486
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
帖子存档
ማስታወሻ
ነገ አርብ ሰኔ 17 2014 ዓ.ም. ለፈተና ቅድመ ዝግጅት የሚደረግበት ቀን ስለሆነ የ1ኛ ደረጃ ተማሪዎች ትምህርት ቤት አይመጡም።
ከሰኞ ሰኔ 20 2014 ዓ.ም. ጅምሮ ከዚህ በፊት በተላከው መርሀግብር መሰረት የማጠቃለያ ፈተናው የሚሰጥ ይሆናል።
ለወላጆች በሙሉ
ለልጅዎ አመታዊ የውጤት መግለጫ ካርድ ዝግጅት የሚየስፈልጉ መረጃዎችን በላክነው ቅጽ መሰረት ሞልተው እስከ ሰኞ ሰኔ13 2014 ዓ.ም እንዲልኩልን እናሳስባለን፡፡
ለወላጆች በሙሉ
የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች ካርኒቫል ቀን አርብ ሰኔ 3 2014 ዓ.ም ይከበራል፡፡ በመሆኑም ተማሪዎች እስከ አረፍት ሰአት መደበኛውን ትምህርት የሚማሩ ሲሆን ከት/ቤት መውጫ ሰአት 9፡00 መሆኑን እንገልጻለን፡፡
