ch
Feedback
MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

前往频道在 Telegram

OFFICIAL PAGE

显示更多
4 359
订阅者
+924 小时
+497
+13830

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+68
在0个频道中
六月 '26
+163
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+77
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+114
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+58
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+54
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+86
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+57
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+86
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+78
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+291
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+98
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+235
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+100
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+64
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+82
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+72
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+39
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+96
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+68
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+72
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+195
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+470
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+93
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+192
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+83
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+47
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+61
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+57
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+84
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+104
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+78
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+115
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+133
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+335
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+77
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+132
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+98
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+62
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+59
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+53
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+119
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+98
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+57
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+110
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+165
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+380
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+84
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+39
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+18
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+19
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+10
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+6
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+11
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+7
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+19
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+138
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+876
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
09 七月+1
08 七月+10
07 七月+9
06 七月+19
05 七月+14
04 七月+1
03 七月+2
02 七月+6
01 七月+6
频道帖子
ማሳሰቢያ፡- ክፍያ ከፈፀማችሁ በውሃላ ደረሰኝ ይዛችሁ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት እንደማይጠበቅባችሁ ይታወቃል ሆኖም ክፍያ መፈፀማችሁ የሚታወቀው ይህ ሊንክ (https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመክፈትና የተማሪው መረጃዎችና በመጨረሻም የከፈላችሁበት የደረሰኝ ቁጥር(Tranzaction Number) በማስገባት ሴንድ(Send)ማለት ይኖርባቹሃል፡፡ ክፍያ ስለፈፀሙ ብቻ አስመዝግበናል ማለት እንደማይቻል ደግመን ማሳሰብ እንወዳለን፡፡ ክፍያ የሚፈፀመው በወጋገን ባንክ ብቻ መሆኑም ጭምር ለማስታወስ አንወዳለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

