ch
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

前往频道在 Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

显示更多
9 054
订阅者
无数据24 小时
+317
-6630
帖子存档
◌​​የጧት ስንቅ...! فَفِرُّوا إِلَى اللَّه..

~ዋጋ ለማወቅ በዚህ አናግሩን↰! ↓↓↓ በትሌግራም፦@Hayat_bint_Seid_Aselefly ↓↓↓ «በዋትሳፕ፦+966532934803» ┍━━━━━━━━━━━━━━━━━━┓ t.me/Online_Eslamawi
+8
~ዋጋ ለማወቅ በዚህ አናግሩን↰!       ↓↓↓ በትሌግራም፦@Hayat_bint_Seid_Aselefly             ↓↓↓ «በዋትሳፕ፦+966532934803»   ┍━━━━━━━━━━━━━━━━━━┓    t.me/Online_Eslamawiy_Market ┕━━━━━━━━━━━━━━━━━━┙

ህይወትህን ሁሉም ሰው እየገለጠ የሚያነበው መዝገብ አታድርገው። ከህይወት መዝገብህ ውስጥ አንዲት ፊደል እንኳ ማንበብ የማይገባቸው ሰዎች እንዳሉ አትዘንጋ! … የምሬን ነው አንዲትም ፊደል ማንበብ የሌለባቸው ሰዎች አሉ። t.me/abdu_rheman_aman

ይሄን የቁርአን አያ ስወደዉ ....የአላህ ኢላሂ ከነዚህ አድርገን

🍀🍀ልብህ ሰላም ያገኝ ዘንድ የአላህ ቃል አሰማው!☘☘

~ራስህን ለማስተካከል ከራስህ ጋር የምትታገል ከሆነ አንተ መልካም ሰው ነህ። ~

አስቸኳይ የአፋልጉኝ ማስታወቅያ ~ አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ እህታችን ሰኪና ሱልጣን ቅደሜ ሰኔ 21 2017 ዓ.ል ከአዲስ አበባ ወደ ጦራ ለመሄድ ከቃሊቲ በሶስት ሰዓት አከባቢ ተነስታ
አስቸኳይ የአፋልጉኝ ማስታወቅያ ~ አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ እህታችን ሰኪና ሱልጣን ቅደሜ ሰኔ 21 2017 ዓ.ል ከአዲስ አበባ ወደ ጦራ ለመሄድ ከቃሊቲ በሶስት ሰዓት አከባቢ ተነስታ ወደ ቆሼ በዙዋይ መስመር ተሳፍራ ሹፌሩ ቆሼ ስምንት ሰዓት አካባቢ ደርሰናል ልጅቱዋም በፌስታል እቃ ስለያዘች አስታውሳለሁ ደርሳለች ቢልም እሰካሁን ቤት አልደረሰችም። ስልኩዋም አይሰራም ። ስለዚህ አባት እናቱዋ እና ቤተሰቦችዋ በጣም ስለተጨነቁ መረጃ ያላችሁ ሁሉ ትብብር እንድታደርጉልን በአለህ ስም እንጠይቃቸዋለን ። ስልክ ቁጥር:- 📞0920998839 ዘይኔ ሰሲ 📞0910595737  አህመድ ሰሲ 📞0949991107 ከምሱር ከድር ሰሲ ሌሎቻችሁ ሼር በማረግ ተባበሩን እያልን  አሏህ ስም እንጠይችዋለን።

﴿ فَسَقَىٰ لَهُمَا ثُمَّ تَوَلَّىٰ إِلَى الظِّلِّ فَقَالَ رَبِّ إِنِّي لِمَا أَنزَلْتَ إِلَيَّ مِنْ خَيْرٍ فَقِيرٌ﴾ [ القصص: 24] ~

🔖አቡ ሁረይራ ባስተላለፋት ሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ።አላህ በማይለምኑት ባሮቹ ላይ ይቆጣል】 📚ቲርሚዚ ዘግቦታል

💎 بشرى لطلاب العلم: ستبدأ بعون الله تعالى دفعة جديدة من بعض البرامج العلمية بإشراف الشيخ عبد الرزاق البدر، وذلك يوم السبت ٣ / ١ / ١٤٤٧ الموافق ٢٨ / ٦ / ٢٠٢٥م. 📍والبرامج هي: ١- برنامج فقه الصلاة، ومدته ستة أشهر تقريبا، ورابطه في التليجرام: https://t.me/fiqhalhajj ٢- برنامج السيرة النبوية، ومدته ثمانية أشهر تقريبا، ورابطه في التليجرام: https://t.me/alsseerah ٣- برنامج الأشبال العلمي، ومدته ستة أشهر تقريبا، ورابطه في التليجرام: https://t.me/Alashbal1 ٤- برنامج الحديث (المستوى الثاني)، ومدته سنة تقريبا، ورابطه في التليجرام: https://t.me/ahadeethahkam2 ------------^^^^^------------- علما بأن الانضمام لقناة البرامج في التليجرام يكفي للتسجيل فيها. ساهموا معنا بنشر الإعلان، كتب الله أجوركم. ---------- قناة: إعلانات برامج الشيخ عبد الرزاق البدر: t.me/mtoon2

