥብቅ እያሳሰብን በወቅቱ ክፍያዎችን የማይከፍሉ ከሆነ ለሚወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ ሀላፊነት የሚወስዱ ይሆናል::
ከሰላምታ ጋር
የት/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
