ሁዳ ኢስላማዊ ስቱዲዮ
前往频道在 Telegram
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ኢንሻአላህ በዚህ ቻናል ያስተምራሉ ብለን ያሰብናቸውን 👇👇👇 ➪ሀዲሶችን ➪አስተማሪ ታሪኮችን ➪አነቃቂ መልክቶችን ➪ግጥሞችን ታገኙበታላቹ {وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ } [سورة فصلت ٣٣] @huda_islamic_studio
显示更多3 506
订阅者
-624 小时
-337 天
-7930 天
帖子存档
3 506
Repost from 🇸🇦"" ከጦሳ ማዶ ደሴ "" أبو الناموس الأثري 🇸🇦
በዉዱና በምንሳሳለት የከላላዉ ኡስታዛችን
አቡ ዓምረላህ ደዕዋችን
ተጀመረ
ተጀመረ
ተጀመረ
3 506
Repost from 🇸🇦"" ከጦሳ ማዶ ደሴ "" أبو الناموس الأثري 🇸🇦
👌እሁድ 🔻ምሽትን 🔻በጦሳ 🔻ያምሹ🔻
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
👌ዛሬ ምሽት በውዱ ኡስታዛችን አቡ አምረالله እና በውዱ ኡስታዛችን አቡ ሷሊህ እናም ሌሎች ስማቸው ያለተጠቀሰ ውድ ኡስታዞች ይገኙበታል ፏ ፍክት ብለን በውዷ መድረሳችን በtelegram ጦሳ ማዶ እና በimo ጦሳ ማዶ የምናመሽ ይሆኛል .....
🔺ማሳሰቢያ 🔺
👌ማንኛውም እህትና ወንድም በፕሮግራሙ ሰአት በየግሩፑ ተቀምጦ ማሳለፍ አይቻልም አንድነት የሚያሳስበው በፕሮግራሙ ሰአት እህትና ወንድሞቹን ለመዘየር ወደ ውዷ ጦሳ ፏ ፍክት ብሎ ይመጣል ...3:00 ካለ ሙባሸረትን ወደ ጦሳ ማዶ መምጣት ግደታ ይሆንብናል..አለዚያ 5 ሰው እየያዙ በየ ግሩፑ መወተፍ ❌❌ ...
🌿መቅረት ቀርቶ ማርፈድ ፈፅሞ የለብንም ምክንያቱም ዳዕዋ ማለት👇
🔺የምንማማርበት
🔺የምንዘያየርበት
🔺ስለ ድናችን የምንጠያየቅበት ቀን ነው
👉ዳእዋ መሳተፍ የመጠንከራችን ምልክት ነው.....
➤ተወዳጅ ብርቅዬ የተውሒድ አርበኛ
➤የሱና ተከታይ ጥሩ መንገደኛ
➤አስተማሪ ዳዒ ያልሆነ ወሬኛ
➤የማይዝረከረክ ሁል ጊዜ ሐቀኛ
➤አዛኝ ሆደ ባሻ ምቹ ለጓደኛ
➤የሰለፎች ወዳጅ የድኑ ዘበኛ
➤ይሔን ከፈለከው ለመሆን ጓደኛ
➤ጦሳ ላይ ብቅ በል እሁድን ወደኛ
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
3 506
السلام.وعليكم ورحمة الله وبركاته.
-----------------------------
👌 👉 #አስቸኳይ_መልዕክት :- በደሴ እና በአካባቢዋ ለምትገኙ ሰለፊዮች በሙሉ:- በድጋሜ ነገ ዕሁድ የ الله ቤት በጋራ ለመገንባትና ለማስዋብ ሁላችንንም ታላቅ የሆነ የኸይር ስራ እድል ይጠብቀናል።
----------------------------
🔥 👉 የነገውን እሁድ ሁላችንም ለመስጅዳችን ልንሰጥ የግድ ይለናል !!
