ክርስትና (kiristiyanummaa)
前往频道在 Telegram
Christians channal ፍቅር መድሀኒት ነው ለዛም ነው መድሀንያለም ምንለው እየሱስ ያድናል jaalalli moo'aa dha yesus jalaladha kanaaf yeroo hunda nii mo'a! Farfannaa(መዝሙር)Kadhannaa፦ፀሎት፤Lallaba፦ስብከት፤asosama garagaraa hundafiyyu ልቦለዶችም ለሁሉም ተቀላቀሉን። @frebefkr 👣 http://t.me/Yefkrfrebot
显示更多3 672
订阅者
无数据24 小时
+47 天
+1030 天
帖子存档
Repost from N/a
🎉 Baga Gammaddan Baga Gammane!! 🎉
🌐 DATA Interneeta Bilisaan! 🚀
Qarshii Tokko Malee Fayadamuun Danda'amee jira 😍
🔗 Chaannalii Kana Join Godhaa!
🎯 Itti Fayadamaa!! 💥
Repost from yero's reflections/ የየሮ ንጽረቶች
በተጓዝኩባቸው የሕይወት ጎዳናዎች የታዘብኩት ነገር ቢኖር አብዛኛው ነገር ተለዋዋጭ መሆኑ ነው። ሰው፣ ሁኔታው፣ዙርያ ገባው በሞላ በለውጥ እሽክርክሪት ውስጥ የተጣለ ይመስል ይለዋወጣል። ሌላው ቀርቶ እኔ ራሱ ምን ያህል እንደተለወጥኩ ሳስብ መገረም ይቀድመኛል። የቀንና የሌሊት ያህል የጎላ ለውጥ.......
በዚህ ሁሉ ጉዞዬ ካለለውጥ ስለቀለጠ ነገር ሳስብ ሁለት ነገር አስተውላለሁ። የመጀመሪያው እግዚአብሔር ነው፤ ትናንት እንደሆነው ዛሬም ያው መሆኑ! ሁለተኛው በእግዚአብሔር "ያውነት" ላይ ያለኝ እውቀት ነው። ከመቅጽፈት ሁሉ በሚለዋወጥበት ዓለም በሁኔታ ከመዋዠቅ ይልቅ እየጸና የሄደ መረዳት፤ አዎ የእግዚአብሔር አለመለወጥ!
https://t.me/Yeroreflect
Repost from ቅዱሳት መጻሕፍት
መዝሙር 73 (የአሳፍ መዝሙር።)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ልባቸው ለቀና ለእስራኤል እግዚአብሔር እንዴት ቸር ነው።
² እኔ ግን እግሮቼ ሊሰናከሉ፥ አረማመዴም ሊወድቅ ትንሽ ቀረ።
³ የኃጢአተኞችን ሰላም አይቼ በዓመፀኞች ቀንቼ ነበርና።
⁴ ለሞታቸው መጣጣር የለውምና፤ ኃይላቸውም ጠንካራ ነውና።
⁵ እንደ ሰው በድካም አልሆኑም፥ ከሰው ጋርም አልተገረፉም።
⁶ ስለዚህ ትዕቢት ያዛቸው፤ ኃጢአትንና በደልን ተጐናጸፉአት።
⁷ ዓይናቸው ስብ ስለ ሆነ ወጣ፤ ልባቸውም ከምኞታቸው ይልቅ አገኘ።
⁸ አስበው ክፉ ነገርን ተናገሩ፤ ከፍ ከፍ ብለውም በዓመፃ ተናገሩ።
⁹ አፋቸውን በሰማይ አኖሩ፥ አንደበታቸውም በምድር ውስጥ ተመላለሰ።
¹⁰ ስለዚህ ሕዝቤ ወደዚህ ይመለሳሉ፤ ፍጹም ጊዜም በላያቸው ይገኛል፤
¹¹ እግዚአብሔር እንዴት ያውቃል? በልዑልስ ዘንድ በውኑ እውቀት አለ? ይላሉ።
¹² እነሆ፥ እነዚህ ኃጢአተኞች ይደሰታሉ፥ ሁልጊዜም ባለጠግነታቸውን ያበዛሉ።
¹³ እንዲህም አልሁ፦ በውኑ ልቤን በከንቱ አጸደቅሁ፥ እጆቼንም በንጽሕና በከንቱ አጠብሁ።
¹⁴ ሁልጊዜም የተገረፍሁ ሆንሁ፥ መሰደቤም በማለዳ ነው።
¹⁵ እንደዚህ ብዬ ብናገር ኖሮ፥ እነሆ፥ የልጆችህን ትውልድ በበደልሁ ነበር።
¹⁶ አውቅም ዘንድ አሰብሁ፥ ይህ ግን በፊቴ ችግር ነበረ።
¹⁷ ወደ እግዚአብሔር መቅደስ እስክገባ ድረስ፥ ፍጻሜአቸውንም እስካስተውል ድረስ።
¹⁸ በድጥ ስፍራ አስቀመጥኻቸው፥ ወደ ጥፋትም ጣልኻቸው።
¹⁹ እንዴት ለጥፋት ሆኑ! በድንገት አለቁ ስለ ኃጢአታቸውም ጠፉ።
²⁰ ከሕልም እንደሚነቃ፥ አቤቱ፥ ስትነቃ ምልክታቸውን ታስነውራለህ።