2
没有文字...
1 735
3
ክፍያ የሚመለከት ቅድመ መደበኛ ·         የተርም ክፍያ፡ ብር 6502.00 ·         የመመዝገቢያ ክፍያ፡- ብር 813.00 ·         የመታወቂያ ፡- ብር 110.00   አንደኛና መካከለኛ ደረጃ የተርም ክፍያ፡ ·         1ኛ-4ኛ ክፍል፡ብር 7398.00 የመመዝገቢያ ክፍያ፡- ብር 925.00 ·         5ኛ-6ኛ ክፍል፡ብር 8064.00 የመመዝገቢያ ክፍያ፡- ብር 1008.00 ·         7ኛ-8ኛ ክፍል፡ብር 8352.00 የመመዝገቢያ ክፍያ፡- ብር 1044.00 የመታወቂያ ለሁሉም የክ/ደረጃዎች፡- ብር 110.00 ሁለተኛ ደረጃ የተርም ክፍያ፡ ·         9ኛ-10ኛ ክፍል፡ብር 9920.00 የመመዝገቢያ ክፍያ፡- ብር 1240.00 ·         11ኛ-12ኛ ክፍል፡ብር 11936.00 የመመዝገቢያ ክፍያ፡- ብር 1492.00 የመታወቂያ ለሁሉም የክ/ደረጃዎች፡- ብር 110.00
1 756
4
ማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት የ2019ዓ.ም የነባርና አዲሥ ተማሪዎች የምዝገባ መርሃ ግብር 1.   ከሃምሌ 1 እስከ ሃምሌ 10/2018ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል፣ 2.   ከላይ በተጠቀሡት ቀናት በተለያዩ ምክንያቶች ልጆቻቸውን ማስመዝገብ ያልቻሉ ከሃምሌ 11-20/2018ዓ.ም በቅጣት እንዲስተናገዱ የሚደረግ ሲሆን፤ የቅጣቱ መጠን በቀን 100 ብር ነው፤ 3.   ከሃምሌ 21-30/2016ዓ.ም ባልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች ምትክ ያሉን ክፍት ቦታዎች በማየት የአዲሥ ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል (አዲሥ ተማሪዎች ምዝገባው ቀድመው ወይቲንግ ሊስት ውስጥ ስልክ ቁጥራቸውን ያስመዘገቡ ብቻ) 4.   ከነሃሴ 1-10/2018ዓ.ም ተማሪዎች በየሴክሽኑ ድልደላ ይፈፀማል፡፡ 5.   ከነሃሴ 11-20/2018ዓ.ም በተማሪዎች ድልደላ መሠረት የመምህራን ምደባ ይፈፀማል፡፡ 6.   ከነሃሴ 20-30/2018ዓ.ም ለ2019ዓ.ም ትምህርት ጅማሮ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ይከናወናል፡፡
1 737
5
ቀን፡-29/10/2018ዓ.ም ማሳሰቢያ ለማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም የችግኝ ተከላ በከተማ ደረጃ እናከናውናለን፡፡በመሆኑም ትምህርት ቤታችን ወክላችሁ ተከላው ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከወላጆቻችሁ ፍቃድ በመጠየቅ እንድትሳተፉ እንፈልጋለን፡፡ በመሆኑም ፈቃደኛ የሆናችሁ ተማሪዎች በ0988161628 ስማችሁንና ስ.ቁ ቴክስት እንድታደርጉ እየጠየቅን ለተከላ የምንገናኝበት ቦታ ትምህርት ቤትመሆኑና ሰዓት 12፡00 መነሻችን መሆኑ እናሳስባለን፡፡ ትምህርት ቤቱ
1 369
6
⭐️ተማሪዎች ሆይ ለቀጣይ አመት አሁኑኑ ጥናት ጀምሩ መጽሀፍት ለማግኘት :- ✅የቅድመ 1ኛ መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3693?single ✅የቅድመ አንደኛ የእንግሊዘኛ መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/4609?single ✅የ1ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3716?single ✅የ2ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3709?single ✅የ3ኛ ክፍል  መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3702?single ✅የ4ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3685?single ✅የ5ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3678?single ✅የ6ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3670?single ✅የ7ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3659?single ➡️የ8ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3641?single ✅Afan Oromo Grade 3-8 text books ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3099?single ✅ከ9ኛ-12ኛ ክፍል መጽሀፍ ለማግኘት ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3720
457
7
ቀን፡- ሰኔ 29/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የመመረቂያ ጋወን የሚመለስበት ቀን ሃሙስ ሃምሌ 02/2018 ዓ.ም እና ዓርብ ሃምሌ 03/2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 7፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑ እያሳወቅን ጋወን ለመውሰድ ስትመጡ የስያዛችሁት ብር 1000 (አንድ ሺ ብር) ለመውሰድ ማንነታችሁ የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ መረከብ የምትችሉ መሆኑ እያሳሰብን ከነዚህ ቀናት ውጪ ለሚመጣ ተማሪ ከነቅጣቱ የምንረከብ መሆኑ ጭምር እናሳስባለን፡፡ ትምህርት ቤቱ
2 039
8
+1
没有文字...
2 010
9
Top scorers of grade 6 ministry exam
1 917
10
没有文字...
1 923
11
ዘንድሮ ለተመዘገበው ውጤት ከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ስራዉ ልዩ ትኩረት በመስጠት መንቀሳቀሱ ፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር ተጠናክሮ መቀጠሉ ፣ የሂሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ ተነድፎ በትኩረት መስራት መቻሉ ፣ የመማሪያና የማስተማሪያ ግብዓቶች መቅረባቸው እንዲሁም ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በተለይም ከወላጆች ጋር በቅንጅት መሰራቱ ተጠቃሽ መሆናቸውን ኃላፊው አብራርተዋል:: በከተማ አስተዳደሩ በትምህርት ስርአቱ የብዝሀ ቋንቋ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አማርኛ እና አፋን ኦሮሞ እንደሁለተኛ ቋንቋ የተማሩ ተማሪዎች በትምህርት አይነቶቹ ፈተና መውሰዳቸውን ዶክተር ዘላለም አስታውሰው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናን ካስፈተኑ 768 ትምህርት ቤቶች መካከል 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን አስታውቀዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል። https://aa6.ministry.et/#/result ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
1 006
12
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ ተዘዋወሩ፡፡ (ሰኔ 29/2018 ዓ.ም) በአ+1
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ ተዘዋወሩ፡፡ (ሰኔ 29/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 97.48 % የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ አስታወቁ። ኃላፊው የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን በማስመልከት ለተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በጋዜጣዊ መግለጫቸው በከተማ አስተዳደሩ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች 50 በመቶ እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የትምህርት እርከን መሸጋገራቸውን አስታውቀዋል። ኃላፊው አያይዘውም ዘንድሮ 97.48% የሚሆኑ ተማሪዎች 50 እና በላይ በማምጣት ወደ ዘጠነኛ ክፍል ያልፉበት ውጤት በ2017 ዓ.ም ከነበረው 95% አንጻር እድገት ማሳየቱን ገልጸው ውጤቱ እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ለተወጡ መምህራን ፣ የትምህርት አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም ለወላጆችና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።
847
13
ዘንድሮ ለተመዘገበው ውጤት ከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ስራዉ ልዩ ትኩረት በመስጠት መንቀሳቀሱ ፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር ተጠናክሮ መቀጠሉ ፣ የሂሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ ተነድፎ በትኩረት መስራት መቻሉ ፣ የመማሪያና የማስተማሪያ ግብዓቶች መቅረባቸው እንዲሁም ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በተለይም ከወላጆች ጋር በቅንጅት መሰራቱ ተጠቃሽ መሆናቸውን ኃላፊው አብራርተዋል:: በከተማ አስተዳደሩ በትምህርት ስርአቱ የብዝሀ ቋንቋ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አማርኛ እና አፋን ኦሮሞ እንደሁለተኛ ቋንቋ የተማሩ ተማሪዎች በትምህርት አይነቶቹ ፈተና መውሰዳቸውን ዶክተር ዘላለም አስታውሰው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናን ካስፈተኑ 768 ትምህርት ቤቶች መካከል 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን አስታውቀዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል። https://aa6.ministry.et/#/result ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
772
14
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ ተዘዋወሩ፡፡ (ሰኔ 29/2018 ዓ.ም) በአ+2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ ተዘዋወሩ፡፡ (ሰኔ 29/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 97.48 % የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ አስታወቁ። ኃላፊው የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን በማስመልከት ለተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በጋዜጣዊ መግለጫቸው በከተማ አስተዳደሩ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች 50 በመቶ እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የትምህርት እርከን መሸጋገራቸውን አስታውቀዋል። ኃላፊው አያይዘውም ዘንድሮ 97.48% የሚሆኑ ተማሪዎች 50 እና በላይ በማምጣት ወደ ዘጠነኛ ክፍል ያልፉበት ውጤት በ2017 ዓ.ም ከነበረው 95% አንጻር እድገት ማሳየቱን ገልጸው ውጤቱ እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ለተወጡ መምህራን ፣ የትምህርት አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም ለወላጆችና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።
1 707
15
የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይሆናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። የአዲስ
የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይሆናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018  የትምህርት ዘመንን  የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 እስከ10  ቀን 2018  ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ https://t.me/AddisAbebaEducationB https://t.me/AddisAbebaEducationB
1 890
16
没有文字...
2 139
17
没有文字...
2 188
18
Grade 12 graduates of 2026GC
2 150
19
The program has to begin, come and let's enjoyour parents day.
The program has to begin, come and let's enjoyour parents day.
2 281
20
没有文字...
2 813