----------------------------
🔥👉 በመስጅደል አቅሷ ዙሪያ የደረሠው መከራና የደረሰው ችግር እንደት እንደሆነ ለእናንተ መግለፅ ለቀባራ ማርዳት ነው !! ይህንን አጋጣሚ እየፈለጉትና እየጓጉለት ነገር ግን በቦታው መገኘት ባለመቻላቸው የሚቆጩ ወንድሞችና እህቶች ስንቶች አሉ !!
🔥👉 አንተና እኔ ደግሞ الله ለዚህ ትልቅ ስራ ዕድሉን ካገኘን ጠፊ የሆነችዋን ዱንያ ማባረራችንን ለአንድ ቀን ችላ ብለን ለአኺራችን የሚጠቅመንን ብንሠራባት ከሁሉም በላይ የተሻለ ነው !!
------------------------------
🔥👉 ነገ በالله ፈቃድ ብዙ የሠው ጉልበት የሚፈለግበት ቀን ስለሆነ ማንኛውም ለመስጅደል አቅሷ ናፍቆት ያለውን ወንድም በሙሉ እገዛችሁን እንሻለን !!
--------------------------
✨ #ማሳሰቢያ፦ “የነገውን ማንኛውንም የግል ስራችሁን በጊዜያዊነት ወደ ጎን በመተው” ሁላችሁም በነቂስ በመገኘት መስጅዳችንን እንድንገነባ ጥሪ ተላልፏል።#አንድም ሰለፊ ወንድም# እንዳይቀር!! የበኩላችንን አሻራ የምናስቀምጥበት ሰዓት አሁን ነው። 👌👉 #መልዕክቱን ለሌሎች ወንድሞች ሼር በማድረግ #የኸይር ስራው ተካፋይ ያድርጉ !! ------------------ #የመስጅደል አቅሷ ግንባታ #አስተባባሪ ወንድሞቻችሁ ------------------ 👌👉 https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
3 506
﴿وَالْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِينَ﴾.
«اللَّهُمَّ آتِ نُفُوسَنَا تَقْوَاهَا ، وَزَكِّهَا أنْتَ خَيْرُ مَنْ زَكَّاهَا ، أنْتَ وَلِيُّهَا وَمَوْلَاهَا».
3 506
Repost from 🇸🇦"" ከጦሳ ማዶ ደሴ "" أبو الناموس الأثري 🇸🇦
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
🖊ሸይኻችን አባ ኒብራስ ገብቷል ገባ ገባ በሉሉ
🌿
🌿
🌿
👌ሸርርር ሸርርር ሸርርርርር👌
3 506
عن سعد بن أبي وقاص رضي الله عنه قال : سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم وهو يقول :
"إنَّ الإيمَانَ بَدَأ غَرِيبًا ، وَسَيَعُودُ كَمَا بَدَأ ، فَطُوبَى يَوْمَئِذٍ لِلغُرَبَاءِ إذَا فَسَدَ النَّاسُ".
[مسند الإمام أحمد].
3 506
﴿وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ وَاحْذَرْهُمْ أَن يَفْتِنُوكَ عَن بَعْضِ مَا أَنزَلَ اللهُ إِلَيْكَ فَإِن تَوَلَّوْا فَاعْلَمْ أَنَّمَا يُرِيدُ اللهُ أَن يُصِيبَهُم بِبَعْضِ ذُنُوبِهِمْ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ لَفَاسِقُونَ • أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ﴾.
«اللَّهُمَّ أبْرِمْ لِهَذِهِ الأُمَّةِ أمْرًا رَشَدًا يُعَزُّ فِيهِ وَلِيُّكَ وَيُذَلُّ فِيهِ عَدُوُّكَ وَيُعْمَلُ فِيهِ بِطَاعَتِكَ وَيُتَنَاهَى فِيهِ عَنْ مَعْصِيَتِكَ».