²¹ ልቤ ነድዶአልና፥ ኵላሊቴም ቀልጦአልና፤
²² እኔ የተናቅሁ ነኝ አላውቅሁምም፥ በአንተ ዘንድም እንደ እንስሳ ሆንሁ።
²³ እኔ ግን ዘወትር ከአንተ ጋር ነኝ፥ ቀኝ እጄንም ያዝኸኝ።
²⁴ በአንተ ምክር መራኸኝ፤ ከክብር ጋር ተቀበልኸኝ።
²⁵ በሰማይ ያለኝ ምንድር ነው? በምድርስ ውስጥ ከአንተ ዘንድ ምን እሻለሁ?
²⁶ የልቤ አምላክ ሆይ፥ ልቤና ሥጋዬ አለቀ፤ እግዚአብሔር ግን ለዘላለም እድል ፈንታዬ ነው።
²⁷ እነሆ፥ ከአንተ የሚርቁ ይጠፋሉና፤ ከአንተ ርቀው የሚያመነዝሩትንም ሁሉ አጠፋኻቸው።
²⁸ ለእኔ ግን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል፤ መታመኛዬም እግዚአብሔር ነው በጽዮን ልጅ በሮች ምስጋናህን ሁሉ እናገር ዘንድ።
Join us
📚@Holy_scriptures📚
📚@Holy_scriptures📚
ይ🀄️ላ🀄️ሉን
" እኔስ በእግዚአብሔር ቤት እንደ ለመለመ እንደ ወይራ ዛፍ ነኝ፤ ለዓለምና ለዘላለም በእግዚአብሔር ምሕረት ታመንሁ።"
(መዝሙረ ዳዊት 52:8)
🌸🌸🌸🌸
👉 @frebefkr
Repost from 📖 የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች 📖
" እኔስ በእግዚአብሔር ቤት እንደ ለመለመ እንደ ወይራ ዛፍ ነኝ፤ ለዓለምና ለዘላለም በእግዚአብሔር ምሕረት ታመንሁ።"
(መዝሙረ ዳዊት 52:8)
🌸🌸🌸🌸
👉 @thewordofGod92 👈
Share💕
Repost from N/a
🌐Online irraan hojii jalqabuu barbadumoo❓
Online teessanii guyyaatti qarshii 2000(kuma lamaa) ol hojjechuun salphaa dha❗️
Hojii kanas ammuma jalqabaa❗️👇
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር በተስፋ ለሚጠብቁት ለምትሻውም ነፍስ መልካም ነው።”
ሰቆ. 3፥25
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ኤርምያስ 29
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ።
¹³ እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።
Repost from N/a
ሰላም ወዳጆቼ አንድ ድንቅ ቻናል ላስተዋውቃችሁ ለመንፈሳዊ ህይወታችሁ በጣም የሚጠቅም ስለሆነ ማንም #join ሳይል እንዳያልፍ button ነክታችሁ መቀላቀል ትችላላችሁ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Repost from N/a
📱በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን
💁🏻♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ
የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
SITTI_HIN_ULFAANNE_BA_AAN_KOO_COVERED_BY_EYASU_BAYISA_O_crwDtR09WAo.mp34.66 MB
Affeeraa faarfannaa galgalaa
Kaleab Mengistu @ Kingdom Sound Worship Night 2024 'Yalegn Yihe New' Original Song By Awtaru Kebede
Share💥share💥Share
@jesuschristiscomingforus
📌JOIN📌
Comment✍️ @frebefkr
Revelation 3 አማ - ራእይ
20: እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።
