አ/ም ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል official channel
前往频道在 Telegram
ይህ በቦሌ ሰ/ም/ፀ/ቅ/ጊዮርጊስ እና ቅ/አርሴማ ቤተ ክርስቲያን አንቀፀ ምስራቅ ሰ/ት/ቤት መንፈሳዊ ጽሑፎችን እንዲሁም ወቅታዊ የቤተ-ክርስቲያን መረጃዎችን የምንለቅበት የቴሌግራም ገፃችን ነው።
显示更多735
订阅者
+124 小时
+17 天
+230 天
帖子存档
+2
🔔መስከረም 3🔔
🔔 ሥርዓተ ቅዳሴ🔔
#2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ሰንበት
#ቅዳሴ በማስቀደስ እንቀደስ
#ወደ ጌታ ደስታ እንግባ
"በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ"
ለሰንበት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ!!! ነገ ማለትም 03/01/2019 ዓ.ም የሠንበት ትምህርት ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ የሚደረግበት ቀን መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም ነገ 3፡00 ሰዓት ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን። በነገዉ እለት የሚኖሩት መርሃ ግብር 1. የሰንበት ትምህርት ቤቱን የስድስት ወር ሪፖርት ማቅረብ 2. ለአዲሱ ስራ አመራር ኃላፊነትን ማስረከብ እና ለቀድሞው ስራ አመራር ሽኝት ማድረግ እንዲሁም አዲሱን ስራ አስፈጻሚ ማሳወቅ
✨በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።የምድረ በዳ ተራሮች ይረካሉ፥ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ።ማሰማርያዎች መንጎችን ለበሱ፥ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፤በደስታ ይጮኻሉ ይዘምራሉም።✨
መዝ 64፡11_13
✨እንኳን ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ አደረሳችሁ ✨
ለአዲስ ሰንበት ትምህርት ቤት ተመዝጋቢዎች
በማስቀደም የእግዚአብሔር ሰላምችን እያቀረብን ።በ2019ዓ.ም የሰንበት ት/ቤት አባል ሆናቹ መማር ለምትፈልጉ እንዲሁም በክረምት መጣቹ አብነት ትምህርት ስትከታተሉ የነበራቹ ምዝገባ ስለተጀመረ በዚህ QR CODE እንድታስመዘግብ እናሳውቃለን ።
https://qr.generatorqr.com/83e1BiyC9
ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
✝✝✝ አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ✝✝✝
✅ የስራ አይነት በኮፒውተር መጽሀፍ የሚችል ወይም የኮፒውተር እውቀት ያለው
☑️ የስራ ቦታ ሰሚት
✅ የዚህ ችሎታ ያለው ሰው ባስቸኳይ ማመልከት ይችላል
ለበለጠ መረጃ 0907125011/0924356378/
በዚህ ደውሉ
ሰላም እንዴት ናችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት መሰረታዊ computer እውቀት (word excel PowerPoint )ያለዉ አባላት ስራ መቀጠር የሚፈልግ ካለ በዚህ ስልክ 0966103287 በመደወል ማሳወቅ ይችላል።
ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ውስጥ ስማችሁ የለለ ተማሪዎች የሰርተፍኬት ክፍያ አልከፈላችሁም ስለዚህ ያልከፈላችሁ ተማሪዎች ሰርተፍኬት እንድሰራላችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
የተከፈለበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር 0942360668 በቴሌግራም ላኩ የተማሪዎችን ስም እና የሚማሩበትን ክፍል መፃፍ እንዳትረሱ
ሰላም እንዴት ከረማችሁ። የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት እና ወላጆች በሙሉ እንደሚታወቀው ሰንበት ት/ቤቱ ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም በአዉደ ምህርት ላይ የምርቃት መርሃ ግብር እንደሚያደርግ ይታወቃል። ስለሆነም የካርድ ማሰሪያዉን እንድትከፍሉ እናሳስባለን። ካልከፈላችሁ ደግሞ ካርድ የማይሰር እንደሆነ እናሳዉቃለን። እባካችሁ ክፍያን በሰዓቱ በመክፈል ሃላፊነቶን ይወጡ። ሳይከፍሉ ቀርተዉ ካርዱ ባይደርሶት ሰ/ት/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም። ማሳሰቢያ፡ ከዚህ ዶክመንት ላይ የተዘረዘራችሁ የከፈላችሁ አባላት ናችሁ።
የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት አላችሁ።
ቀጥሎ ያሉት ቁጥሮች የሰርተፊኬት ማሰርያ ክፍያ ገቢ ማድረጊያዎች ናቸው።
ንግድ ባንክ፦1000706525622
ቴሌብር፦0926775100
አቢሲኒያ ባንክ 20905638
የብር መጠን 200 ብር
የሰርፍኬት ብር ያልከፈላችሁ አባላት የመክፈያ ጊዜ እስከ ነሐሴ 29/12/2018 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
ብር ያልፈለ ተማሪ ሰርተፍኬት እንደማይሰራለት እና ወደ ቀጣዩ ክፍል እንደማይሸጋገር እናሳውቃለን።።።
Contact us via 0942360668
ማሳሰቢያ‼️‼️‼️‼️ ብር ያልከፈለ ተማሪ ሰርተፍኬት አይሰራለትም ይሄንን ከወዲሁ አውቃችሁ ወላጆች እንዲሁም ተማሪዎች እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
የምርቃት ቀን ማንኛውንም ነገር አናስተናግድም።