3 506
Repost from 🧵ዳዕዋ ሰለፍያ በሀይቅ ሰማይ ስር🧵
💫በትኩረት ይደመት የኢርጃእ ምች ሳይመታው ይህችን አለም የተሰናበተ ሸይኽ ነው
⚡️አሏህ ጀነተል ፊርደውሥን ይወፍቀው
⚡️https://t.me/daewaselefyahaik/1283
3 506
አብሽር ለተናጋሪ ንግግር ጆሮ እንዳሰጥ የያዝከው ሀቅ እንጂ ሚያስፈራ ሚያሳፍር አይደለም አቧራ በበተኑ ቁጥር አቧራውን እያበሰ ሚነቃው ብዙ ነው ሀቢቢ
3 506
النبي صلى الله عليه وسلم قال :
"مَنْ دَعَا إلَى هُدًى كَانَ لَهُ مِنَ الأجْرِ مِثْلُ أُجُورِ مَنْ تَبِعَهُ لَا يُنْقِصُ ذَلِكَ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ، وَمَنْ دَعَا إلَى ضَلَالَةٍ كَانَ عَلَيْهِ مِنَ الإثْمِ مِثْلُ آثَامِ مَنْ تَبِعَهُ لَا يُنْقِصُ ذَلِكَ مِنْ آثَامِهِمْ شَيْ
مسند الإمام أحمد
3 506
﴿إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلْنَا مِنَ الْبَيِّنَاتِ وَالْهُدَى مِن بَعْدِ مَا بَيَّنَّاهُ لِلنَّاسِ فِي الْكِتَابِ أُولَئِكَ يَلْعَنُهُمُ اللهُ وَيَلْعَنُهُمُ اللَّاعِنُونَ • إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ﴾.
إن الذين يخفون ما أنزلنا من البينات الدالة على صدق النبي وما جاء به من اليهود والنصارى من بعد ما أظهرناه للناس في كتبهم أولئك يطردهم الله من رحمته ويدعو عليهم الملائكة والأنبياء والناس أجمعون بالطرد من رحمته ، إلا الذين رجعوا إلى الله نادمين على كتمان تلك الآيات الواضحات وأصلحوا أعمالهم الظاهرة والباطنة وبينوا ما كتموه من الحق والهدى فأولئك أقبل رجوعهم إلى طاعتي وأنا التواب على من تاب من العباد الرحيم بهم.
3 506
﴿وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ﴾.
«اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِلمُؤْمِنِينَ وَالمُؤْمِنَاتِ الأحْيَاءِ مِنْهُمْ وَالأمْوَاتِ وَألِّفْ بَيْنَ قُلُوبِهِمْ وَأصْلِحْ ذَاتَ بَيْنِهِمْ وَانْصُرْهُمْ عَلَى عَدُوِّكَ وَعَدُوِّهِمْ».
3 506
﴿كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ﴾.
«اللَّهُمَّ سَهِّلْ عَلَيَّ قَضَاءَكَ وحَبِّبْ إلَيَّ لِقَاءَكَ وَأعِذْنِي مِنْ فِتْنَةِ الدُّنْيَا ، فَاطِرَ السَّمَوَاتِ وَالأرْضِ أنْتَ وَلِيِّي فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ تَوَفَّنِي مُسْلِمًا وَألْحِقْنِي بِالصَّالِحِينَ».
3 506
Repost from قناة أبو أنيس الأثري محمد (አልቡኮ)
🌿متن كتاب التوحيد🌿
አድስ
አድስ
አድስ
ደርስ
የሸይኽ ሙሀመድ ኢብኑ አብዱል ወሀብ ኪታብ
ደርስ ቁጥር-10
ድምጹን ለማግኘት
✍✅https://t.me/Abu_Ouneis/1032
🌿متن الأجرومية في النحو🌿
የኢብኑ አጅሩም ኪታብ
ደርስ ቁጥር-25
ድምጹን ለማግኘት
✍✅https://t.me/Abu_Ouneis/1031
3 506
﴿وَلَنَبْلُوَنَّكُم بِشَيْءٍ مِّنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِّنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنفُسِ وَالثَّمَرَاتِ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ • الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا للهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ • أُولَئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ وَأُولَئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ﴾.
