ch
Feedback
Brothers

Brothers

前往频道在 Telegram
599
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
+130 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
九月 '24
九月 '24
+1
在0个频道中
八月 '24
+5
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+5
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+5
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+7
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+594
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
08 九月+1
07 九月0
06 九月0
05 九月0
04 九月0
03 九月0
02 九月0
01 九月0
频道帖子
ውድ ቅዱሳን ቅዳሜ የሚኖረን የሚድል ኤጅ ስልጠና የሚጀምርበት ሰዓት ጠዋት 4፡00 ነው። ይህንን ማስታወቂያ ለሌሎችም ለምናቃቸው እናሰማ

2
ውድ ቅዱሳን በጌታ ቀን የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ዲስትሪክቶች ግሎባል ሆቴል (ሆል ቢ) የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 7:00 ሰአት ይሆናል:: አዳራሹ ሕንጻ ላይ ስለሆነ ለልጆች መጫወቻ የሚሆን ቦታ የለም ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።
875
3
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ዲስትሪክቶች ግሎባል ሆቴል (ሆል ቢ) የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 7:00 ሰአት ይሆናል:: አዳራሹ ሕንጻ ላይ ስለሆነ ለልጆች መጫወቻ የሚሆን ቦታ የለም ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።
58
4
ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህንን ማስታወቂያ ለምናገኛቸው ለቅዱሳን ሁሉ እናሰማ::
1 033
5
ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህንን ማስታወቂያ ለምናገኛቸው ለቅዱሳን ሁሉ እናሰማ::
1 251
6
ውድ ቅዱሳን፣ በመንገድ መዘጋጋት ምክንያት የነገው የጌታ ቀን ስብሰባችን የጠዋቱ ከ 3:00 እስከ 5፡00 ሲሆን, ሁለተኛው ከ 5፡15 እንከ 7፡15 መሆኑን አውቀን ሰዓት ጠብቀን እንገኝ። ጌታ ስብሰባዎቻችንን በክርስቶስ ብልጥግናዎች አውደርእይ ይሙላው።
1 070
7
ውድ ቅዱሳን:- የምርቃቱ ቦታ ግሎባል ሆቴል ሲሆን የሚጀመረው 7:45 ነው:: ሰዓት አክብረን እንገኝ:: የአማርኛ ትርጉም የምትፈልጉ FM ሬድዮ እና የጆሮ ማዳመጫ ይዛችሁ እንድትገኙ:: ለህጻናት የተዘጋጀ ቦታ የለም:: ለፕሮግራሙ መጸለያችንን እንቀጥል:: ጌታ ስራውን ይባርክ!
883
8
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::
1 215
9
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ዲስትሪክቶች ግሎባል ሆቴል (ሆል ቢ) የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 6፡30 ሰአት ይሆናል:: አዳራሹ ሕንጻ ላይ ስለሆነ ለልጆች መጫወቻ የሚሆን ቦታ የለም ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።
1 223
10
ውድ ቅዱሳን፣ በመንገድ መዘጋጋት ምክንያት የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ድስትሪክት 5 - 7ሰዓት በቤተክርስቲያን መሰብሰቢያ ስፍራ ይሆናል። ማስታወቂያው ስለዘገየ ይቅርታ እየጠየቅን ለቅዱሳን በመደወል አስታውቁ::
1 064
11
ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህንን ማስታወቂያ ለምናገኛቸው ለቅዱሳን ሁሉ እናሰማ::
1 164
12
没有文字...
1 456
13
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::
825
14
ውድ ቅዱሳን በጌታ ቀን የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ድስትሪክት ጀርመን አደባባይ በሚገኘው በጉዲና ቱምሳ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30እስከ 6፡30 ሰአት ይሆናል:: ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።
1 049
15
ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡
1 525
16
ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡
1 914
17
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን የሚኖሩን የጌታ ቀን ስብሰባዎች ጠዋት ከ3፡30 እስከ 5፡30 ለቡ በሚገኘው የስልጠና ማእከል(Training Center) እና በመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን 1. ስልጠናውን እየተሳተፍን ያለን ቅዱሳን ስልጠናውን በምንሳተፍበት ቦታ ሲሆን. 2. በስልጠናው ለማንሳተፍ ቅዱሳን በሚቀርበን ከሁለቱ በአንዱ ቦታ መሳተፍ እንችላለን። 3. እንዲሁም ስልጠናውን እየተሳተፍን ያለን ቅዱሳን የነገ ስልጠና ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ስለሚጀምር ምሳ ከተመደብንበት የጥናት ቡድኖቻችን ጋር እየተገጣጠምን ለመብላት እንበረታታ:: ጌታ ስብሰባዎቻችንን በህያውነት ይሙላው!
1 662
18
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::
1 755
19
ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::
1 982
20
ውድ ቅዱሳን በጌታ ቀን የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ድስትሪክት ጀርመን አደባባይ በሚገኘው በጉዲና ቱምሳ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30እስከ 6፡30 ሰአት ይሆናል:: ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።
2 094