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በሱማሊይ ቋንቋ ድንን የሚያስተምሩ ቀናት ካላችሁ ተባበሩኝ ።ወንድምና እህቶች ፈልገዉት ነዉ ባረካሏሁ ፊኩም ! 👇 @Umu_Abdella_t

🌻وَإِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰكِ وَطَهَّرَكِ وَٱصْطَفَىٰكِ عَلَىٰ نِسَآءِ ٱلْعَٰلَمِينَ መላኢኮች ያሉትን (አስታውስ)፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጦሻል፡፡ ንፁህም አረጓሻል፡፡ በጊዜሽ ካሉ አለም ሴቶች ላይ መረጦሻል፡፡» 🌻يَٰمَرْيَمُ ٱقْنُتِى لِرَبِّكِ وَٱسْجُدِى وَٱرْكَعِى مَعَ ٱلرَّٰكِعِينَ «መርየም ሆይ! ለጌታሽ ታዘዢ፡፡ ስገጂም፡፡ ከሳጋጆች ከአጎንባሾቹም ጋር አጎንብሺ፡፡» ~

🌻وَإِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰكِ وَطَهَّرَكِ وَٱصْطَفَىٰكِ عَلَىٰ نِسَآءِ ٱلْعَٰلَمِينَ መላኢኮች ያሉትን (አስታውስ)፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጦሻል፡፡ ንፁህም አረጓሻል፡፡ በጊዜሽ ካሉ አለም ሴቶች ላይ መረጦሻል፡፡» 🌻يَٰمَرْيَمُ ٱقْنُتِى لِرَبِّكِ وَٱسْجُدِى وَٱرْكَعِى مَعَ ٱلرَّٰكِعِينَ «መርየም ሆይ! ለጌታሽ ታዘዢ፡፡ ስገጂም፡፡ ከሳጋጆች ከአጎንባሾቹም ጋር አጎንብሺ፡፡» ~

#قرآن_الصباح🌿 🎙القارئ: الشيخ احمد طالب

📌 የአር-ረህማን ባሮች 🎙 በአቡ ሉቅማን t.me/Abu_Lukman_hussen

~ፍቅርን ! °አባረን አባረን... °ፈልገን አጣነዉ °በቃላችን ብቻ እየተናገርነዉ! ~ t.me/https_Asselfya
~ፍቅርን ! °አባረን አባረን... °ፈልገን አጣነዉ °በቃላችን ብቻ እየተናገርነዉ! ~     t.me/https_Asselfya

🔖በአንድ አያ ላይ ሶስት ጊዜ የተጠቀሰ እንስስ ዉሻ ነዉ። 🌻سَيَقُولُونَ ثَلَاثَةٌ رَّابِعُهُمْ كَلْبُهُمْ وَيَقُولُونَ خَمْسَةٌ سَادِسُهُمْ كَلْبُهُمْ رَجْمًا بِالْغَيْبِ ۖ وَيَقُولُونَ سَبْعَةٌ وَثَامِنُهُمْ كَلْبُهُمْ ۚ قُل رَّبِّي أَعْلَمُ بِعِدَّتِهِم مَّا يَعْلَمُهُمْ إِلَّا قَلِيلٌ ۗ فَلَا تُمَارِ فِيهِمْ إِلَّا مِرَاءً ظَاهِرًا وَلَا تَسْتَفْتِ فِيهِم مِّنْهُمْ أَحَدًا ~በሩቅ ወርዋሪዎች ሆነው (በጥርጣሬ) «ሦስት ናቸው፤ አራተኛቸው #ውሻቸው ነው» ይላሉ፡፡ «አምስት ናቸው፤ ስድስተኛቸው #ውሻቸው ነውም» ይላሉ፡፡ «ሰባት ናቸው፤ ስምንተኛቸውም #ውሻቸው ነው» ይላሉም፡፡ «ጌታዬ ቁጥራቸውን ዐዋቂ ነው፡፡ ጥቂት (ሰው) እንጂ አያውቃቸውም» በላቸው፡፡ በእነሱም ነገር ግልጽን ክርክር እንጂ (ጠልቀህ) አትከራከር፡፡ በእነሱም ጉዳይ ከነሱ (ከመጽሐፉ ሰዎች) አንድንም አትጠይቅ፡፡ ~