ولنمتحننكم بأنواع من المصائب بشيء من الخوف من أعدائكم وبالجوع لقلة الطعام وبنقص في الأموال لذهابها أو مشقة الحصول عليها وبنقص في الأنفس بسبب الآفات التي تهلك الناس أو بالشهادة في سبيل الله وبنقص من الثمرات التي تنبتها الأرض ، وبشر أيها النبي الصابرين على تلك المصائب بما يسرهم في الدنيا والآخرة ، الذين إذا أصابتهم مصيبة من تلك المصائب قالوا برضًا وتسليم : إنا مُلكٌ لله يتصرف فينا بما يشاء وإنا إليه عائدون يوم القيامة فهو الذي خلقنا وتفضل علينا بمختلف النعم وإليه مرجعنا ونهاية أمرنا. أولئك المتصفون بهذه الصفة لهم ثناء من الله عليهم في ملأ الملائكة الأعلى ورحمة تنزل عليهم وأولئك هم المهتدون إلى طريق الحق.
3 506
Repost from የአቂዳ ኪታቦች ዳዕዋዎች ሪከርድ ስብስብ
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
بِسْمِ اللهَِّ الرَّحْمَٰنِ الرَّحَيمِ
🎤#በድን ላይ ፅናት (ሶብር ) በተመለከተ
መደመጥ ያለበት ሙሀደራ ትንሽ ቆየት ያለ ቢሆንም ትደመጥ
🔴👉🎤 በታላቁና በተወዳጁ ወደ الله ተጣሪ በሆነው #ሸይኻችን አቡ ኒብራስ ሙስጦፋ አብዲላህ አል_ሀበሺይ الله ይጠብቀው
🎤🎤👉للْشيخ الفَاضِلْ الدَاعِي إِلى الله أَبِي نبراس مصطفى بن عبد الله الْحَبَشِي حَفِظَهُ اللهَّ تَعَالى وَرَعاه
🎙#ሌሎችእንደርስ ሸር ሽር
👇👇👇👇👇👇👇👇‼
https://t.me/daewaselefya346
👉https://t.me/abu_yasir_suleyiman/789
3 506
ኢኽላስ የሚገኘው ከዙህድ በኋላ ብቻ ነው፣ ዙህድም የሚገኘው በተቅዋ ብቻ ነው፣ ተቅዋም ማለት ትእዛዝን መከተልና ክልከላን መተው ነው።
3 506
Repost from 🇸🇦قناة وفوائد ابي العباس أحمد🇸🇦 ሐርቡ
👌 👉 #አስቸኳይ_መልዕክት :- በደሴ እና በአካባቢዋ ለምትገኙ ሰለፊዮች በሙሉ:- ነገ ዕሁድ የ الله ቤት በጋራ የምናቆምበትና የምናዋቅርበት ታላቅ የኸይር ስራ እድል ይጠብቀናል። የነገው እሁድ ቀናችንን ለመስጅዳችን ልንሰጥ ቀጠሮ ይዘናልና በደሴና በአካባቢዋ ያላችሁ ወንድሞች በቦታው ላይ በመገኘት መስጅዳችንን እናስውባት በማለት ጥሪ አቅርበንላችኋል !!
