የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
前往频道在 Telegram
2 621
订阅者
+124 小时
+227 天
+3830 天
帖子存档
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ቢኒያም ተስፋዬ ታናሽ ወንድም ከሐገር ተሰድዶ ወጥቶ የነበረ ቢሆንም በነበረበት ቦታ ስላረፈ ቤተሰቦቹ ሐዘን ስለተቀመጡ መኖሪያ ቤታቸው ጎላ በላይኛው በር (በኤክስትሪም በኩል) በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የወንድማችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ሰላም እብል ሠናይተከ ተአዛዜ፤
ለትፍሥሕተ ሰብእ ወለኑዛዜ፤
ሚካኤል ኢይበል አድኅኖትከ ማእዜ፤
ረሲ ደኃሪትየ እምግብረ ኀጢአት አግኣዜ
እንተ ተቀነይኩ ሎቱ የአክል እምይእዜ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ሰውን ለማረጋጋትና ለማስደሰት ፈጣን ለሆነ ርኅራኄህ ሰላም እላለው።
ማዳንህ ከቶ መቼ ነው እንዳልል እስከ አሁንም ድረስ የተገዛሁለት ይበቃልና የመጨረሻይቱ ዘመኔ ከኃጢአት ባርነት ነፃ ትወጣ ዘንድ እማጸንሃለሁ።
ድርሳነ ሚካኤል
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና " ማቴ 19፥14
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ሕጻናት ክፍል ለስድስት ወር የአዲስ አባልነት ትምህርት ሲከታተሉ የነበሩ ሕጻናት የካቲት 08/2017 ዓ.ም ተመርቀው በትላንትናው እለት የካቲት 09/2017 ዓ.ም ወደ ቃሌ ተራራ ጻድቁ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም ጉዞ በማድረግ ተሳልመው ወደ አገልግሎት ተቀላቅለዋል። ቅዱስ እግዚአብሔር ያሳድጋችሁ የነገው የሃገርና የቤተክርስቲያን ተረካቢ ያድርጋችሁ በተቀደሰ ቤቱ ያሳድጋችሁ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
የጌቶችን ጌታ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
እርሱ ብቻውን ታላቅ ተኣምራትን ያደረገ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ሰማያትን በብልሃት የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ምድርን በውኃ ላይ ያጸና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ከበኵራቸው ጋር ግብጽን የመታ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
እስራኤልንም ከመካከላቸው ያወጣ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
በጸናች እጅ በተዘረጋችም ክንድ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የኤርትራን ባሕር በየክፍሉ የከፈለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
እስራኤልን በመካከሉ ያሳለፈ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ፈርዖንንና ሠራዊቱን በኤርትራ ባሕር የጣለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ሕዝቡን በምድረ በዳ የመራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ታላላቅ ነገሥታትን የመታ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ብርቱዎችንም ነገሥታት የገደለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የአሞራውያንን ንጉሥ ሴዎንን፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የባሳንን ንጉሥ ዐግን፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ምድራቸውን ርስት አድርጎ የሰጠ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለባሪያው ለእስራኤል ርስት፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
እኛን በመዋረዳችን አስቦናልና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ከጠላቶቻችንም እጅ አድኖናልና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
የሰማይን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
መዝሙረ ዳዊት. 136፥1
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
''ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ''
በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 08/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይመጡልሃል ያገኙህ”
ዘዳግም 28፥2
ሁላችንም የፍኖተ ብርሃን ልጆች መጽሐፍ ቅዱስን እያነበብን የሐዋርያት ሥራ ደርስን የንባብ ሕይወታችን አንድ ምዕራፍ በመጨምር ንባባችን እንቀጥልጀ መጨረሻ ክፍል ነው የሐዋርያት ሥራ በቀን ሁለት ምዕራፍ እናንብብ መልካም የንባብ ጊዜ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