ቀን፦ ነገ እሁድ ማለትም ሃምሌ
ቦታ፦ በመስጅደል አቅሷ
የስራው አይነት፦ መስጅዳችንን በጋራ በመተባበር ግንባታ ማቆምና ማዋቀር
✨ #ማሳሰቢያ፦ “የነገውን ማንኛውንም የግል ስራችሁን በጊዜያዊነት ወደ ጎን በመተው” ሁላችሁም በነቂስ እንድትገኙ ጥሪ ተላልፏል።#አንድም ሰለፊ ወንድም# እንዳይቀር!! የበኩላችንን አሻራ የምናስቀምጥበት ሰዓት አሁን ነው። 👌👉 #መልዕክቱን ለሌሎች ወንድሞች ሼር በማድረግ #የኸይር ስራው ተካፋይ ያድርጉ !! ------------------ #የመስጅደል አቅሷ ግንባታ #አስተባባሪ ወንድሞቻችሁ ------------------ 👌👉 https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
3 506
Repost from 🇸🇦"" ከጦሳ ማዶ ደሴ "" أبو الناموس الأثري 🇸🇦
👌بسم الله الرحمان الرحيم
👌👌የሡና ወንድሜ የዓይኔ ማረፊያ
ወዲህም ኡስታዜ የእዉቀት መገብያ
በልቤ የዘራህ የተዉሂድ አበባ
ሁሌም ምሳሳልህ የኒብራሱ ባባ
ሳጣህ ይከፋኛል ሆዴ እየባባ
አይዞህ በርታ በለኝ አይኔ በትዝታህ ብዙ እንዳያነባ
አልወድም በጭራሽ ቅንጣት ሲከፋህ
አላህ የሁለት ሃገር ደስታን ይስጥህ
አምሳሎችህንም ትልቅ ያርግልህ
አላማህ ተሳክቶ እስከምትመለስ
አላህ ይጠብቅህ በእዉቀትም ገስግስ
እኔ ዱዓዬ ነዉ ታላቅ እንድትሆን
ስም እንድታስጠራ የነ ዓሊ አደምን
መጥህ እንድትዘራ የተዉሂድን ዘር
አቅሷም ተገንብታ በደሴ ምድር
አላህ ይጠብቅህ በል በርታልን አብሽር
✍ ሁሌም በስስት የሚያይህ
አቡ አነስ አብደላህ
ገጣሚዎች ከኔ በተሻለ ጨምሩልኝ
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
3 506
Repost from 🇸🇦'"ከቦሩ ሠላሳ "" ዳዕዋ ሠለፍያ 🇸🇦
ሞትን ረስተን በዱኒያ ጭንቆች ለምንኳትን ሰዎች ስለ ዱንያ ሁኔታ አንዱ ገጣሚ እንዲህ ሲል ፃፈ
أَفِي دَارِ الخَرَابِ تَظَلُّ تَبْنِي؟
وَتَعْمُرُ مَا لِعُمْرِكَ فِيهِ فَنَاءُ؟
أَرَى بَصَراً وَقَلْباً فِي عَمىً
وَنَفساً مَا لَهَا أَبَداً رِوَاءُ
تُجَمِّعُ مَا يُبَدِّدُهُ المَنَايَا
وَتَبْنِي مَا يَهُمُّ بِهِ العَفَاءُ
وَتَنْسَى المَوْتَ يَا مِسْكِينُ جَهْلاً
وَفِي عَيْنَيْكَ لِلْمَوْتِ الرُّوَاءُ
أَفِي دَارِ الخَرَابِ تَظَلُّ تَبْنِي؟
وَتَعْمُرُ مَا لِعُمْرِكَ فِيهِ فَنَاءُ؟
◈ በሚጠፋ ዓለም ላይ (ቤት) ትገነባለህን? እድሜህ እያለቀ ባለበት ቦታ ላይስ ቤትን ታድሳለህን?
أَرَى بَصَراً وَقَلْباً فِي عَمىً
وَنَفساً مَا لَهَا أَبَداً رِوَاءُ
◈ አይንንና ልብን የታወሩ ሆኖ አያለሁ፤ ነፍስም እንዲሁ መቼም የማይረካ ጥም አላት።
تُجَمِّعُ مَا يُبَدِّدُهُ المَنَايَا
وَتَبْنِي مَا يَهُمُّ بِهِ العَفَاءُ
◈ ሞት የሚበትነውን ትሰበስባለህ፤ ጥፋት የሚገጥመውንም ትገነባለህ።
وَتَنْسَى المَوْتَ يَا مِسْكِينُ جَهْلاً
وَفِي عَيْنَيْكَ لِلْمَوْتِ الرُّوَاءُ
◈ አንተ ምስኪን! ባለማወቅ ሞትን ትረሳለህ፤ ሞት ግን በዓይኖችህ ፊት በግልጽ እየታየ ነው።
رحماك يا ربي
https://t.me/boruselasa_22
https://t.me/boruselasa_22
